Skip to content
  Saturday 13 June 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
  • Home Demo news
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
  • News
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    አፕል “ስልክህን ራስህ” ጠግን አለ

    December 5, 20210

    “በእኛ እና በመላ የአማራ ህዝብ መቃብር ላይ ካልሆነ ዳግም ተከዜን የሚሻገር የትህነግ አሻባሪ ቡድን አይኖርም!” ኮ/ል ደመቀ

    July 1, 20210

    መከላከያ ከአጣዬ ከተማ የተፈናቀሉ ወገኖች ወደ ቀዬአቸው እንዲመለሱ ጥሪ አስተላለፈ

    April 30, 20210

    ወገኛ ምርኮዎች !!

    August 27, 20210
    Prev Next Showing 1 Of 1877
  • Design
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    ጌታቸው ረዳ “ወደ ኤርትራ የምልከው ወርቅ የለኝም” ሲሉ የወርቅ ፖለቲካን አጋለጡ

    October 1, 20240

    የስድስት መቶ ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ይፋ ሆነ፤ ጥቅል በጀቱ 2 ቢሊዮን ነው

    February 13, 20220

    Sudan’s RSF claims control of strategic border area with Egypt, Libya, as army forces retreat

    June 12, 20250

    ኢትዮጵያ ላይ የሃሰት መረጃ ለመርጨት ታዋቂ ሚዲያዎች ሱዳን እየዶለቱ መሆኑ ታውቀ

    November 21, 20210

    በመስከረም ወር ብቻ ለውጭ ገበያ ከቀረበ ቡና ከ90 ሚሊዮን ዶር በላይ ገቢ ተገኘ

    October 9, 20240
    Prev Next Showing 1 Of 1501
  • Video
    video

    ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ለፓርላማ የሰጡት ማብራሪያ

    July 4, 2024
    video

    የህብታቸውን ምንጭ የሚያውቁ አይሰጉም! ማብራሪያ

    June 22, 2024
    video

    የሀገር አቀፍ የምክክር ሂደት ይፋዊ የማስጀመሪያ ሥነ ስርዓት

    June 4, 2024
    video

    የምክክር ሂደት ይፋዊ ማስጀመሪያ ላይ ያደረጉት ሙሉ ንግግር

    June 4, 2024
    Prev Next Showing 1 Of 5
  • Categories
    • News
      • Europe
      • Politics
        • Reaction
          • Feedbacks
          • Opinions
            • Poeple
            • Reports
      • US
      • World
    • Design
      • Architecture
      • Devices
      • Inspiration
      • Trends
    • Events
      • Movies
      • Music
      • Social media
      • Stars
    • Featured
      • Lifestyle
      • Technology
      • Tourism
      • Travel
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
  • News
  • Design
  • Video
  • Categories
    • News
      • Europe
      • Politics
        • Reaction
          • Feedbacks
          • Opinions
            • Poeple
            • Reports
      • US
      • World
    • Design
      • Architecture
      • Devices
      • Inspiration
      • Trends
    • Events
      • Movies
      • Music
      • Social media
      • Stars
    • Featured
      • Lifestyle
      • Technology
      • Tourism
      • Travel
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
  • Home Demo news
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
  News2  የኦነግ ጠቅላላ ጉባኤን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተሰጠ ውሳኔ
News2

የኦነግ ጠቅላላ ጉባኤን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተሰጠ ውሳኔ

Ethioreview newsEthioreview news—March 28, 20220
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤን አስመልክቶ ውሳኔ ሰጥቷል።

ቦርዱ ፓርቲውን አሰመልክቶ የተሰጠው ውሳኔው እንደሚከተለው ቀርቧል።

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተሰጠ ውሳኔ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አመራር መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት አስመልክቶ ከፓርቲው አመራሮች ሲቀርቡለት የነበሩትን ክርክሮች በመመርመር ውሣኔ መስጠቱ ይታወሳል።

More stories

የፐርፐዝ ብላክ አክሲዮን ማኅበር ሥራ አስፈጻሚዎች ታሰሩ

August 30, 2024

የEBC “ሕዝብን ከሕዝብ የሚያጋጭ” ያለውን ጥፋት፣ CPJ “ክሱ በሽብር ክስ እንዳይታይ ጠየቀ”

April 10, 2025

የዩክሬን ቀውስ ተባብሷል፤ ሩስያ ላይ ጭና ለመፍጠር አውሮፓውያን መስማማት አልቻሉም

January 26, 2022

ተጨማሪ አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሊደረግ ነው

March 26, 2023

በውሳኔው ቅር በመሰኘት የእነ አቶ አራርሶ ቢቂላ ቡድን ያቀረቡትን ይግባኝ መነሻ አድርጎ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቦርዱ መጋቢት 4 ቀን 2013 ዓ.ም የተጠራውን ጠቅላላ ጉባኤ ተቀባይነት የለውም ሲል የሰጠውን ውሳኔ በአብላጫ ድምጽ ሽሮታል፡፡ ከዚህ በሁዋላም ቦርዱ ቅሬታውን ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቢያቀርብም ይግባኙ አያስቀርብም በማለት በአብላጫ ድምጽ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል፡፡ በመጨረሻም ጉዳዩ ለሰበር ሰሚ ችሎት ቀርቦ በነሃሴ 28 ቀን 2013 ዓ.ም በሰጠው ውሳኔ ሊጣሩ የሚገቧቸውን የሚከተሉትን ጭብጦች በመለየት እነ አቶ አራርሶ ቢቂላ እና እነ አቶ ዳውድ ኢብሳ የሚያቀርቡትን ክርክርና ማስረጃ በመስማት አስተዳደራዊ ውሳኔ እንዲሰጥበት ጉዳዩን በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 343/1/ መሰረት ጉዳዩን ለቦርዱ መልሶታል፡፡

ጭብጦቹም፤

  1. በህጉ እና በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ በተቀመጠው አግባብ እንዲመራ የህግ የበላይነት ሰፍኖ የአባላቱ የመደራጀት መሰረታዊ መብታቸው ተከብሮ ተገቢውን ውክልና አግኝተው በተሳተፉበት ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ መተላለፍ/አለመተላለፉ፤
  2. ጠቅላላ ጉባኤው ውሳኔ ያስተላለፈው በደንቡ ስለውሳኔ አሰጣጥ የተደነገገውን በሚያሟላ መልኩ መሆን/አለመሆኑን፤
  3. ደንቡን ያልተከተለ ከሆነ ምክንያቱ ተለይቶ የጠቅላላ ጉባኤ ህጋዊ ውሳኔ ውጤት ፓርቲው ካለበት ነባራዊ ሁኔታ አንጻር የቦርዱ ሃላፊነት እስከምን ድረስ እንደሆነ ከፓርቲው የወደፊት እጣ ፋንታ ጋር ተገናዝቦ እና
  4. የጉባኤውን ውሳኔ አስመልክቶ ተጠሪ ለአመልካች ያቀረበው ሰነድ የተሟላ መሆን/አለመሆኑ፤ በጭብጥነት ተይዞ ከህጉ እና ከመተዳደሪያ ደንቡ አንጻር ተጣርቶ እንዲወሰን ጉዳዩን በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 343/1/ መሰረት መልሶታል፡፡

አቶ አራርሶ ቢቂላ የተጠራውን ጠቅላላ ጉባኤ በተመለከተ ሰበር ሰሚ ችሎቱ የመጨረሻውን ውሳኔ ነሃሴ 28 ቀን 2013 ዓ.ም ከሰጠ በኋላ በመስከረም 28 ቀን 2013 ዓ.ም የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት በውሳኔው ላይ በግልጽ ካመላከታቸው ነጥቦች ውጪ በጭብጥነት የሚያዙ ነጥቦች ካሉ በሚል ቦርዱ በጭብጥ አያያዝ ዙሪያ ፍርድ ቤቱን ማብራሪያ ጠይቋል፡፡ በጥቅምት 9 ቀን 2014 ዓ.ም ሰበር ሰሚ ችሎቱ በተጠየቀው ማብራሪያ ላይ ጭብጦቹ የፍርድ ሀተታው ላይ ስለተገለጹ ተጨማሪ ጭብጥ ይገለጽልን የተባለውን ጥያቄ ሳይቀበለው መቅረቱን አሳውቋል።

በመቀጠል ኅዳር 29 ቀን 2014 ዓ.ም. ቦርዱ በድጋሚ ጉዳዩን አይቶ እንዲወስን ፍ/ቤቱ በወሰነው መሰረት ለእነ አቶ ዳውድ ኢብሣ እና ለእነ አቶ አራርሶ ቢቂላ በፍርድ ቤቱ የተያዙትን ጭብጦች አውቀው ሁለቱም ወገኖች ክርክራቸውን እና ማስረጃቸውን ጥያቄው በደብዳቤ ከደረሳቸው ጀምሮ ባሉት 3 ሳምንታት ጊዜ ውስጥ ለቦርዱ እንዲያቀርቡ ተገልፆላቸዋል፡፡

በዚሁ መሠረት አቶ ዳውድ ኢብሳ በፍርድ ቤት ክርክር ሂደት ውስጥ ስላልተካተቱ የክርክሩን ሂደት የሚያሳይ በድምሩ 82 ገጽ ሰነድ በህዳር 29 ቀን 2014 ዓ.ም እንዲደርሳቸው ተደርጓል፡፡ ከቦርዱ በደረሳቸው ደብዳቤ መሰረትም አቶ ዳውድ ኢብሳ እኤአ ታህሳስ 19/2014 (በዲሴምበር 28/2022) የተጻፈ 07 ገጽ አስተያየት እና 22 ገጽ የሰነድ ማስረጃ ሲያቀርቡ በእነ አራርሶ ቢቂላ በኩል ደግሞ በታህሳስ 18 ቀን 2014 ዓ.ም የተጻፈ 06 ገጽ የጽሁፍ ክርክር አቅርበዋል፡፡

ቦርዱም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከተቀበለ በኃላ ጉዳዩ ሶስት አባላት ያሉት የባለሙያዎች ቡድን በመሰየም የግራ ቀኙ ክርክር አጠቃላይ ሂደት ተመርምሮ የውሳኔ ሃሳብ እንዲቀርብለት በጥር 3 ቀን 2014 ዓ.ም ወስኖ ቡድኑ ስራውን ጀመረ፡፡ በጥር 12 ቀን 2014 ዓ.ም የባለሙያ ቡድኑ ጉዳዩን በአግባቡ መርምሮ ሰበር ሰሚ ችሎቱ ከያዘው እና ቦርዱ ለይቶ ለግራ ቀኙ ወገኖች ካሳወቃቸው ጭብጦች አንጻር እንዲሁም የግራ ቀኙን የመሰማት መብት በመጠበቅ ለጉዳዩ አግባብነት አላቸው ያላቸውን የሰነድ ማስረጃዎች እንዲቀርቡ ለግራ ቀኙ አሳወቀ፡፡

አቶ ዳውድ ኢብሳ እኤአ በጥር 15 2014 (ጃንዋሪ 23 ቀን 2022) እና አቶ አራርሶ ቢቂላ በጥር 16 ቀን 2014 ዓ.ም ከመተዳደሪያ ደንቡ ውጪ አለመግባባት የሚታይበት የውስጠ ደንብ ወይም የስነ-ስርዓት መመሪያ የሚመለከት እንደሌለ እና ሌሎች ምላሾችን በደብዳቤ ለቦርዱ ገለጹ፡፡ በየካቲት 01 ቀን 2014 ዓ.ም የባለሙያዎች ቡድኑም የግራ ቀኙን ክርክር እና ማስረጃዎች ከፈዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ጋር በማገናዘብ መርምሮ የውሳኔ ሃሳቡን ለቦርዱ አቀረበ፡፡

በእነ አቶ አራርሶ ቢቂላ የተጠራውን ጠቅላላ ጉባኤ በተመለከተ ቦርዱ መጋቢት 4 ቀን 2013 ዓ.ም የሰጠውን ውሳኔ የባለሙያዎቹ ቡድን በድጋሜ ምርምሯል። በዚህም ምርመራ ጠቅላላ ጉባኤው በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሰረት የፓርቲውን ጠቅላላ ጉባኤ ለመጥራት ስልጣን ባለው አካል ህጋዊ ሂደቱን ተከትሎ አለመጠራቱን በድጋሚ አረጋግጧል፡፡ በመሆኑም መጋቢት 04 ቀን 2013 ዓ.ም የተጠራው ጉባኤ ህጋዊ አካሄዱን ተከትሎ ጠቅላላ ጉባኤ የመጥራት ስልጣን ባለው አካል አልተጠራም በማለት ቦርዱ ቀደም ሲል የሰጠውን ውሳኔ አፅንቷል።

በሌላ በኩል ሰበር ሰሚ ችሎት ቦርዱ ለጉዳዩ እልባት ለመስጠት ሊጫወት የሚችለውን ሚና እንደገና እንዲያየው በገለጸው መሰረት ጉዳዩን ለመፍታት የባለሙያዎቹ ቡድን ሁለት አማራጮችን የያዘ የውሳኔ ሀሳብ አቅርበዋል።

አማራጭ አንድ ፓርቲው በአመራሩ መካካል ያለውን አለመግባባት ለመፍታት፣ በአዋጅ ቁጥር 162/201 አንቀፅ 74/1/ሸ/ እና በመመሪያ ቁጥር 3/2012 አንቀፅ 154 ጠቅላላ ጉባኤ በሶስት አመት አንድ ጊዜ የሚጠራበት ወቅት ላይ በመሆኑና ቦርዱ ፓርቲዎች ጠቅላላ ጉባኤ አካሂደው መተዳደሪያ ደንባቸውን አሻሽለው እንዲቀርቡ መመሪያ ከተሰጣቸው ፓርቲዎች መካከል አንዱ በመሆኑ ጠቅላላ ጉባኤ ማካሄድ ይኖርበታል የሚል ሲሆን በተጨማሪም በሚጠራው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ አባላት መስፈርት ትክክለኛ ሂደቱን ተከትሎ ቦርዱ የሚያስቀምጣቸው ቅድመ ሁኔታዎች ተሟልው ሊከናወን እንደሚገባ እና
ቅድመ ሁኔታዎቹ በፓርቲው ሳይሟሉ መቅረት ሊያስከትል የሚችለው የህግ ውጤት ለፓርቲው እንዲገለፅለት የሚል ነው።

ሁለተኛው አማራጭ ቦርዱ የፓርቲውን ውሳኔ የማስተላለፍ መብት ሳይነካ የፓርቲውን የውስጥ ህግ በመከተል ለተፈጠሩት ችግሮች መፍትሄ ከመስጠት አንጻር ጠቅላላ ጉባኤ የመጥራት ስልጣን ያለው የብሔራዊ ምክር ቤቱን 48 አባላት በአድራሻቸው ተፈልገው ጠቅላላ ጉባኤ የሚጠራበትን ሁኔታ ማመቻቸት የሚል ነው፡፡

ቦርዱም በውሳኔ ሀሳቡ የተገለጸውን ሁለተኛ አማራጭ መነሻ በማድረግ ጠቅላላ ጉባኤ የሚጠራበትን አማራጭ ከማየት አንጻር፣ ሁለቱም ወገኖች በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ አንቀፅ 19.5 መሠረት የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ከሆኑት ውጭ እና የውጭ አገር ዜግነት ካላቸው ውጭ ያሉትን ማለትም የ38 ብሔራዊ ኮሚቴ አባላት ዝርዝር ከነሙሉ አድራሻቸው እንዲያቀርቡ ቦርዱ በደብዳቤ አሳውቋል፡፡

በዚሁም መሰረት መጋቢት 09 ቀን 2014 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ እነ አቶ አራርሶ ቢቂላ የሰባት ግለሰቦች ዝርዝር አድራሻ ሲያቀርቡ መጋቢት 1 ቀን 2014 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ አቶ ዳውድ ኢብሳ ፓርቲው ካሉበት የተለያዩ ችግሮች አንጻር የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ዝርዝር ማቅረብ እንደማይችሉ ገልጸዋል፡፡

በመጨረሻም ቦርዱ በባለሙያዎች ቡድን በቀረበው ሁለተኛ አማራጭ መሰረት ጠቅላላ ጉባኤ የመጥራት ስልጣን ያለው የፓርቲው ብሔራዊ ምክር ቤት አባላት በአድራሻቸው የስብሰባ ጥሪ እንዲደርሳቸው በማድረግ ጠቅላላ ጉባኤ እንዲጠራ ለማስቻል የቀረበው አማራጭ ሀሳብ በቦርዱ ሊፈጸም የማይችል ሆኖ በመገኘቱ በባለሞያ ቡድኑ የቀረበውን ሌላኛውን አማራጭ ወስዷል።

በዚህም መሰረት ቦርዱ ፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ መጥራት እንደሚገባው ገልጾ ፓርቲው እስካሁን ካለበት የአመራር ችግር አንጻር፣ ጉባኤ ከመደረጉ በፊት የጉባኤው አጠራር ደንብ እና የምርጫ ህጉን የተከተለ መሆኑን ማረጋገጥ በማስፈለጉ፣ የጉባኤ አጠራር ዝርዝር ዕቅድ፣ የጉባኤውን አጠራር በተመለከተ በተገቢው የፓርቲው አካል የተሰጠ ውሳኔ እና የውሳኔው ቃለጉባኤዎች ቦርዱ ይህን ውሳኔ ባሳወቀ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ማለትም እስከ ሚያዚያ 16 ቀን 2014 ዓ.ም እንዲቀርብ ወስኗል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
መጋቢት 16 ቀን 2014 ዓ.ም

home
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

Ethioreview news

A journalist

ተሳፋሪ ሽጉጥ በመደቀን የሞባይል ስልኮች የወሰደውና ይህንኑ ስልክ የገዛው ተከሳሽ በእስራት ተቀጡ
ፑቲን የነዳጅና ጋዝ ሽያጭ በሩብል ገንዘብ ብቻ የማለታቸው ቀመር
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News2

ከስምምነት ማግስት የቶማሃውክ እሳት ኢራን ላይ ወረደ፤ ኢራን ምላሹ ከባድ ነበር ብላለች

June 11, 20260
News2

የዘለንስኪ ጥሪ፦ “ጦርነቱን ለማቆም ከፑቲን ጋር ፊት ለፊት ለመወያየት ዝግጁ ነኝ”

June 5, 20260
News2

ትራምፕ እና ኔታንያሁ በስልክ በቁጣ መነጋገራቸው ይፋ ሆነ

June 2, 20260
Load more
Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Read also
OPINION

ነፃነት ሲያምርህ ይቀራል…

June 12, 20260
News

ኢዜማ – ህወሀትን በማስወገድ በትግራይ ያሉ ወገኖቻችን እንታደግ አለ

June 12, 20260
News

ኢትዮጵያ “ወደ ጦርነት ውስጥ ስባቹህ አትክተቱን” አለች

June 12, 20260
TOP NEWS

Unified Front: Peace Architects Warn of Imminent Offensive, Urge International Action to Save Pretoria Accord

June 11, 20260
News2

ከስምምነት ማግስት የቶማሃውክ እሳት ኢራን ላይ ወረደ፤ ኢራን ምላሹ ከባድ ነበር ብላለች

June 11, 20260
TOP NEWS

𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚 𝐚𝐧𝐝 𝐍𝐢𝐠𝐞𝐫𝐢𝐚 𝐃𝐞𝐞𝐩𝐞𝐧𝐏𝐚𝐫𝐭𝐧𝐞𝐫𝐬𝐡𝐢𝐩 𝐭𝐡𝐫𝐨𝐮𝐠𝐡 𝐁𝐢𝐥𝐚𝐭𝐞𝐫𝐚𝐥 𝐓𝐚𝐥𝐤𝐬 𝐚𝐧𝐝 𝐋𝐞𝐠𝐚𝐥 𝐂𝐨𝐨𝐩𝐞𝐫𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐀𝐠𝐫𝐞𝐞𝐦𝐞𝐧𝐭

June 10, 20260
Load more
Recent Posts
  • ነፃነት ሲያምርህ ይቀራል… June 12, 2026
  • ኢዜማ – ህወሀትን በማስወገድ በትግራይ ያሉ ወገኖቻችን እንታደግ አለ June 12, 2026
  • ኢትዮጵያ “ወደ ጦርነት ውስጥ ስባቹህ አትክተቱን” አለች June 12, 2026
  • Unified Front: Peace Architects Warn of Imminent Offensive, Urge International Action to Save Pretoria Accord June 11, 2026
  • ከስምምነት ማግስት የቶማሃውክ እሳት ኢራን ላይ ወረደ፤ ኢራን ምላሹ ከባድ ነበር ብላለች June 11, 2026
  • 𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚 𝐚𝐧𝐝 𝐍𝐢𝐠𝐞𝐫𝐢𝐚 𝐃𝐞𝐞𝐩𝐞𝐧𝐏𝐚𝐫𝐭𝐧𝐞𝐫𝐬𝐡𝐢𝐩 𝐭𝐡𝐫𝐨𝐮𝐠𝐡 𝐁𝐢𝐥𝐚𝐭𝐞𝐫𝐚𝐥 𝐓𝐚𝐥𝐤𝐬 𝐚𝐧𝐝 𝐋𝐞𝐠𝐚𝐥 𝐂𝐨𝐨𝐩𝐞𝐫𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐀𝐠𝐫𝐞𝐞𝐦𝐞𝐧𝐭 June 10, 2026
  • Egypt and Eritrea Ink Maritime and Security Deals: What It Means for Ethiopia June 10, 2026
  • ONLF Rejects Claims of Affiliation With Armed Groups June 7, 2026
  • Beyond the Ballot: How Professor Alemayehu G. Mariam Explains Ethiopia’s Democratic ‘Escape Velocity’ on ETV June 7, 2026
  • Dr. Jote Tafese: “Curing Incurable Diseases Through Science” June 7, 2026
  • ዶ/ር ጆቴ ታፈሰ- መድኃኒት አልባ ሕመሞችን በሳይንስ መፈወስሰዎችን – ከሞት አፋፍ መመለስ June 7, 2026
  • ኬሞቴራፒን ማስቀረት የተቻለበት አዲስ ተስፋ፡ የ64 ዓመቷ ካረን የ«ዳግም መወለድ» June 7, 2026
  • ህወሃት በፕሪቶሪያው ስምምነት ፍርስራሽ ላይ ! አዲስ የህወሃት የጦርነት ማስጠንቀቂያና “አሸማግሉኝ” June 6, 2026
  • ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም! – ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ June 5, 2026
  • Agricultural Sovereignty, Economic Transformation, and the Defiance of Extremism Ahead of the 7th National Election June 5, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE - VOICES OF ETHIOPIA
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedbusinesshotarchivetips
    © Copyright 2026, All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2
    • Home Demo news