SOCIETY
መነሻው ቀላል ነው፡፡ የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን፡፡ “UTI” ይሉታል የጤና ባለሙያዎች፡፡ ለዚህ ምርመራ ነበር ታካሚዋ ጤና ጣቢያ የሄደችው፡፡ ቢሆንም ግን ከሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽኑ ተጨማሪ ሌላ ዱብዳ ተነገራት፡፡ ስለዚህም ተጨማሪ ም...
"የአስረኛ ክፍል ተማሪ ነኝ። ላለፉት ሁለት ዓመታት ወደ ትምህርት ቤት አልሄድኩም። ትምህርት ባይቋረጥ ኖሮ በሚቀጥለው ዓመት ወደ ዩኒቨርሲቲ የምገባበት ጊዜ ነበር። ቤተሰቦቻቸው የገንዘብ አቅም ያላቸው የእድሜ አኩዮቼ ወደ ባሕር ዳ...
"ትርጉም አልባ" በሚባልና ሕዝቡን ባሰላቸ ጦርነት ሳቢያ አማራ ክልል ቁልቁል እየሄደ እንደሆነ ሕዝብ አደባባይ ወጥቶ እየተናገረ ነው። ዝርፊያ፣ እገታ፣ የመዘዋወር ማዕቀብ፣ የማዳበሪያና የተለያዩ ግብአቶችን ለማግኘት በመቸገር፣ የት...
የዛሬ እንግዳችን አስከፊውን የሕገወጥ ስደት ገፅታ ታስቃኘናለች። ‹‹ሕይወታችንን የሚያሻሽልልን አንዳች ተዓምር እናገኛለን›› በሚል ቀቢፀ ተስፋ ባሕር ማዶን መናፈቅ ማቆም እንደሚገባን ልቦለድ ከሚመስለው የግል ተሞክሮዋ እያጣቀሰች ...
የ32 ዓመቷ ዩክሬናዊት ካታሪና ክሩፒካ የጡቷን መጠን ለመጨመር በቀዶ ሕክምና የገባላትን ኢምፕላንት እንዳስወጣች በማኅበራዊ ሚዲያ ስትናገር በርካቶችን አስገርሟል። የሰውነትን ቅርጽ ወይም መጠን ለመለወጥ ወደ ሰውነት የሚገቡ የተለያ...
ሰሞኑን ከሚሰማው የሐኪሞች የጥቅማ ጥቅም ጥያቄ ጎን ለጎን የተሰማው ዜና ሰፊ አድናቆት እየተቸረው ነው። ዶክተር ብሩክ ወይሻ ሙሽራነቱን አቋርጦ ነብስ ታድጓል፡፡ " ለሆስፒታሉ ብቻ ሳይሆን ለአከባቢውም ብቸኛ ስፔሻሊስት ስለነበርኩ ...
“በፍቅር ያበደች ሴት ካሳየኸኝ የማይሞት ሰው አሳይሀለው” አስገኘው አሽኮ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር :- ሰሞኑን በማህበራዊ ሚዲያው ላይ በአንድ ታዋቂ ሙዚቀኛ (አስገኘው አሽኮ) ሴቶችን በተመለከተ በተሰጠ አ...
ዶክተር ጽዮን ተስፋ በአለርት ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቆዳ ህክምና ስፔሻሊስት ሀኪም ናቸው። በራሳቸው ተነሳሽነት ደግሞ «አለርት ጉርሻ» በሚል በኦን ላይን ፕሮግራማቸው «ትኩረት ያልተሰጣቸ...
የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች በተለይም ቲክ ቶክ የኢትዮጵያን ዘርፈ ብዙ ችግሮች እያባባሰ መሆኑን በቅርቡ የወጣ አንድ ጥናት አመልክቷል።በቲክ ቶክ በሚደረግ ማሸማቀቅ ሀገር ጥለው የሚሰደዱ ሴቶች መኖራቸውም ተመልክቷል።የማኅበራዊ መገና...
ስርዓተ ቀብራቸው በዝነኛው የቫቲካን ቅዱስ ጴጥሮስ ቤተክርስቲያን አልተፈፀመም። ስለማይገባቸው ሳይሆን እሳቸው ስላልፈለጉ ነው። በኑዛዜያቸው መሠረት ስርዓተ ቀብራቸው ከቫቲካን ወጣ ብላ በምትገኘው ቅድስት ማሪያም ቤተክርስቲያን [ S...
አርሶ አደሩ ያመረተውን ወደ ገበያ እንዳያወጣ በየአቅጣጫው ታጣቂዎች ገደብ ይጥላሉ። ነጋዴዎችም ሄደው አርሶ አደሩ ዘንድ ገዝተው ወደ ገባያ እንዳያቀርቡ ችግር አለ። ህዝብ በየአቅራቢያው በሚቆሙ ገበያዎች ቀን ጠብቆ ለመሸመት አልቻለ...
የዓለም ጤና ድርጅት ሩሲያ የጀመረችውን የካንሰር ክትባት ምርምር እና ሙከራ ውጤት በተስፋ እየጠበቀው መሆኑን በድርጅቱ የሞስኮ ጽ/ቤት ኃላፊ ባቲር ቤርድላይቼቭ ገልጸዋል፡፡ ኃላፊው ክትባቶቹን ለማምረት ከፍተኛ ወጪ እንደሚጠይቅ ጠቅ...
- ወላጆች ለትምህርት ቤቶች ዕድሳት ከ40 ቢሊዮን ብር በላይ በዓይነትና በገንዘብ ድጋፍ አደረጉ - ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ 30 ሺህ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ተሰርተዋል አሳይቶናል፣ወላጆች የተማሪዎችን ውጤት ለ...
ትምህርት ሚኒስቴር ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥር በየጊዜው በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ መሆኑን ተከትሎ አካሄድኩት ባለው እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበው ጥናት ዘርፈ ብዙ ችግሮች መገኘታቸውን ገልጿል። የትምህርት ዘ...
በሀገር አቀፍ ደረጃ የዓይን መነጽር ጥራትና ደረጃን የሚቆጣጠር አካል አለመኖሩ ተገለጸ። በሀገር አቀፍ ደረጃ የዓይን መነጽር ጥራትና ደረጃን የሚቆጣጠር አካል አለመኖሩን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ህክምና ትምህርት...
ልብ ላለው የዋጋ መናሩ ጉዳይ ሳይሆን ዋጋው የናረበት አግባብ ራስ ያማል። አንድ 12 ብር ከመኪና ላይ የሚገዛ ውሃ በአንድ መቶ ሜትር ራዲየስ ውስጥ ከ25 ብር እስከ 100 ብር ይሸጣል። በተመሳሳይ በዚሁ ራድየስ ውስጥ ሽሮ ከ300...
ለአንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውሉ ስስ የፕላስቲክ ከረጢቶችን መጠቀም የሚከለክለው አዲስ የአዋጅ ማሻሻያ፤ በአምራቾች ዘንድ የተፈጻሚነት ጥያቄ ተነሳበት። የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በበኩሉ፤ የፕላስቲክ ከረጢቶች በሌሎችም የአፍሪካ...
በኢትዮጵያ የሰውነት አካል ንቅለ-ተከላ ማዕከል ለማቋቋም የሚስችል ውይይት በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር በርክ ባራንከተመራ ልዑክ ጋር ተደረገ። የሰውነት አካል ንቅለ-ተከላ ማዕከል በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ለማቋቋም የሚስችል ፕሮጀ...

