አየርላንድ የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት በኢትዮጵያ ላይ እንዲወያይ ማድረጓ እና አለም አቀፍ ጫና እንዲደርስባት መስራቷ አስከፍቶናል ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ። ኢትዮጵያ በአየ...
NEWS
ፕሮፌሰር አደም ካሚል እንዳስታወቁት፣ ከለውጡ በኋላ ኢትዮጵያ ከመከፋፈል ይልቅ ወደ አንድነት መምጣቷ ያሳሰባቸውና የሀገሪቱ መረጋጋት የቀጠናውን መረጋጋት እንደሚያመጣ የተረዱ ሀገራት እየተፈጠረ ያለውን ህብረትና አንድነት ለመበተን ...
የህወሓት ቡድን ተላላኪዎች ሀሰተኛ ገንዘቦችን በማሰራጨት ህዝቡን ተጎጂ ለማድረግና ኢኮኖሚውን ለማናጋት እየሰሩ መሆኑን የሰሜን ዕዝ የዘመቻ መምሪያ ኃላፊ ተናገሩ። ህጋዊ ንግድ ፈቃድን ከላላ በማድረግ ሕገ-ወጥ የኢትዮጵያ ብር፤ የኤ...
መንግስት፤ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን እያደረጉ በሚገኘው ጥረት ዓለም አቀፍ ተቋማት እና አንዳንድ ሀገራት በኢትዮጵያ ጉዳይ ያላቸው ጣልቃ ገብነት ለዘብ ማለቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ...
An article reporting systematic ethnic cleansing in the Tigray conflict illustrates potential perils of journalistic overreach. MARCH 15, 2021| A...
የትህነግ ክንፍ የሆነውንና በውጭ አገር የሚንቀሳቀሰው ሃይል ከመንግስት ጋር ለመደራደርና በዋቅሻ ውስጥ ያሉትን አመራሮች ለማስለቀቅ በሚቀርባቸው ዲፕሎማቶችና ተከፋይ ወስዋሾች እንቅስቃሴ መጀመሩን በዘገብንበት ወቅት በቅርቡ መንግስት...
የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ሉዓላዊነት እና አብሮነትን የሚፈታተኑ ሚዲያዎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ። የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ወንድወሰን አንዷለም ÷በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ...
አቶ በቀለ ገርባ ከእስር ተፈተው አሜሪካ እስከገቡ፣ ከአሜሪካም ሜኖሶታ ከጃዋር ጋር ጫጉል ቆይተው እስኪወጡ የሚናገሩትንና የሚያደርጉትን የሚያውቁ፣ የሚያመልኩትን አምላክ ተግሳጽ መስማት የሚችሉ፣ በዙሪያቸውም ሆነ በሩቅ ባሉ ክብር ...
በደቡባዊ ትግራይ ኦፍላ ወረዳ አውሸራ በተባል ስፍራ በትናንትናው እለትና ዛሬ ከ80 በላይ የሚሆኑ የሕወሓት ታጣቂዎች በመከላከያ ሰራዊት እና በአማራ ክልል ልዩ ሀይል መገደላቸውን ያገኘነው መረጃ አመለከተ። የሕወሓት ታጣቂዎች ኮረም...
በአንድ የወንጀል ክስ በተለይ የዋስ መብት በሚከለክል ክስ ላይ ዐቃቤ ሕግ (መንግስት) ሊገፋበት ከፈለገ ሒደቱ መፋጠን አለበት። ጊዜ የሚወስድ ከሆነ ፍ/ቤት የዋስ መብትን ለመጠበቅ የሚያስችሉ ሁኔታዎችን ማመቻቸት አለበት። ዐቃቤ ሕ...
የሱዳን ምሁራን የሱዳንን መንግስት አቋም በግልፅ እየተቃወሙ ይገኛል!!!! ፕሮፈሰር ናስር ሀዲ ይባላል፣ ሱዳናዊ ነው::በአል ሹሩቅ ቴሌቪዥን ቀርቦ በስሜት ይህን ተናግሯል:: የሱዳንና መንግስት የቆመው ለግብፅ ጥቅም እንጅ ለሱዳን ...
ኢትዮጵያዊያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች በኒውዮርክ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል ። ሰልፈኞቹ የጸጥታው ምክር ቤት ከኢትዮጵያ ህዝብና መንግሥት ጎን እንዲቆም በደብዳቤ ጠይቀዋል። የሰልፉ አስተባባሪዎች በተለይ ለ...
ትህነግን በጉያቸው ይዘው በመንግስት ስም የዲፕሎማሲ ትንቅንቅ እንደሚያደርጉ ሲናገሩ የነበሩት ዲፕሎማት አገር መክዳታቸውን በገሃድ እስከተናገሩበት ቀን ድረስ ለትህነግ ይሰሩ እንደነበር የአሜሪካ ዲፕሎማት ለኢትዮ 12 የአሜሪካ ተባባ...
ዶክተር አዲስ አለም ባሌማ፣ አቶ ስብሃት ነጋ፣ አምባሳደር አባይ እና ሌሎችም ተጠርጣሪዎች ማረሚያቤት እንዲወርዱ ታዘዘ። ተጠርጣሪዎቹ ማረሚያቤት እንዲወርዱ የታዘዘው ዐቃቤ ህግ በመዝገብ ቁጥር 220866 የቅድመ ምርመራ መዝገብ በመ...
የቀድሞ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የነበሩት ወ/ሮ ኬሪያ በዋስ መፈታታቸው ተሰምቷል። ፖሊስ ለችሎት እንዳስረዳው ወይዘሮዋ የተፈቱት ቀዳሚ ምርመራ እስኪሰማ ድረስ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ አንቀጽ 28 መሰረት ነው። ...
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም፣ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት የነበሩት ወይዘሮ ሕርቲ ምህረተአብ እና የክልሉ መንግስት አማካሪ የነበሩት ወልደጊዮርጊስ ደስታ፣ እንዲ...
በኮሮናቫይረስ የመያዝ ምጣኔ በኢትዮጵያ የ12 ነጥብ 8 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ። ይህ በኮሮናቫይረስ የመያዝ ምጣኔ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ 2 በመቶ፣ በአፍሪካ 10 በመቶ መጨመሩን ገለጸ።...
EU-Ethiopia relations: EU Council conclusions stress the strategic partnership and EU's deep concerns about the situation in the Tigray region Th...


