Coffee, the universal pass time, is being explored in a new Museum of Islamic Art exhibition, from its origins in Ethiopia to its arrival in Israel.
By BARRY DAVIS
If your idea of a good cup of coffee is a throwaway receptacle brimming with some brown liquid, in all likelihood with a frothy topping, possibly sold by some global franchise or other, the “Coffee East and West” exhibition might help to redress that cheap and cheerful outlook.
The show, which will be unveiled at the Museum of Islamic Art on Thursday, July 15, under the devoted curatorship of Yahel Shefer, opens a window on a mesmerizing, rich and multifarious culture that has gained worldwide credence across the centuries.
So, where and when did our cup of joe come from? That, and much more, will be illuminated in the museum layout which follows five years of research and hunting down delightful and invaluable artifacts from all kinds of locations and cultures around the globe.
Many of us have probably been living with the misconception that coffee originates from South America. After all, isn’t Brazil synonymous with the household beverage?
Think again. It seems that Ethiopia was the first provider and exporter of coffee beans, initially to Yemen. That was back in the 15th century, and the new market player made significant inroads into this part of the world when the Ottoman Empire eventually embraced coffee as a popular drink and a desirable societal factor, and it gradually proliferated across the region, and subsequently into Europe. So, what has Shefer got lined up for us? The short answer is an abundance of artifacts and information, across a surprisingly broad sweep of areas.
Coffee, to my mind, is not just about the taste or the aroma. There is an alluring aesthetic hinterland to the drink which, I was to discover, embraces all manner of luxurious crockery, equipment and accessories.
(The Jerusalem Post)
- ነፃነት ሲያምርህ ይቀራል…BOE NEWS- ሰሞኑን አንድ ባልንጀራየ የኖኤል አንደርሰን Wars Without End የተሰኘ ግሩም ወቅታዊ መፅሃፍ እንዳነብ በውስጥ የመልእክታ ሳጥን አቀበለኝ። ጊዜ ሰጥቸ አነበብኩት። ይህ መፅሃፍ ሃገራችን አሁን ያለችበትን የግጭት አዙሪት በቅጡ ለመረዳት አግባብነት ያለው ሆኖ ስላገኘሁት ፓሊሲ ቀራጮችና ሰላም ወዳድ ዜጎች ያነቡት ዘንድ እየጠቆምኩ ጠቅላላ ጨመቁንና ከኛ አንፃር ያለውን አንድምታ እንደሚከተለው አቅርቤዋለሁ። ይህ መጽሐፍ በፈረንጆች 2025… Read more: ነፃነት ሲያምርህ ይቀራል…
- ኢዜማ – ህወሀትን በማስወገድ በትግራይ ያሉ ወገኖቻችን እንታደግ አለ“ጦርነትን መከላከል የሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ ሃላፊነት ነው!!” በታሪክም ሀገራችን ችግሮቹን ለመፍታትና የመንግስትን ስልጣን በተለያዩ የስልጣን አማራጮች ለመቀየር ብዙ ጥረት አድርጋለች። በዚች ሀገር ላለፉት ከ30 አመታት በላይ የተከሰቱት ችግሮች፣ ግጭቶች፣ ጥቃቶች እና ሌሎች በርካታ ችግሮች በዋነኛነት ወያኔ በጉልበት ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ የሚከተለው የጎሳ ፖለቲካ ውጤቶች ናቸው። ይህ የፖለቲካ ሥርዓት ብዙ ችግር ያስከተለ ቢሆንም በሰሜን በኩል… Read more: ኢዜማ – ህወሀትን በማስወገድ በትግራይ ያሉ ወገኖቻችን እንታደግ አለ
- ኢትዮጵያ “ወደ ጦርነት ውስጥ ስባቹህ አትክተቱን” አለች«ኢትዮጵያ ዳግም ወደ ጦርነት መመለስ የለባትም» ጌታቸው ረዳ እና ሬድዋን ሁሴን በጋራ ባወጡት ፅሁፍ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም (VOE)የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በጋራ የፈረሙት የህወሃት ተወካይና የአሁኑ የፌደራል መንግስት የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር አማካሪ አቶ ጌታቸው ረዳ፣ እንዲሁም የፌደራል መንግስቱ ዋና ተደራዳሪና የአሁኑ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት (NISS) ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በጋራ ባወጡት ጽሁፍ፣ «ኢትዮጵያ ዳግም ወደ ጦርነት ማጥ ውስጥ መግባት የለባትም» ሲሉ አስጠንቀቁ። ሁለቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት አልጀዚራ በተሰኘው ዓለምአቀፍ የመገናኛ ብዙሃን ላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ የፕሪቶሪያውን ስምምነት በሃይል ለመቀልበስና ሀገሪቱን ወደ አዲስ ግጭት ለመክተት እየሰሩ ነው ያሏቸውን የውስጥና የውጭ አካላት በግልፅ ወቅሰዋል። ባለስልጣናቱ በፅሁፋቸው መጀመሪያ ላይ በኦክቶበር 2022 በፕሪቶሪያ የተደረገውን የሰላም ንግግር ትውስታ አስታውሰዋል። በወቅቱ ውይይቱን የተካሄደበት የደቡብ አፍሪካ አስተናጋጅ ቡድን በሁለቱ ወገኖች መካከል ከፍተኛ ጠብ ሊነሳ ይችላል በሚል ስጋት ልዑካኖቹን በጥብቅ ጥበቃ ለይቶ አቆይቷቸው እንደነበር በጽሁፋቸው አስታውሰዋል። ሆኖም ግን ሁለቱም ቡድኖች እርስ በእርስ የነበራቸው ጨዋነት የተሞላበት ግንኙነት አስተናጋጆቹን ያስገረመ መሆኑንና ንግግሩ ከእንግሊዘኛ ቋንቋ ባለፈ በቀጥታ በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው (በአማርኛ) በመግባባት የጋራ ስምምነት ላይ መድረስ እንደቻሉ ገልፀዋል። More stories ፌስቡክ ላይ በመጻፍ፣ በመዋጋትና በማዋጋት ነጻነታችንን መጠበቅ አንችልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድMarch 6, 2021 ልጆቻቸው መቀለ ዩኒቨርስቲ የቀሩባቸው ወላጆች የተመድ ፊት እያነቡ ነው “ልጆቻችንን አስለቅቁልን”July 23, 2021 ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም! – ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫJune 5, 2026 “ምርጫውን ለማደናቀፍ፣ የግድቡን ሙሌት ለማስተጓጎል የሚንቀሳቀሱ… Read more: ኢትዮጵያ “ወደ ጦርነት ውስጥ ስባቹህ አትክተቱን” አለች
- Unified Front: Peace Architects Warn of Imminent Offensive, Urge International Action to Save Pretoria Accord“In this process, although we came from different sides in a deadly internal conflict, we were united in our resolve to make peace… We were appalled at how the promise of a new generation was being wasted on battlefields across northern Ethiopia.” Published: June 11, 2026 VOE News Desk ADDIS ABABA — In an unprecedented… Read more: Unified Front: Peace Architects Warn of Imminent Offensive, Urge International Action to Save Pretoria Accord
- ከስምምነት ማግስት የቶማሃውክ እሳት ኢራን ላይ ወረደ፤ ኢራን ምላሹ ከባድ ነበር ብላለችቪኦኢ ዜና ፦ በዋሽንግተን እና በቴህራን መካከል በተስፋና በጥርጣሬ መሃል ሲጠበቅ የነበረው ያ ስምምነት ሙሉ በሙሉ መደናቀፉን ተከትሎ፣ መካከለኛው ምስራቅ በባሩድ ጭስ ሲነድ አደሯል። ከሰላም ውይይት ወደ ቶማሃውክ እሳት ለቀጠናው መረጋጋት ቁልፍ ነው ተብሎ ሲታመንበት የነበረው ስምምነት መደናቀፍ ያመጣው መዘዝ በቀጥታ ወደ ወታደራዊ እርምጃ ተሻግሯል። ዋሽንግተን በሰላማዊ መንገድ የቴህራንን መስመር ማስያዝ እንደማትችል ባመነች ማግስት፣ ዲፕሎማሲያዊ… Read more: ከስምምነት ማግስት የቶማሃውክ እሳት ኢራን ላይ ወረደ፤ ኢራን ምላሹ ከባድ ነበር ብላለች



