event
ሌላኛው ችግራችን ደግሞ የአዙሪት ሰለባ መሆናችን ነው። የኋላ ታሪካችንን ለጥልና ለንትርክ እንጂ ዞሮ ለማየት፣ ለመማርና ለመሻሻል አልተጠቀምንበትም፣ አካሄዳችንም አዲስ የመፍትሄ ሀሳብ የሚጎድለውና አዝጋሚ በመሆኑ በየጊዜው ለችግሮች...
አቶ በረከት ስምዖን ሰሞኑን ኢትዮሪቪው ባቀረበችው ዜና ላይ ተንተርሰው መልስ መስጠታቸውን ከኢትዮፎረም ለመረዳት ተችሏል። “እውነት እኔ እንዲህ የምል ይመስላችኋል?” በማለት ስማቸው በተነሳበት ዜና መልኩ “እንደማይንቦራጨቁ” መናገ...
እንደ ቻት ጂፒቲ ( ChatGPT)ያሉ በሰውሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ላይ የተመሰረቱ ዲጅታል መድረኮች በአብዛኛው በእንግሊዝኛ የሚሰሩ በመሆናቸው ለኢትዮጵያውያን ተጠቃሚዎች ምቹ አይደሉም። በሶስት ወጣቶች በቅርቡ ይፋ የሆነው ራስ ...
ተጠርጣሪዎቹ ፋኑኤል ብርሃነ፣ ካህሳይ ተክላይ፣ ፊሊሞን ገ/ማርያም፣ ተክሊት ህሉፍ እና ምህረት ዕድሉ ይባላሉ፣ ፖሊስ ስማቸውን እንጂ ተጠርጣሪዎቹ ከየት ክልል ወይም ጎረቤት አገራ እንደመጡ አላስታወቀም። ይሁንና ዜናው በማህበራዊ ገ...
ከጅቡቲ ወደ የመን የሚወስደው በተለምዶ ባብ አል ማንዳብ፣ «የእንባ በሮች» የሚባለው የስደት መስመር እጅግ አደገኛ የጉዞ መስመር ነው። ለምንድን ነው ይህ መንገድ በስደተኞች የሚዘወተረው? RSF ከ1 ዓመት በላይ ወደከበባት የሰሜን...
የሃይማኖትና የመንግሥትን መጣመር የሚደግፉም ሆነ ጥምረታቸውን በጽኑ የሚቃወሙ ጠንካራ የመከራከሪያ ነጥቦችን ያነሳሉ። ይህ ዘመናትን ያስቆጠረ ክርክር ባለንበትም ዘመን ሠለጠነ ከሚባለው ዓለም እስከ አገራችን የመወያያና የመከራከሪያ ...
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ባወጣው ዓመታዊ ሪፖርት፣ በአእገራዊ የምክክር ሂደት ላይ የተለያዩ ችግሮች እንደከኖች መፈጠራቸውን አመልክቷል። ኮሚሽኑ ከዘረዝስራቸው እንከኖች መካከል፣አገራዊ ውይይቶች ሲካሄዱ በተሳተፉ...
የዛሬ እንግዳችን አስከፊውን የሕገወጥ ስደት ገፅታ ታስቃኘናለች። ‹‹ሕይወታችንን የሚያሻሽልልን አንዳች ተዓምር እናገኛለን›› በሚል ቀቢፀ ተስፋ ባሕር ማዶን መናፈቅ ማቆም እንደሚገባን ልቦለድ ከሚመስለው የግል ተሞክሮዋ እያጣቀሰች ...
አገልግሎቱ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በላከው መግለጫ እንዳመለከተው፥ በፑንትላንድ የሚንቀሳቀሰው የአይ ኤስ የሶማሊያ ክንፍ በተለያዩ ሀገራት እንዲሁም በኢትዮጵያ ለመስፋፋትና የሽብር ቡድኑን ሴሎች ለመመስረት የሚያደርገውን ጥረት በተመ...
ኢትዮጵያን እየፈተናት ከሚገኙ ማኅበራዊ ችግሮች መካከል አንዱ ዜጎች ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ ከሀገራቸው ወደ ተለያዩ ሀገራት በመፍለስ የሚደረስባቸው ሞት፣ ስቃይና መከራ ተጠቃሽ ነው፡። ይህ ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ የሚደረግ የዜጎች ፍል...
ለአስራ አምስት ወራት የተካሄደውን የጋዛ ጦርነት ለማስቆም ሐማስ እና እስራኤል የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማምተዋል።በኳታር እና በአሜሪካ አሸማጋይነት በተደረሰው ስምምነት መሠረት በሐማስ የታገቱ እስራኤላውያን የሚለቀቁ ሲሆን እስራ...
ወታደራዊ ብቃቷን በሚያሳይ እርምጃዋ ታይዋን በ2000 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ኢላማዎችን ለመምታት የሚያስችል ዘመናዊ (ኪንግቲያን) ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤል ይፋ አድርጋለች።በሀገሪቱ በቹንግ ሻን ብሔራዊ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩ...
በጸጥታና ደህንነት ተቋማት ያከናወነው የሪፎርም ስራ ኢትዮጽያን የሚመጥንና ዘመን ተሻጋሪ ተቋማትን ለመገንባት ጠንካራ መሰረት የጣለ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገልፀዋል። የኢትዮጵያ አየር ኃይል ደግሞ በዚህ ረ...
በአፋር ክልል ዱለሳ ወረዳ በተከሰተ " የመሬት መንቀጥቀጥ " ምክንያት ከተፈጠረ የመሬት ስንጥቅ ውስጥ ፍል ውሃ መፍለቅ መጀመሩን የአካባቢው ነዋሪዎች እና የወረዳው አስተዳደር ተናግረዋል።ከትናንት ሌሊት ጀምሮ መፍለቅ የጀመረው ፍል...
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ሠራተኞች ከኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት ጋር የተራዘመ የብድር አቅርቦትን በተመለከተ የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገለጸ። አይኤምኤፍ ባወጣው መግለጫ፣ ድርጅቱ በአራት ዓመ...
በድርጅት መከፋፈል ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ መጠነኛ መወነጃጀል ቢኖርም፣ በአሁኑ ሰዓት የሚሰማው መረጃ ግን እየተካረረ ሄዷል። የእን ዶክተር ደብረጽዮንና አቶ ጌታቸው ቡድን መካከል መለያየቱ ይፋ ከሆነ በሁዋላ አንደኛው ቡድን ለማጥ...
ኢትዮጵያ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂን ቀርፃና አፅድቃ ወደ ሥራ ከገባች ሰነባብታለች። ዲጂታል ኢትዮጵያ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዕድሎችን በመጠቀም ፈጠራ የታከለበትና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ኢኮኖሚ ለመገንባት የሚያስችል በኢት...
“Mota Keraniyo,” a U.S.-based TikTok user. The day after her testimony, Mota posted inflammatory videos filled with Amhara-nationalist rhetoric, ...

