Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  law  ‹‹ በምርጫው ሂደት በጥላቻ ንግግር ላይ የሚሰማሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ አመራርና አባላትን በህግ የመጠየቅ ስራ ይሰራል›› አቶ አወል ሱልጣን በጠ.አ. ህግ የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ
lawNews

‹‹ በምርጫው ሂደት በጥላቻ ንግግር ላይ የሚሰማሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ አመራርና አባላትን በህግ የመጠየቅ ስራ ይሰራል›› አቶ አወል ሱልጣን በጠ.አ. ህግ የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ

Ethioreview newsEthioreview news—April 7, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

በምርጫው ሂደት በጥላቻ ንግግር ላይ የሚሰማሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ አመራርና አባላትን በህግ የመጠየቅ ስራ እንደሚሰራ በጠቅላይ አቃቤ ህግ የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ አቶ አወል ሱልጣን አስታወቁ።

አቶ አወል ሱልጣን በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፣ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ህግን የሚያስከብር ተቋም እንደመሆኑ የፍትህ ሥርዓቱን የመጠበቅና የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ የማድረግ ኃላፊነት አለበት።

ይህን ኃላፊነቱን ከሌሎች የፍትህ አካላት ጋር በቅንጅት ለመወጣት እየሰራ ነው ያሉት አቶ አወል፣ በጥላቻ ንግግር ላይ የሚሰማሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ አመራርና አባላትን በህግ ይጠይቃል ብለዋል። ከምርጫ ቅስቀሳ ጋር በተገናኘ የትኛውንም የወንጀል ድንጋጌ የሚጥሱ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድም ጠቁመዋል።

የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ቅስቀሳ ሂደት ውስጥ ለህዝቡ የሚያስተላልፏቸው መረጃዎች ህጉንና ህገ መንግስቱን ተከትለው የወጡ አዋጆችን፣ ደንቦችንና መመሪያዎችን ያከበሩ መሆን አለበት ያሉት ኃላፊው፤ የትኛውንም የሰው ልጆችን መብት የሚጥሱ መሆን የለባቸውም ብለዋል።

More stories

የኢትዮጵያ ነርሶች ማህበር ታካሚዎች ለሞትና እንግልት እንዳይዳረጉ አስጠነቀቀ

May 19, 2025

የቡና ግብይትና ጥራት ቁጥጥር ሕግ (ክፍል አንድ)

August 29, 2023

የአማራ ክልል በቀጣይ አምስት አመት ከ26 ሺህ በላይ የእርሻ ትራክተር እና 300 ኮምባይነር ያስገባል

July 23, 2022

የጦር ሃይሎች ዋና አዛዥ ” ወረን አናውቅም፣ ማንንም አንወርም” ሲሉ ኢትዮጵያ ከባህር በር ፍላጎት አንጻር የያዘችው አቋም ስጋት ለገባቸው ማረጋገጫ ሰጡ

October 26, 2023

በምረጡኝ ቅስቀሳ ሂደት ውስጥ እንዲመርጡ የሚያስችላቸውን ሃሳብ በነጻነት የመግለጽ ህገመንግስታዊ መብት አላቸው ያሉት አቶ አወል ፣ በዛው ልክ ደግሞ ሊያከብሯቸው የሚገቡ ኃላፊነቶችም እንዳሏቸው አመልክተዋል። ይህ ካልሆነ ግን ህግንና ስርዓትን ተከትሎ ተጠያቂ እንደሚሆኑ አሳስበዋል።

እንደ ኃላፊው ገለጻ፤ በምርጫ ቅስቀሳ የሚሳተፍ ማንኛውም ሰው ህግ ማክበር መቻል አለበት። ህግን ሳያከብር በህግ የተከለከሉ ተግባራትን ፈጽሞ የሚገኝ ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲና ግለሰብ ካለ የጥላቻ ንግግርና የሀሰተኛ ንግግርን ለመከላከል የወጣው አዋጅ ተግባራዊ በማድረግ በህግ እንዲጠየቅ ይደረጋል።

በወንጀል ህግ 240 ላይ አንድን ቡድን በሌላ ቡድን ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ማነሳሳት እንደሚያስቀጣ በግልጽ የተቀመጠ በመሆኑ ከምርጫ ጋር ተያይዞ ሁከት፣ ብጥብጥና ረብሻን ሊቀሰቅሱ የሚችሉ መረጃዎችን የሚያስተላልፉ ወይንም ቅስቀሳ የሚያደርጉ አካላትን ለመከላከልና በህግ ተጠያቂ ለማድረግ ይሰራል ብለዋል።

ይህንኑ ታሳቢ በማድረግ ጠቅላይ አቃቤ ህግ በአስሩም ክፍለ ከተማዎች በአማካኝ ከ30 ያላነሱ አቃቢያን ህጎች ያሉት ሲሆን እነዚህ ዐቃቢያን ህጎች ከምርጫ ጋር በተያያዘ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ብቻ በመመርመር ክስ መስርተው ለምርጫ ብቻ ተብሎ ለተቋቋመው ችሎት እንደሚያቀርቡ ጠቁመዋል።

እንደ አቶ አወል ማብራሪያ፤ የወንጀሉ መጠን ከፍተኛ ከሆነና የፀረ ሽብር አዋጁን በመተላለፍ የጥላቻ ንግግርን የሚመለከቱ ትላልቅ ወንጀሎች ሲፈጸሙ ደግሞ የተደራጁና የድንበር ተሻጋሪ ወንጀል ጉዳዮች መርምሮ ተጠያቂ የሚያደርግበት ሂደት ይኖራል ብለዋል።

ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ለ100 አቃቢያን ህጎችን በምርጫ አዋጁ ዙሪያ የማብቃት ስራ ሲሰራ መቆየቱ አስታውቀዋል። የፌዴራል አቃቢያን ህጎችን ከክልል አቃቢያን ህጎች ጋር የፌዴራል ፖሊስን ከክልል አቃቢ ህግ ጋር በማጣመር ስልጠናዎች ሲሰጡ መቆየታቸውን ጠቁመዋል።

ሞገስ ፀጋዬ – አዲስ ዘመን መጋቢት 28 ቀን 2013 ዓ.ም


  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
    by Ethioreview news
    April 26, 2026
    ዘፈኑ ገና ከመለቀቁ በፊት ጀምሮ በተከታታይ አየሩን የያዙት መረጃዎች ሁሉ… Read more: ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
    by Ethioreview news
    April 26, 2026
    አዲስ ሪፖርተር ዜና – “ቅዳሜ ምሽት፤ በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ታዋቂው… Read more: ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
    by Ethioreview news
    April 26, 2026
    ለሶስት አስርት ዓመታት በማዕቀብ ተቆልፎባት የኖረችው ኤርትራ በኢትዮጵያ ለውጥ መምጣቱን… Read more: “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
    by Ethioreview news
    April 26, 2026
    ቪኦኢ ዜና -በአውሮፓ ህብረት እና በሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት… Read more: አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
lawNEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
«የኢትዮጵያ ፖለቲካል ኢኮኖሚ ለውጥ ባያገኝ ኖሮ ሀገሪቱ ወዳልተፈለገ ሁኔታ የምትሄድበት አጋጣሚ ይፈጠር ነበር» ዶክተር ነመራ ገበየሁ የፕላንና ልማት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር
ከአዲስ አበባ ውጪ ባሉ አካባቢዎች ከኮቪድ-19 ጋር በተያያዘ ጥብቅ ቁጥጥር እንደሚደረግ ተገለጸ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2