Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  law  የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሕወሃት የሽብር ቡድን አባላት ሕንጻዎች በገለልተኛ አስተዳዳሪ ተይዘዉ እንዲተዳደሩ ወሰነ
law

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሕወሃት የሽብር ቡድን አባላት ሕንጻዎች በገለልተኛ አስተዳዳሪ ተይዘዉ እንዲተዳደሩ ወሰነ

Ethioreview newsEthioreview news—June 25, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በተለያዩ የመዝገብ ቁጥሮች (በመ/ቁ 007198፣ 263719፣ 007109፣ 006060፣ 263591፣ 006914፣ 006059 እና 007029) ሰኔ 16፣ 17 እና 18 ቀን 2013 ዓ.ም በዋለዉ ችሎት ዋና ዋና የሕወሃት የሽብር ቡድን አባላት የንግድና የመኖሪያ ሕንጻዎች ላይ ገለልተኛ አስተዳዳሪ እንዲሾም ዉሳኔ ሰጠ፡፡

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በወንጀል የተገኘ ሀብት ማስመለስ ዳይሬክተር ጄነራል የሆኑት አቶ ዓለምአንተ አግደዉ እንደገለጹት፤ ፍ/ቤቱ ይህንን ዉሳኔ የሰጠዉ የሽብር ቡድኑ በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት መፈጸሙን ተከትሎ የወንጀል ምርመራና የሀብት ጥናት እየተከናወነ መሆኑን መነሻ በማድረግ፤ ቡድኑ ከሕንጻዎቹ የሚያገኘዉን ገቢ የሽብር ተግባሩን ፋይናንስ ለማድረግ እንዳያዉል ለመከላከል፣ በተጠረጠሩበት የሽብር እና ሌሎች ወንጀሎች በፍ/ቤት ጥፋተኛ ሆነዉ ከተገኙ ሀብታቸዉ የሚወረስ በመሆኑ ተጠብቆ እንዲቆይ፣ የሽብር ቡድኑ በመከላከያ የሰሜን ዕዝ ሀብት፤ በተለያዩ መሰረተ ልማቶችና ስቪል ተቋማት ላይ ላደረሰዉ ዉድመትና ጉዳት ለማካካሻነት የሚዉል በመሆኑ እንዲሁም የተጠርጣሪዎችን ንብረት የያዙ አካላት የሚፈጽሙትን ምዝበራ ለመከላከል ሲባል በተጠረጠሩበትና በተከሰሱበት ወንጀል ፍ/ቤት የመጨረሻ ዉሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ገለልተኛ አካል እንዲያስተዳድራቸዉ ዐቃቤ ሕግ ለፍ/ቤት አቤቱታ ማቅረቡን ተከትሎ ነዉ፡፡

ፍ/ቤቱ የዐቃቤ ሕግን አቤቱታ ከመረመረ በኋላ ሕንጻዎችን የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሥር የሚገኘዉ ኮመርሽያል ኖሚኒስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር እንዲያስተዳድር ዉሳኔ ሰጥቷል፡፡

በዚህ ዉሳኔ አስተዳዳሪ የተሾመላቸዉ የንግድና መኖሪያ ሕንጻዎች አጠቃላይ ብዛት ከ 30 በላይ ሲሆኑ ከእነዚህ መካከል፡-

More stories

ግማሽ ሚሊየን ብር በጥሬው ሲቀበል እጅ ከፍንጅ የተያዘው ተከሳሽ በፅኑ እስራት ተቀጣ

February 1, 2022

ዐቃቤ ህግ በቀድሞ የቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት የክስ መዝገብ ሌሎች ድርጅቶችን አካቶ ለመቅረብ ጠየቀ

July 7, 2023

በሰሜን ኢትዮጵያ ባለው ግጭት የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ለመመርመር የተቋቋመው የሚኒስቴሮች ግብረ-ሀይል ስራውን በይፋ ጀምሯል

November 29, 2021

ሰው በማገት ወንጀል የተከሰሱ ሁለት ግለሰቦች 22 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት ተፈረደባቸው

February 16, 2022

በ ጄ/ል ፃድቃን ገ/ተንሳይ ስም አዲስ አበባ የሚገኙ 2 (ሁለት ህንጻዎች) ፣

በ ጄ/ል አበበ ተክለሃይኖት ስም አዲስ አበባ የሚገኝ አንድ G+5 ሕንጻ (ወለላ ሕንጻ)፣

በ ብ/ጄ ምግበ ሃያለ ስም አዲስ አበባ እና መቀሌ የሚገኙ 2 (ሁለት) ሕንጻዎች፣

በ ብ/ጄ ታደሰ ወረደ ስም መቀሌ የሚገኙ 2 (ሁለት) ሕንጻዎች፣

በ ብ/ጄ ተክላይ አሸብር ስም አዲስ አበባ የሚገኝ G+5 ሕንጻ (ብሌን ሕንጻ)፣

በ ብ/ጄ ዮሀንስ ወ/ጅወርጊስ ስም መቀሌ የሚገኙ 3 (ሦስት) ሕንጻዎች፣

በሜ/ጄ ሕንጻ ወ/ጊወርጊስ ስም መቀሌ የሚገኝ 1 (አንድ) ሕንጻ፣

በሜ/ጄነራል ኢብራሂም አብዱልጄሊል ስም መቀሌ የሚገኝ 1 (አንድ) ሕንጻ እና በሃይለ ተስፋኪሮስ ገ/ሕይወት ስም መቀሌ የሚገኙ 3 (ሦስት) የነዳጅ ማደያዎች ይገኙበታል፡፡

በወንጀል የተገኘ ሀብት ማስመለስ ዳይሬክተር ጄነራሉ አክለዉ እንደገለጹት፤ የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ከዚህ በተጨማሪ በዶ/ር አዲስአለም ባሌማና የሜ/ጄ ጻድቃን ባለቤት በወ/ሮ ኤልሳ አሰፋ ተክለሚካኤል ስም የሚገኙ ሕንጻዎችን ጨምሮ በሌሎች የሽብር ቡድኑ አባላት ሃብት ላይ አስተዳዳሪ ለማሾም እየተሰራ ነው።

በሀብት ምርመራ እና መለየት ሂደት የሽብር ቡድኑ አባላት ተሽከርካሪዎችን ከቆሙበት በማንሳት ጋራዥ ዉስጥ የመደበቅና አካላቸዉን ፈቶ የማስቀመጥ፣ ለዉጭ ዜጎች በማከራየት የኪራይ ገንዘብ ዉጭ አገር ለመቀበልና በማሸሽ ለሽብር አላማ ለማዋል፣ የኪራይ ዉሎችን በመንደር ዉል በማድረግ ግብር እንዲሰወርና የሽብር ቡድን አባላትን ንብረት በኪራይ መያዛቸዉ እንዳይታወቅ የማድረግ ተግባር መፈጸም፣ አንዳንድ ህንጻዎችን ለሌላ ሦስተኛ ወገን የባንክ ማስያዣ በማድረግ ገንዘብ የማሸሽ ሙከራዎች ስለማድረጋቸዉ መረጋገጡ ተገልጿል።

እነዚህን የወንጀሎች ተግባራትን አዲስ አበባ በሚገኙ ወኪሎችና ተከራዮች አማካኝት እየፈጸሙ መሆኑ በመታወቁ ከዚህ አንጻር ተጨማሪ ምርመራዎች በመጣራት ላይ ናቸዉ፡፡

የሕወሃት የሽብር ቡድን አባላትን ንብረት በኪራይ፣ በዉክልና፣ በጠባቂነት፣ በአደራና በሌላ ማናቸዉም መንገድ ይዘዉ የሚገኙ አካላት ልደታ ከፍተኛ ፍ/ቤት ግቢ ዉስጥ በሚገኘዉ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ህንጻ 1ኛ ፎቅ በወንጀል የተገኘ ሀብት ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ጄነራል ቢሮ በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 0112733154 ወይም በEmail፡- assetrecovery@eag.gov.et በማሳወቅ ራሳቸዉን ከወንጀል ተጠያቂነት ነጻ እንዲያደርጉ አቶ ዓለምአንተ አግደዉ ጥሪ አቅርበዋል።

በሌላ በኩል ባንኮች ለሚሰጡት ብድር መያዣ የሚያደርጉት ንብረት የሕወሃት የሽር ቡድን አባላት አለመሆኑን ወይም ከእነርሱ ጋር ግንኙነት የሌለዉ መሆኑን አስቀድመዉ በቂ ማጣራት በማድረግ ማረጋገጥ ያለባቸዉ ሲሆን ይህንንም ከጠቅላይ ዐቃቤ ሕግና ከሌሎች የሚመለከታዉ የሕግ አስከባሪ ተቋማት ጋር በቅርበት መረጃ መለዋወጥ እንዳለባቸዉ አስገንዝበዋል፡፡

ምንጭ፡- ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ

law
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
Ethiopia rejects Sudan’s request to take Nile Dam issue to UN
ኮረምን ለመያዝ ጥቃት የከፈተው የትህነግ ሃይል መመታቱ ተሰማ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
law

ህገወጥ የውጭ ምንዛሪ ወንጀል የፈጸሙ 123 ተጠርጣሪዎች የባንክ ሒሳብ ታገደ

September 20, 2025
law

እነ ቀሲስ በላይ በሙስና ወንጀል ሊፈርድባቸው እንደማይገባ ጠቅሰው ያቀረቡት ይግባኝ ውድቅ ሆነ

July 26, 2025
law

የአዲስ አበባ የከንቲባ ፅ.ቤት ፕሮቶኮልን ጨምሮ 12 ተከሳሾች በሌብነት ተከሰው ተፈረደባቸው

July 23, 2025
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2