NEWS
ዘፈኑ ገና ከመለቀቁ በፊት ጀምሮ በተከታታይ አየሩን የያዙት መረጃዎች ሁሉ በኦፊሳል ከቴድሮስ ካሳሁን፣ ከባለቤቱ ወይም በህግ የሚታወቁ ወኪሎቹና ተቋማትን ምንጭ ያደረጉ አልነበሩም። ይህ እስከታተመ ድረስ ቴዲም ሆነ የተጠቀሱት አካላ...
ለሶስት አስርት ዓመታት በማዕቀብ ተቆልፎባት የኖረችው ኤርትራ በኢትዮጵያ ለውጥ መምጣቱን ተከትሎ ሰንሰለቱ ተበጥሶላት ነበር። ጦርነትም፣ ሰላምም ባልነበረበት ሁኔታ ተዘግቶባት የነበረችው ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ሰላም አውርደው ብዙም...
በኢትዮጵያ ፖለቲካና የታሪክ ጥናት ውስጥ እጅግ አነጋጋሪ ሰው ናቸው። በሁለት ጽንፍ ተፈርጀው ይተቻሉ። በአንድ በኩል “ለኦሮሞ ሕዝብ ማንነትና ታሪክ የታገሉ ምሁር” የሚሏቸው አሉ። በሌላ በኩል ደግሞ “የኢትዮጵያን አንድነት የሚፈታ...
የአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ዶ/ር አኔት ዌበር Dr. Annette Weber ለኤርትራ መሪዎች ጣልቃ ገብነታቸውን እንዲያቆሙ አሳስበው መመለሳቸውን ተልትሎ በግል የኤክስ ገጻቸው በዲፕሎማት ቋንቋ ያሰፈሩ...
ሻዕቢያ በአሜሪካ ባደራጀው የሳይበር አጥቂ አማካይነት በተግባር የሚውል የፕሮፓጋንዳ ሰነድ አዘጋጅቶ ማሰራጨቱን፣ ሰነዱ የተላከላቸው ለቪኦኢ አስታወቁ። ሰነዱ እሰክ ፊታችን አርብ ድረስ በሚደረገው የቅሰቀሳ ዘመቻ በየሚዲያዎቹ የሚቀር...
በኢትዮጵያ ምርጫ እንዳይካሄድ ለመበጥበጥ የተቋቋመው ጥምር የቴክኒክ ኮሚቴ፣ ከዛሬ ቅዳሜ ጀምሮ በዩቲዩብ ቃለ መጠይቅ እንዲያደርጉ ከተደለደሉት ውስጥ የኢትዮጵያን አድን ተወካይ የነበሩትን ዶክተር ሚኒሊክን አገለለ። ባለፈው ረቡዕ በ...
ላለፉት ሁለት ወራት ከየአቅጣጫው ሲሰማ የነበረው ጩኸት መልስ አግኝቷል። የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ሄሜቲ ከሱዳን ሕዝባዊ ነፃነት ንቅናቄ – ሰሜን ጋር በመተባበር ስትራቴጂካዊ የምትባለዋን የድንበር ከተማ ኩርሙክን መዳፋቸው ውስጥ...
ክህደት ክራባት ለብሶ ቆሞ አየነው። ክህደት ጓሮ ለጓሮ ከሚርመጠመጥበት የከተማ ጥሻ ወጥቶ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴሊቪዝን ያለ አንዳች አፍረት ግብጽ፣ ሱዳንንና ሻዕቢያን ሲሳለማቸው አየን። ክህደት ስጋና ደም ሆኖ በኢትዮጵያዊያን ፊት ...
ባለፈው ማክሰኞ በኢትዮጵያ ሕዝብ አመጽ እንዲያቀጣጥል ጥሪ ለማቅረብ ቀጠሮ ይዞ የነበረው ጃዋር መሐመድ በድጋሚ ቀጠሮውን የሰረዘው በአስቸኳይ ግብጽ የሚያስጄደው ጉዳይ አጋጥሞት እንደሆነ ታወቀ። ይህንኑ ለማጥራት የአዲስ ሪፖርተር የ...
ታዋቂው የመከላከያ መረጃ ተንታኝ Janes የሰጠው አስተያየት ነው፤ ሮይተርስ በዘገባው ላይ “Janes said it could not confirm the site was military based on their analysis of the i...
“ትግራይን የጦርነት አውድማ ያደርጋታል” የተባለውን ጦርነት በሁሉም አቅጣጫ ለመጀመር ሩጫው በተጧጧፈበት በአሁኑ ወቅት የክልሉ ጊዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር “እኔ የለሁበትም። ጄኔራሎቹ ለጊዚያዊ ለአስተዳደሩ አይታዘዙም” ሲሉ ...
በጠለምት ግንባር የአርሚ አስራ አንድ አዛዥ የሆኑት ሌ/ጄኔራል ፍስሃ በየነ በሰላም እጅ ለመስጠት ከአገር መከላከያ ጋር እየተነጋገሩ መሆኑ ተሰማ። ከተለያዩ አርሚዎች የሚከዱ ታጣቂዎች ቁጥር ከፍተኛ መሆኑ ተጠቅሶ ያለማቋረጥ ሪፖርት...
የውድብ ዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ባወጣው ወቅታዊ መግለጫ፣ በክልሉ ውስጥ የሚንቀሳቀስ "የጥፋት ቡድን" ያለፈው የጦርነት ጠባሳ ሳይሽር አዲስ የጦርነት ቀስቃሽ ተግባር ውስጥ መግባቱን አስታውቋል። ድርጅቱ "በወጣቶች ሕ...
የፕሪቶሪያው ስምምነት በትህነግ በኩል መፍረሱን የትግራይ ተቃዋሚ ፓሪዎች አስታወቁ፤ ትግራይን የጦር ማዕከል የሚያደርገው የሻዕቢያ ዕቅድ ተግባራዊ መሆኑ በትግራይ ዳግም ቀውስ አስነሳ፤ አፈሳና ሽሽት መጀመሩ ተነገረ። ያለፈውን ጦርነ...
የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪና የቀድሞው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ በክልሉ ውስጥ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት ወደ ጎን በመተው ሕዝብን ዳግም ወደ ጦርነት የሚ...
ሕዝቡ ከአሁኑ በኋላ ሕዝቡ ወደ ቀደመው መንገድ በኃይል አይገባም። ጦርነት እንዳለ ቢረዳም አልፈራም። የሚችለውን ለማድረግ በራሱ መንገድ ተደራጅቷል። በሌላም በኩል ለትግራይ ኃይሎች የሚሰሩ አሉ፤ ታዛቢዎች እንደሚሉት በሰላማዊ መንገ...
ሕዝቡ ከአሁኑ በኋላ ሕዝቡ ወደ ቀደመው መንገድ በኃይል አይገባም። ጦርነት እንዳለ ቢረዳም አልፈራም። የሚችለውን ለማድረግ በራሱ መንገድ ተደራጅቷል። በሌላም በኩል ለትግራይ ኃይሎች የሚሰሩ አሉ፤ ታዛቢዎች እንደሚሉት በሰላማዊ መንገ...
ትህነግ በጉለት አቅጣጫ በጠለምት፣ እንዲሁም በሱዳን ድንበር ወደ ወልቃይት ጦርነት ለመክፈት ከጫፍ ደርሰዋል። ይፋ በተደረገው አዲስ ሹመት መሰረት፣ የአርሚ 50 አዛዥ ወዲ ኤምባቲ የትግራይ ኃይሎች ዋና አዛዥ በመሆን ሌተናል ታደሰ ...

