Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  law  የሃጫሉን ግድያን ተከትሎ በተከሰተዉ ሁከት የግድያ ወንጀል የፈጸሙ እንደየተሳትፏቸው ከአንድ እስከ 22 ዓመት ጽኑ እስራት ተፈረደባቸው
lawNews

የሃጫሉን ግድያን ተከትሎ በተከሰተዉ ሁከት የግድያ ወንጀል የፈጸሙ እንደየተሳትፏቸው ከአንድ እስከ 22 ዓመት ጽኑ እስራት ተፈረደባቸው

Ethioreview newsEthioreview news—March 31, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን መገደል ተከትሎ በተከሰተዉ ሁከት የግድያ ወንጀል የፈጸሙ ሰዎች እንደየተሳትፏቸው ከአንድ ዓመት እስከ 22 ዓመት በጽኑ እስራት እንዲቀጡ መወሰኑን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የተለያዩ አካባቢዎች የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን መገደል ተከትሎ በተከሰተዉ ሁከትና ብጥብጥ ዉስጥ የተለያዩ የወንጀል ድርጊቶችን በፈጸሙ ተጠርጣሪዎች ላይ ምርመራ በማድረግ በ6 ዞኖች በሶስት ሺህ 373 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ በመመስረት በህግ እንዲጠየቁ የማድረግ ስራ መሰራቱን ገልጸዋል፡፡

ከላይ ከተጠቀሰው የተከሳሾች ቁጥር 90 በመቶ በሚሆኑት ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላልፏል፡፡ ከተሰበሰቡት ማስረጃዎችም መካከል ከ90 በመቶ የማያንሱ ምስክሮች በችሎት ቀርበው የምስክርነት ቃላቸውን መስጠት ችለዋል፡፡ በህግ ማስከበር ሂደት ውስጥ የተከናወኑ ተግባርትን እና የተገኙ ውጤቶችን ክስ ስንመሰርት እንዳደርግነው ሁሉ በቅርብ ቀን ሰፊ መግለጫ የምንሰጥ ሲሆን ከወንጀል ድርጊቶቹ መካከል አንዱን በተመለከተ ፍርድ ቤት የሰጠውን የቅጣት ውሳኔ እንደሚከተለው አመላክቷል፡፡

በተከሳሾች እነጂሎ በዳሶ (35 ሰዎች) መዝገብ ከቀረቡት 11 ተከሳሾች መካከል 2ኛ ተከሳሽ (ሀቢብ በሪሶ)፣ 5ኛ ተከሳሽ ( አማን አቤ)፣ 6ኛ ተከሳሽ (ሙስጠፋ ዋሪሶ) እና 8ኛ (ሮባ ኤዳኦ) በወንጀል ህግ አንቀጽ 240/3፣ 539(1ሀ) እና 690(1ለ) መሰረት በኦሮሚያ ብ/ክ/መ ምስራቅ ሸዋ ዞን አዳሚ ቱሉ ጂዶ ኮምቦልቻ ወረዳ 01 ቀበሌ በቡድን በመሆን በቀን 23/10/2013 ዓ.ም. ከረፋዱ 5፡00 ሰዓት ሲሆን የሟች አቶ ገለታዉ አዉላቸዉ መኖሪያ ቤት ቅጥር ጊቢ ሰብሮ በመግባት በአምስት የቤተሰብ አባላት ላይ የግድያ ወንጀል በመፈጸም እና በንብረት ላይ ጉዳት በማድረስ ወንጀል ተሳትፈዋ በሚል እንዲሁም 7ኛ ተከሳሽ (ሮባ አማን)፤ 14ኛ ተከሳሽ (ከድር ራበቶ)፣ 16ኛ ተከሳሽ (አለሙ ነጋሽ) እና 17ኛ ተከሳሽ (ሚኪ ጉዬ) በወንጀል ህግ አንቀጽ 240/3 እና 690(1ለ) ስር ተከሰዉ ክርክር ሲደረግ ከቆየ በኋላ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀን 17/07/2013 ዓ.ም. በዋለዉ ችሎት የጥፋተኝነት ዉሳኔ በመስጠት የግራ ቀኙን የቅጣት አስተያየት ከተቀበለ በኋላ እንደ ወንጀል ተሳትፎአቸው፡-2ኛ ተከሳሽ (ሀቢብ በሪሶ) በ 20/ሀያ/ ዓመት ጽኑ እስራት ፣ 5ኛ ተከሳሽ (አማን አቤ) በ 22/ሀያ ሁለት/ ዓመት ጽኑ እስራት፤ 6ኛ ተከሳሽ (ሙስጠፋ ዋሪሶ) በ 20/ሀያ/ ዓመት ጽኑ እስራት 8ኛ ተከሳሽ (ሮባ ኤዳኦ) በ 18 /አስራ ስምንት/ ዓመት ጽኑ እስራት ፤ 7ኛ ተከሳሽ (ሮባ አማን) እና 14ኛ ተከሳሽ (ከድር ራበቶ) በወንጀል ህግ አንቀጽ 488/1 እና 690/1ለ ስር እያንዳንዳቸዉ በአንድ ዓመት ከስምንት ወር ጽኑ እስራት እና 1000 ብር የገንዘብ መቀጮ፣ 16ኛ ተከሳሽ (አለሙ ነጋሽ) እና 17ኛ ተከሳሽ (ሚኪ ጉዬ) በወ/ህግ አንቀጽ 488/1 / እና 690/1ለ/ ስር እያንዳንዳቸዉ በ 2 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ በሙሉ ድምጽ ዉሳኔ መሰጠቱን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታውቋል፡፡

በምስክርነት በመሳተፍ ለፍትህ ስርዓቱ ጉልህ ሚናችሁን ላበረከታችሁ ሁሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ምስጋናውን አቅርቧል፡፡ ምንጭ አቃቤ ህግ


  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
    by Ethioreview news
    April 26, 2026
    ዘፈኑ ገና ከመለቀቁ በፊት ጀምሮ በተከታታይ አየሩን የያዙት መረጃዎች ሁሉ… Read more: ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
    by Ethioreview news
    April 26, 2026
    አዲስ ሪፖርተር ዜና – “ቅዳሜ ምሽት፤ በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ታዋቂው… Read more: ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
    by Ethioreview news
    April 26, 2026
    ለሶስት አስርት ዓመታት በማዕቀብ ተቆልፎባት የኖረችው ኤርትራ በኢትዮጵያ ለውጥ መምጣቱን… Read more: “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
    by Ethioreview news
    April 26, 2026
    ቪኦኢ ዜና -በአውሮፓ ህብረት እና በሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት… Read more: አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
lawNEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
በትግራይ የኮማንድ ፖስት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሰዓት እላፊ ገደብ አሻሻለ፤
በምዕራብ ውለጋ ነጹሃን ተገደሉ፤ ግድያው ብሄርን መሰረት ያደረገ ነው፤ “ጃልመሮ በቪኦኤ ያስተባብላል”
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2