ኢትዮጵያ በመጪው ሳምንት ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት 760 ሚሊዮን ዶላር እንደምታገኝ የብሔራዊ ባንግ ገዢ ማሞ ምሕረቱ አስታወቁ። ኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ካፒታሏ በ235 በመቶ ማደጉም ተመልክቷል። ከሃዋላ ከፍተ...
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር “ዓለም ይወቃልኝ” ሲል ለተለያዩ አገራት፣ የተባበሩት መንግስታትና አፍሪካ ህብረት እንዲሁም አግባብ ናቸው ላላቸው ተቋማት ያሰራጨውን ደብዳቤ ተከትሎ ኤርትራ ኢትዮጵያን ከሳ መግለጫብ አወጣች። ፕሬዚ...
ብሔራዊ ባንክ በሕጋዊና ትይዩ ገበያው መካከል ያለውን የውጭ ምንዛሬ ልዩነት በመሰረታዊነት የማጥበብ እርምጃ አጠናክሮ እንዲቀጥል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ። የብሄራዊ ባንክ ገዢ...
የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በሚወጥለው ዓመት የዋጋ ንረትን ለማውረድ በጥብቅ እንደሚሰራ አመለከቱ። በተገባደደው በጀት ዓመት የዋጋ ግሽበትን ወደ 14 በመቶ ዝቅ ማድረግ መቻሉንም አስታውቀዋል። አቶ ማሞ ይህን ያሉት የአስራ አ...
የጎጃም ፋኖ አዲስ የተቋቋመው የፋኖ ብሔራዊ ኃይል ያወጣውን መግለጫ እንደማያውቀው አስታወቀ። መግለጫውን ያወጡት የተቀሩት የህብረቱ አካላት በተናጠል የሚደረጉ ማናቸውም ጉዳዮች በጋራ በህብረቱ ስም እንዲሆንና ሁሉንም በሚገልጽ ስያሜ...
ኢትዮሪቪው - እነሆ ቅዠት ነበር። ቅዠትም በኢሳያስ ዘንድ ነበር። ኢሳያስ ራሱ ቅዠት ነበሩ፤ ለቅዠቱም ልክ አልነበረውም፤ ቅዠቱ የሚጋባ ነበር፤ ቅዠቱ የተጋባባቸው አሁን ድረስ እየቃዡ ነው፤ የቅዠቱም ዕድሜ በሃበሻ ፈረንጅኛ የአስ...
በኦዲት ግኝት በተደጋጋሚ ለውጥ ያላሳዩ ተቋማት ላይ አስተዳደራዊና ህጋዊ እርምጃ ይወሰዳል-አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ አዲስ አበባ፤ሰኔ 17/2017(ኢዜአ)፦በኦዲት ግኝት በተደጋጋሚ ለውጥ ያላሳዩ ተቋማት ላይ አስተዳደራዊና ህጋዊ እርምጃ...
ከፕሪቶሪያው ስምምነት በሁዋላ ለጦርነት ሲዘጋጅ የነበረው ሻዕቢያ ከግብጽ መሳሪያ ማስገባቱና የኢትዮጵያን ድንበር ዘልቆ በመግባት እየተንቀሳቀሰ መሆኑ፣ ከተከፈለው የትህነግ ኃይልና ከአማራ ክልል በተለይም ከጎጃም ፋኖና በጣምራ እንደ...
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ድፍድፍ ነዳጅ የማምረት ሙከራ መጀመሯ ይፋ ሆነ። ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ እንዳሉት ይህ በሚስጢር ተይዞ የተሰራው ስራ ውጤታማ ሆኗል። ጠቅላይ ሚንስትሩ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የቻይናው ፖሊሲጂ...
ኢራን አሜሪካን ላይ የአጸፋ እርምጃ ከሞከረች ስህተቱ ከቀደመው ሁሉ የከፋ ስህተት ይሆናል ተባለ፤ ምላሹ የከፋ ነው ብትልም ዛቻው አልቆመመ። የኢራን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የአሜሪካ ጥቃት "የማያባራ መዘዝ" ያስከተላል” ነ...
የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ከወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ነዋሪዎች ጋር በሁመራ ከተማ ተወያይተዋል። በውይይቱ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምሥራ...
እስራኤል አድብታ የኢራንን ቁልፍ የጦር መሪዎችና ሳይንቲስቶች በቅጽበት በመግደል የጀመረችው ጥቃት ከኢራን አጻፋ እየተሰጠው ዛሬ ደርሷል። ጦርነቱ መጀመሩን ተከትሎ የሚወጡ መረጃዎች ስለ መሳሪያዎቹ አስገራሚነትና አውዳሚነት አስገራሚ...
የእስራኤል እና የኢራን ጦርነት ተባብሶ በቀጠለበት በዚህ ወቅት፤ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ጋር በሞስኮ ተገናኝተው መክረዋል። አሜሪካ በኢራን ላይ የወሰደችው ጥቃት ዓለም አቀፍ...
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ የጦር አውሮፕላኖች ኢራን ውስጥ የሚገኙ ሦስት የኒውክሌር ተቋማትን በቦምብ መደብደባቸውን ማሳወቃቸው ይታወሳል። አሜሪካ “የእኩለ ሌሊት መዶሻ” የሚል ስያሜ በሰጠችው ኦፕሬሽን ጂቢዩ 5...
አቶ ታዬ ደንደአ ሰሞኑን በቅብብሎሽ እየተዘዋወረ በነበረው ቃላቸው መንግስት በተለይም ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የሰሜኑን ጦርነት እንዳስጀመሩ አስታወቅው ነበር። አቶ ታዬ በፖለቲካ ታሪካቸው የሚያውቋቸው በከፍተኛ ደረጃ ሲወቅሷ...
ፎቶው ላይ የሚታዩት ግለሰቦች በንጽጽር ከተለያየ የህይወት ጥጎች የመጡ ቢሆንም ፥ በዚህ ፎቶ ላይ የሁሉም ፊት ሀዘንና ቁዘማን አዝሎ ይታያል። ፎቶው የተነሳው በስደት ላይ ሲሆን ፤ ግራይዚያኒ ላይ የደረሰው የመግደል ሙከራን አስከት...
በቀድሞ አጠራር ወሎ ጠቅላይ ግዛት ፣ ደሴ ዙሪያ፣ ከድጆ ውስጥ ምጣን ጎራ በተባለች መንደር የካቲት 21 ቀን 1930 ዓ/ም ተወለዱ ። ሜጄር ጄኔራል ሁሴን አህመድ ገና በልጅነታቸው አባታቸው አቶ አህመድ አሊ ከድጆን ለቅቀው ደሴ ከ...
የእስራኤል ጦር ስድስት የኢራን ማረፊያዎች ላይ ጥቃት በመፈጸም 15 አውሮፕላኖችን ማውደሙን አስታወቀ። ጦሩ በተጨማሪም የአውሮፕላን ማኮብኮቢያዎችን በጥቃቱ መጉዳቱን አክሏል። ኢራን በበኩሏ አዲስ ጥቃት ፈጽማለች። ኢራን እስካሁን ያ...



