Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ትግል መልኩን እየቀያየረ ይቀጥላል . . .
News

ትግል መልኩን እየቀያየረ ይቀጥላል . . .

Ethioreview newsEthioreview news—April 6, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ከ1997 ጀምሮ የምመኛትን ኢትዮጵያ ለማየት በግልም በድርጅትም ታቅፌ የተቻለኝን ጠጠር ወርውሬያለሁ። ትናንትም ዛሬም ኢትዮጵያ አሸንፋ፤ ያለ ልዩነት ለሁሉም ዜጎቿ የተስፋ ምድር ሆና ከማየት የዘለለ ህልም የለኝም። የፖለቲካ ትግል የማደርገውም ከዚሁ የፀና መሻት የተነሳ ነው!

እነሆ ዛሬ አምርሬ እታገለው የነበረው ህወሓት የለም። በኢትዮጵያ ምድር የረጨው መርዙ ግን ብዙ ትግል ይፈልጋል ብዬ አምናለሁ። በዘመናት ውስጥ ተጠራቅሞ ለኛ የቀረልን ውዝፍ ችግርን ጨምሮ ህወሓት ትቶት የሄደውን አሜኬላ ለቅሞ ወደ ተስፋ የሚደረገውን ጉዞ ቀና ለማድረግ የበዛ ትዕግስት የሚፈልግበት ወቅት ላይ እንዳለን ይሰማኛል። ጊዜው የተለየ ትግል ማድረግ ግድ የሚልበት ነው።

በዚህ ፈታኝ የሽግግር ወቅት በመንግስት አስተዳደር ውስጥ የኢትዮጵያ ብሮድካትስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተርነት ላይ መመደቤ፤ ከአፍላነቴ ጀምሬ ላያት የምመኛት ኢትዮጵያ ከተቃውሞ ትግል ባለፈ በፀጋዬ መጠን የተቻለኝን ሰርቼ እውን እንድትሆን የምታገልበት የተለየ እድል እና አዲስ የትግል ምዕራፍ የሚከፍት እንደሆነ አምናለሁ።

ወዳጆቼም ሆናችሁ የማትረዱኝ ወገኖቼ እንድታውቁት የምሻው አንድ እውነት አለ – አካሄዱ ይለያይ እንጂ ሁላችንም አላማችን የተሻለ ነገን ማየት ነው ብዬ አምናለሁ። የተሻለች ኢትዮጵያን የማይናፍቅ ኢትዮጵያዊ የለምና። ይህ እውን እንዲሆን ሁሉም ሰው በቀና መንፈስ የየራሱን ጠጠር ቢወረውር እወዳለሁ።

More stories

«የቁንጥጫ ዲፕሎማሲ» የዲፕሎማሲው መንገድ መቀየር !

August 5, 2021

መልስ የሚሻ ዜግነታዊ ጥያቄ – ሻለቃ ፈይሳ ናኔቻ

May 9, 2021

… ሶርያ ከ 10 ሚሊዮን በላይ የመን 20 ሚሊዮን ህዝብ እንደተራበና እንደተፈናቀለ …

January 29, 2021

የደብረፅዮን የጦርነት ታክቲክ 22

September 12, 2022

እኔ መንገዴንና ትግሌን የበለጠ ወደ መንግስትና የህዝብ አስተዳደር በመቅረብ ቀጥያለሁ – ሁላችሁም በያላችሁበት አላማችሁን ኢትዮጵያን አድርጋችሁ በጋራ ህልማችንን እውን እንደምናደርግ ተስፋ አለኝ። በረባ ባልረባው እያማረርን አቧራውን ከምናስጨስ የቱንም ያህል ፈተና ቢበዛበትም ሁሉን ተቋቁሞ ትቢያውን መጥረግ ይሻላል። ቆሻሻ ተፀይፎ ከዳር እያዩ እንዲፀዳ መመኘት ዋጋ የለውም – ከስፍራው ዘልቆ በገቢር ማፅዳት ግድ ይላል።

ምስጋና፦ በተለያየ መገናኛ መንገድና ከዚሁ መንደርም በተመደብኩበት ኃላፊነት መልካሙን ሁሉ የተመኛችሁልኝና ምክራችሁን የለገሳችሁኝ ወዳጆቼ ሁሉ ፈጣሪ ያክብርልኝ – አመሰግናለሁ! በተለያየ ምክንያትና ካለመረዳት በመነጨ አሉታዊ አመለካከት ነቀፌታችሁን የሰነዘራችሁ ወገኖቼም ምስጋናዬ ይድረሳችሁ – ፍፁም አይደለሁምና ድካሜን አይቼ እበረታ ዘንድ አበርክቶታችሁ ቀላል አይደለም! ስለሁሉም ነገር ሁላችሁም ተባረኩ!

በተረፈውስ የፖለቲካ ሀሁ ከጀመርኩበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን ድረስ ላመንኩበት ነገር ወጀቡን እየተጋፋሁ ያለኝን ሁሉ ከመስጠት ተቆጥቤ አላውቅም – ወደፊትም ለሀገሬና ለወገኔ ምንም ሳልሰስት ባለኝ አቅም ሁሉ እንደማገለግል ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ። #EthiopiaPrevails

መልካም ይሆናል ✌🏾Yonatan TR

”የተጀመረውን አገራዊ ለውጥ ለማስቀጠል የተሰጠኝን ሀላፊነት በአግባቡ ለመወጣት ተዘጋጅቻለሁ ̋
አቶ ዮናታን ተስፋዬ የብሮድካሰት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር


(ኢ ፕ ድ)
👉 ሹመቱ መንግስትና ፓርቲም የተለያዩ መሆናቸውን የሚያሳይ ነው ብለዋል፤

የተጀመረውን አገራዊ ለወጥ ለማሰቀጠል የተሰጠኝን ሀላፊነት በአግባቡ ለመወጣት መዘጋጀቱን የብሮድካስት ባለሰልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናታን ተስፋዬ አስታወቁ።

ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባላስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆነው የተሾሙት አቶ ዮናታን ተስፋዬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በጠቅላይ ሚኒስትሩ መሪነት የተጀመረው አገራዊ ለውጥ ከዳር ይደርስ ዘንድ የተሰጣቸውን ሃላፊነት በአግባቡ በመጠቀም የሚጠበቅባቸውን ሁሉ ለማበርከት ዝግጁ ናቸው።

“አሁን በመንግስት አስተዳደር ላይ የተመደብኩበት ቦታ ላይ ሆኜ የተጀመረው የሪፎርም ስራ ግቡን እንዲመታ እንደ አንድ አጋዥ ሀይል ራሴን በመቁጠር ሀላፊነቴን በአግባቡ ለመወጣት ተነሰቻለሁ” ብለዋል።

̋ሀገራችን ለወጣቶች ምቹ ጥለናት የማንሰደድባት ሀገር አንድትሆን በተለያየ መንገድ ስታገል ነበር” ያሉት አቶ ዮናታን፤ አሁን የተሰጣቸው ሀላፊነት ከባድና ሌላ የትግል ምእራፍን የሚከፍት መሆኑን አብራርተዋል።

በተለይ በወጣትነት እድሜ ክልል ያሉ ወጣቶች በመንግሰት አስተዳደር ውስጥ መካተታቸውና የሪፎርሙ አካል መሆናቸው የሚበረታታ መሆኑን ገልጸው፤ ከአንድ ፓርቲ ውጭ ያለ አመለካከት ያለውን ሰው መግፋት እስከዛሬ ድረስ ያልጠቀመ አካሄድ በመሆኑ አሁን የተጀመረው አካሄድ የሚያስመሰግንና መንግስትና ፓርቲም የተለያዩ መሆናቸውን የሚያሳይ ነው ብለዋል።

☯

OPINION
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
Mary Tadesse, My Life My Ethiopia
ዐቃቤ ህግ በእነ ጃዋር መሀመድ ላይ «ለምስክሮቼ ደህንነት ሲባል ከመጋረጃ በስተጀርባ በዝግ ችሎት ምስክሮቼን ላሰማ» ጥያቄ ውድቅ ሆነ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2