ECONOMY
ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም (UNDP) በኢትዮጵያ ሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር ላይ በጋራ ለመስራት ተስማሙ። የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን (ENEC) ዋና ኮሚሽነር ክቡር አቶ ሳንዶካን ደበበ፣...
- ለታማኝ ግብር ከፋዮች ልዩ ዲፕሎማቲክ ፓስፖርት ተሰጠ፤ ከአትሌቶች የታዩ የሉም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት የተካሄደው ሰባተኛው ታማኝ ግብር ከፋዮች የእውቅና ሥነሥርዓት ላይ "እናንተን ለማገልገል ስልጣን ...
ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ አገራት በዚህ ዓመት ፈጣን የሆነ የ3.8 በመቶ ዕድገት እንደሚያስመዘግቡ የዓለም ባንክ አስታወቀ። ፖሊሲ አውጪዎች የዋጋ ንረትን ለማረጋጋት የወሰዱትን እርምጃ እንደ አንድ ምክንያት ያቀረበው የዓለም ባን...
አሜሪካ በኢትዮጵያ በ10 ቢሊዮን ዶላር ለሚገነባው የአፍሪካ ትልቁ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገባች። ይህም የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአፍሪካ ቀንድ የመጀመሪያው ትልቅ የቢዝነስ ተነሳሽነት ተደ...
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን " የህዳሴ ግድብ " በሚይዘው የውሃ መጠን ፣በፋይናንስ ምንጭ፣ በማመንጨት አቅሙ፣ በሚሰጠው ትርጉም እንዲሁም በሌሎች በርካታ ምክንያቶች ከሌሎች ፕሮጀክቶች ለየ...
ይህንን የብድር ዓይነት አስመልክቶ ትናንት የለጠፍኩት ማሳሰቢያ ላይ ባንኩ ውስጥ ከሚሠሩ ሠራተኞች ሀሳቤን አብራርቼ እንድገልጽ ተጠይቄያለሁ። በዚህ ጥያቄ መነሻ ሀሳቤን በመጠኑ እንደሚከተለው አብራራለሁ። የኢትዮጵያ ልማት ባንክ #የ...
የባንክ አገረ ገዢ አስቀድመው ሲያስጠነቀቁ ውርስ እንደሚኖርም አስታውቀው ነበር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ማድረጉን ካስታወቀ በሁዋላ የተደረገውን የምንዛሬ ተመን ተከትሎ የትይዩ ምንዛሬው ወይም የጥቁር ገበያው...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መቀመጫቸውን በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (ዱባይ) ያደረጉ ድርጅቶች መደበኛውን ገበያ ያፈነገጠ የትይዩ ገበያውን የሚያስፋፉ ህገወጥ ድርጊቶች እንዳሉ ገልጿል። የንግዱ ማህበረሰብ ኢመደበኛ የውጭ ምንዛሪ ገበያ...
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በበጀት ዓመት 7 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ። ተቋሙ ይህን ትርፍ ያስመዘገበው ሻዕቢያ የዘርፈውን ሳያካትት ነው። በአገር ውስጥ በረራ አገል...
በፈረንጆች 2024/25 የበጀት ዓመት ኢትዮጵያ $32.1 ቢሊዮን የውጭ ምንዛሬ ገቢ ስታገኝ ከባለፈው የበጀት ዓመት ገቢ ማለትም ከ 2023/24 ጋር ሲነጻጸር የ7.4 ቢሊዮን ዶላር ጭማሪ ያሳየ ሆኗል። በዚሁ መሰረት ባለፈው የፈረን...
የገቢ ግብርን አስመልቶ የሰራተኞች ማህበር በዋናነት እንደምሳሌ አንስቶ ሙግቱን ሲያቀርብ "14 ሺህ ብር በላይ የሚያገኝ አንድ ሰራተኛ፣ 35 በመቶ ግብር ይከፍላል። በሚበላው የምግብ ሸቀጥና ኧቃዎች ላይ ቫት ወይም የተጨማሪ ዕሴት ...
ማዕከላዊ ባንኩ ዛሬ ሃምሌ 04 ቀን 2017 ዓ.ም. ማለዳውን ይፋ ባደረገው መረጃም ባንኩ የሩሲያ ሩብል ከብር አኳያ ያለውን ዋጋ ተምኖ አስቀምጧል፡፡ በዚህም ለ100 የኢትዮጵያ ብር 57.58 ሩብል ወይም ለ1 ብር 0.57 ሩብል የ...
አውስትራሊያዊው የአክሲዮን ኩባንያ አስካሪ ሜታልስ በኢትዮጵያ የሚገኘውን ትልቅ የኒጆ ወርቅ ፕሮጀክት ለመግዛት ስምምነት ላይ መድረሱን አስታወቀ። ግዢው ኩባንያው በኢትዮጵያ የማዕድን ኢንዱስትሪ ውስጥ ትልቅ ድርሻ እንዲይዝ የሚያስች...
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበለትን የ2018 ዓ.ም የፌደራል መንግስት በጀት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 42ኛ መደበኛ ስብሰባውን አጸደቀ። በስብሰባው ላይ የምክር ቤቱ የፕላን፣ በጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ደሳ...
ኢትዮጵያ በመጪው ሳምንት ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት 760 ሚሊዮን ዶላር እንደምታገኝ የብሔራዊ ባንግ ገዢ ማሞ ምሕረቱ አስታወቁ። ኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ካፒታሏ በ235 በመቶ ማደጉም ተመልክቷል። ከሃዋላ ከፍተ...
ብሔራዊ ባንክ በሕጋዊና ትይዩ ገበያው መካከል ያለውን የውጭ ምንዛሬ ልዩነት በመሰረታዊነት የማጥበብ እርምጃ አጠናክሮ እንዲቀጥል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ። የብሄራዊ ባንክ ገዢ...
በኦዲት ግኝት በተደጋጋሚ ለውጥ ያላሳዩ ተቋማት ላይ አስተዳደራዊና ህጋዊ እርምጃ ይወሰዳል-አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ አዲስ አበባ፤ሰኔ 17/2017(ኢዜአ)፦በኦዲት ግኝት በተደጋጋሚ ለውጥ ያላሳዩ ተቋማት ላይ አስተዳደራዊና ህጋዊ እርምጃ...
በግብይት ወቅት ከአስር ሺህ ብር በላይ ጥሬ ገንዘብን መጠቀም፤ ለከፋዩ በወጪነት፣ ለተቀባዩ ደግሞ አስተዳደራዊ ቅጣት እንዲጣልበት ያደርጋል ተባለ። አዲሱ የገቢ ግብር አዋጅ ሲጸድቅ ከ10,000 ብር በላይ ግብይትን በጥሬ ገንዘብ መ...

