Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ኦፕሬሽን…ዋ! …(ኦፕሬሽን ባይደዋ!..)
News

ኦፕሬሽን…ዋ! …(ኦፕሬሽን ባይደዋ!..)

Ethioreview newsEthioreview news—May 29, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ከሱዳን እሰከ ግብፅ፤ ከግብፅ አሰከ ባይደዋ ወደብ፤ ከባይደዋ እሰከ ጎንደር የተዘረጋውን የግብፅ ሴራ ያከሸፈው የኢትዮጵያ የመከላከያና የደህንነት መሳሪያቤት በጋራ የፈፀሙት የዘመኑ ድንቅ ኦፕሬሽን…ኦፕሬሽን ባይደዋ!

አዲስ አበባ የካቲት 23 ቀን 2013 ዓ.ም የአድዋ ድል በዓል በከፍተኛ ድምቀት እየተከበረ ነው። በሱዳን የስደተኞች ካምፕ ውስጥ አንድ የUNHCR አርማ የለጠፈ ሀርድ ቶፕ ላንድ ክሩዘር መኪና ቆሟል።አንድ ኢትዮጵያዊ ስደተኛ መኪናው ላይ አይኑን ጥሏል።ወጪ ወራጁን በአንክሮ ይከታተላል። በተንቀሳቃሽ ስልኩ ፎቶ ያነሳል።

አራት ሰዎች እየተጣደፉ ወደ መኪናው ተጠጉ። ከአራቱ አንዱ ኮፍያ አድርጓል፣ አለባበሱም በረሃ ከርሞ የተጎሳቆለ ኢትዮጵያዊ ይመስላል። አንደኛው ቀጭን ረጅም ነው እንዲሁ መልኩ ሲታይ ሶማሊ ይመስላል። እንቅስቃሴውና ንግግሩ ያሳብቁበታል። አንደኛው ሱዳናዊ የመኪናዋ ሹፌር መሆኑ ያስታውቃል። አራተኛው ሰው ግን ነጭ ነው መልኩን አይቶ የከሌ ዜጋ ነው ማለት ይከብዳል።

አራቱ ሰዎች የመኪናውን በር ከፍተው ገቡ። ኮፍያ ያደረገው ሰውና ሶማሊያዊ ሞቅ ያለ ወሬ ይዘዋል። ንግግርራቸው እንግሊዘኛ ነው። ኢትዮያዊው ስደተኛ
በስልኩ ካሜራ ለቀም አደረጋቸው። ፎቶውን ዙም አድርጎ ተመከው፣ ባለኮፍያውን ሰው ለየው። ኢትዮጵያዊ ነው። ከሳምሪ የተመለመለው ሰው። ወዲ ሱሁል… አለ ኢትዮጵያዊው ስደተኛ።

More stories

«የቁንጥጫ ዲፕሎማሲ» የዲፕሎማሲው መንገድ መቀየር !

August 5, 2021

መልስ የሚሻ ዜግነታዊ ጥያቄ – ሻለቃ ፈይሳ ናኔቻ

May 9, 2021

… ሶርያ ከ 10 ሚሊዮን በላይ የመን 20 ሚሊዮን ህዝብ እንደተራበና እንደተፈናቀለ …

January 29, 2021

የደብረፅዮን የጦርነት ታክቲክ 22

September 12, 2022

መኪናው ከካምፑ ወቶ ተፈተለከ። ኢትዮጵያዊው ስደተኛ ጊዜ አላባከነም አዲስ አበባ ለሚገኘው በአካል አይቶት ለማያውቀው ግን አለቃው ለሆነ ሰው ፎቶውን ላከው።

መኪናው ሰዎቹን ካርቱም አየር ማረፊያ አድርሶቸው ተመልሷል። አራቱ ሰውች የኳታር አየርመንገድ ንብረት በሆነ ቦይንግ 733 ተሳፍረው ካይሮ ግብፅ ደረሰዋል። እድሜ ለስደተኛው ሰላይ የአራቱ ሰዎች አጠቃላይ እንቅስቃሴ በኢትዮጵያ የደህንነት መረብ ውስጥ ገብቷል።
ሁለቱ ሰዎች ለሁለት ወራት ያህል በግብፅ ሲናይ አካባቢ በሚገኝ ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ የሽብር ድርጊት መፈፀም የሚያስችል ወታደራዊ ስልጠና ወስደው ከፍተኛ ገንዘብ ይዘው ወደየ አገራቸው ተመልሰዋል።

የሳምሪው ምልምል ወዲ ስሁል በጎንደር በኩል ወደ ኢትዮጵያ ገብቷል። የቅማንት ማንነት ኮሜቴ ከሚባል ሀይል ጋር ተገናኝቶ መከሯል። ከጎንደር ወጣ ብሎ በርካታ ሕገወጥ ቤቶች እንዲሰሩ አድርጓል።

ዱቄት፣ ዘይት፣ ስኳርና ሌሎች ስንቆችን ሕገወጥ ቤቶች አስጠግቶ፣ ወታደራዊ ስለጠና የወሰዱ የሽብር ቡድን አባላቱን በሕገ ወጥ ቤቶቹ አስጠልሏል። በርካታ ጥይቶች፣ የቡድንና የነፍስ ወከፍ መሳርያዎች አከማችቷል። ለቡድኑ አባላት የጎንደር ከተማ፣ የጎንደር ዞኖች ወረዳዎችን የሀሰት መታወቂያ ታትሞ ተሰራጭቷል። በጎንደር አካባቢ ሰዎችን በማገት የሽብር ስራው ተጀምሯል። ዋናው የሽብር ጥቃት ደግሞ የግምቦት 20 እለት ለመፈፀም ሁሉ ሙሉ ሁሉ ዝግጁ ሆኗል።

የሞቃዲሾ ተወላጁ የወዲ ስሁል ጎደኛ በሱዳን የሰው ደተኛች ካምፕ ከታዩት አራቱ ሰዎች አንዱ አባስ ኢብሮ ባይደዋ ገብቷል። ለወደብ ቅርብ በሆነ አካባቢ ሆቴል ተከራይቶ እንቅስቃሴውን ጀምሯል። በአካባቢው ከሚንቀሳቀሰው የአልሸባብ ቡድን ጋር ግንኙነት ፈጥሯል። በኢትየጵያ ላይ የሽብር ጥቃት ለመፈፀም ስምምነት ላይ ተደርሶ ዝግጅቱ ተጠናቋል። የቀረው ግብፅ በወረታ መልክ ለአልሸባብ ልትልክ ቃል የገባችው አራት መርከብ ሙሉ የጦር መሰሪያ ባይደዋ ወደብ መድረሱ ብቻ ነው።

አባስ ኣብሮ ባይደዋ ከገባ ጀምሮ ዘወትር ጧት ነጭ ጀለብያውን ያጠልቃል ጥቁር መነጠሩን ያደርግና ከሆቴሉ ህንፃ ስር ወደ አቆማት ጥቁር ሜርሰዲስ መኪና ገብቶ ወደ ወደቡ አካባቢ ያሽከረክራል።
የኢትዮጵያ የደህንነት ሰዎችም መኪና እየቀያየሩ ዘወትር ይከታተሉታል። ሁለት የደህንነት ሰዎቾም ከአባስ ክፍል ፊትለፊትና ጎን ሁለት ክፍል ተከራይተው መኖር ጀምረዋል። ለአባስ ደግሞ ሁሉም ነገር እንዳሰበው አየሄደ ያለ ይመስላል…

…ግንቦት 1 ቀን 2013 ዓም ግን ለአባስ ጥሩቀን አይመስልም። አባስ እንደ ወትሮው ከእንቅልፉ ተነስቶ ወደ መኪናው አመራ። ሁለቱ ወጠምሻ ኢትዮጵያውያን የደህንነት ሰዎች የአባስ ጎረቤቶች በተመሳሳይ ሰዓት ከክፍላቸው ወጡ። ፊትና ኋላ ሆነው አባስን ተከተሉት።
አባስ የሰው ኮቴ ሲሰማ ገልመጥ ብሎ ተመለከተ። ጥቂት እንደተራመደ ኢትዮጵያዊ መሆናቸው ተገለጠለት። ተደናገጠ። አንደኛው ኢትዮጵያዊ ሻንጣውን እየጎተተ አባስን አለፈው። አባስ ተረጋጋ።
ባለሻንጣው ኢትዮጵያዊ ለሆቴሉ ሪሰብሽን ቁልፍ አሰረክቦ ከሆቴሉ ወጣ…አባስ ተከትሎት ወጣ። ሁለተኛው ኢትዮጵያዊ አባስን ተከተለው። አባስ ቆም ገተር አለ ኋለኛው ኢትዮጵያዊ አባስን አልፎት ወደ መኪና ማቆሚያው አመራ።

አባስ ከመኪናው በር ደረሰ። የሆነ ነገር ማጅር ግንዱን አለው አባስ ወደቀ። ኢትዮጵያውያኑ የወሳንሳ አንሱት። ከራሱ መኪና አስገብተው በረበሩት። ከጀለብያው ኪስ የሆቴሉን ቁልፍ አገኙት።

ግንቦት 17 ቀን 2013 ዓም የግብፅ ባንዲራ የሚያውለበልቡ አራት መርከቦች ባይደዋ ወደብ ደረሱ። ሁለት ሱ27 ሚግ የጦር ጀትች ከካራማራ የጦር ካምፕ ተነሱ። በባይደዋ ሰማይ ላይ አገሱ! ከመርከቦቹ ላይ በሚራገፈው የጦር መሳሪያ ላይ እሳት ነሰነሱ። በ28ደቂቃ ውስጥ ግዳጃቸውን ጨርሰው ተመለሱ..ወዲያው በUN ከሚሽን ስር ያለውና በአካባቢው የሚገኘው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ደረሰ። የኢትዮጵያ እምባ ታፈሰ። የግብፅ ሴራ ፈረሰ።

ግንቦት20 2013 ዓም የምዕራብ እዝ አንድ ክፍል ጭልጋ ደረሰ። በጎንደርና አካባቢዋ የሽብር ጥቃት ሊፈፅም የተዘጋጀውን ሀይል ደመሰሰ። ስንቅና ትጥቀን ወረሰ። ከሱዳን እሰከ ግብፅ፤ ከግብፅ እሰከ ባይደዋ፤ ከባይደዋ እሰከ ጎንደር የተዘረጋው የግብፅ ሴረ ፈረሰ።

ኦፕሬሽን ዋ (እፕሬሽን ባይደዋ) በድል ተፈፀመ።

ኢትዮጵያ ትቅደም።
Dereje Asmamaw እንደፃፈው።

OPINION
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
ኢትዮጵያውያን እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ እንደ አንድ ልብ መስካሪ ሆነው መቆም አለባቸው – የብልፅግና ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ
“ድምፃችን ለነፃነታችን” በሚል በመላው ሀገሪቱ ሰላማዊ ሠልፍ ሊካሄድ ነው
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2