Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  አስገድዶ መድፈር // ትግራይ
News

አስገድዶ መድፈር // ትግራይ

Ethioreview newsEthioreview news—June 9, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

በጦርነቱ ላይ የተረጋገጠ የተባለው 108 ሴቶች ላይ ጥቃት መድረሱ የአለምን ሚዲያ ሲያንቀጠቅጥ የነበረ ዜና ነበረ። አንድ የህዋሃት ደህንነት ብቻ 50 ሴቶችን አስገድዶ የደፈረ ጊዜ በዋስ የለቀቀው

ልጅ ግሩም ( PHD) Opinion


አንዳንዶቻችን እንደምናስታውሰው ከጦርነቱ በፊት በትግራይ ክልል አዲ ዳዕሮ ወረዳ የደኅንነት አባል የተባለ አንድ ግለሰብ በወረዳው 50 ሴቶችን አስገድዶ መድፈሩን ለወቅቱ የክልሉ ባለስልጣኖች (ለህዋሃት አመራሮች) ሪፖርት እንዳያደርጉ በማስፈራራት ወረዳውን ካሸበረ በኋላ በሕዝብ እሮሮ በቁጥጥር ሥር ውሎ በ6 ሺህ ብር ዋስ መለቀቁ ነው። ይህ ዜና October 25, 2019 (ሁለት አመት ሊሞላው ነው)
የሕዝብና የጤና ጥናት ሪፖርት በኢትዮጵያ አቆጣጠር 2016 እንደሚለው ትግራይ ክልል ፆታን መሠረት አድርገው ከሚፈፀሙ ጥቃቶች በኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። ይህ እንግዲህ በተለይ ወሲባዊ ጥቃቶች ሪፖርት የመደረግ አጋጣሚያቸው ዝቅተኛ መሆኑን ላየ ትክክለኛ ገጽታ የማያሳይ ነው። እንደ ሪፖርቱ ለቤተሰብ፣ ለባሎቻቸው፣ ለህክምና ባለሙያዎች፣ ለጓደኛ ወይም ለፖሊስ ጥቃት እንደደረሰባቸው የሚናገሩት ከጥቃት ሰለባዎች 7 በመቶው ብቻ ናቸው።
ለብዙ አመታት በትግራይ ክልል እየተስፋፋ በመጣውን በሴቶች ላይ የሚፈጸም አስገድዶ የመድፈር ጥቃትን በመቃወም በኢትዮጵያ አቆጣጠር ጥቅምት 9 ቀን 2012 የተቃውሞ ሰልፍ ለማካሄድ አራት ወንዶችና ስምንት ሴቶች በድምሩ አስራ ሁለት አባላት ያሉት የሰልፉ አስተባባሪ ኮሜቴ ለመቐለ ከተማ አስተዳደር ጥቅምት 3 ቀን 2012 በተጻፈ ደብዳቤ ቢጠይቁም ሰልፉ ተከልክሎ ነበረ።
ከሁለት አመታት በፊት በትግራይ ክልል የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶች እጅግ አስከፊ በመሆናቸው ይህንን የሚቃወም ግንዛቤ ለመጨመር እስከ ጦርነቱ መጀመሪያ ድረስ በማሕበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ይደረግ ነበረ። የምታስታውሱ ካላችሁ “ይኾኖ” በሚል ሃሽታግ በትግራይ ወጣት ሴቶች እየተካሄደ ነበረ።
የዓዲ ዳዕሮ ከተማ ህዝብ በተለይም ሴቶች ብሶታቸውን ለማሰማት አደባባይ መውጣታቸውን የተመለከተ ነበር። የከተማይቱ ነዋሪዎች ድምጻቸውን እንዲያሰሙ ካደረጋቸው በርካታ ምክንያቶች አንዱ የሴቶች ጥቃት እና ጥቃት ተፈጽሞ በሚገኝበት ሰዓት የሚወሰደው ህጋዊ እርምጃ ዝቅተኛ መሆኑ ነው።
ከአራት ዓመት በፊት የወጣው የማእከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ መረጃ እንደሚያመለክተው አስገድዶ መድፈር የጠቅላላ የትግራይ ክልል የሰነበተ ችግር መሆኑን ነው። በትግራይ ክልል 12 በመቶ ሴቶች በየዕለቱ ፆታዊ ጥቃት ያስተናግዳሉ። ሪፖርቱ እንደሚለው
“A 12.7% (117) rape prevalence was reported among women who visited Gynecologic Outpatient Departments of Selected Hospital in
Tigray region” በእ.አ.አ በ2015 ብቻ 12.7 በመቶ ወይም 117 ሴቶች የአስገድዶ መድፈር ጥቃት እንደደረሰባቸው በትግራይ ክልል (መቀሌ) የማህፀን ሕክምና የተመላላሽ ሕክምና ክፍልን ከጎበኙ ሴቶች ሪፖርት አድርገው ነበረ። በዚህ ወቅት የህዋሃት ባለስልጣኖች የፌዴራል መንግስትንም የትግራይ ክልልንም በሙሉ የበላይነት በሚመሩበት ወቅት የተከሰተ ቢሆንም ማንም የክልሉ ባለስልጣን ሃላፊነት ያልወሰደባቸው ወንጀሎች ነበሩ።
በትግራይ ክልል ከሚኖሩ ያገቡ ሴቶች መካከል 18.7 በመቶ ከዚህ በተጨማሪ 81 በመቶ በትግራይ ገጠር አካባቢ የሚኖሩ ሴቶች በወላጆቻቸው ወይም አሳዳጊዎቻቸው ወይም የቅርብ ሰው ከተደፈሩ በኋላ ደፋሪዎቻቸውን እንዲያገቡ ይደረጋል።

ከላይ የጠቀስኩት ጉዳይ አሁን አንዳንድ ጥያቄዎችን ያስነሳል።
በጦርነቱ ላይ የተረጋገጠ የተባለው 108 ሴቶች ላይ ጥቃት መድረሱ የአለምን ሚዲያ ሲያንቀጠቅጥ የነበረ ዜና ነበረ። አንድ የህዋሃት ደህንነት ብቻ 50 ሴቶችን አስገድዶ የደፈረ ጊዜ በዋስ የለቀቀው እንደ ከባድ ወንጀል ስላልታየ ነበረ። ከታች በተጠቀሱት ምንጮች በጥናት እንደታወቀው አስገድዶ መድፈር የክልሉ የቆየ ወንጀል እንደ ባህል የነበረ አሁን እየተባባሰ መሆኑን የሚያሳይ ነው።
የጦርነት ወቅት ለግርግር ያመቻል። ለትግራይ ሴቶች በሰላም ጊዜም ሆነ በጦርነት ከጥቃት የሚያድናቸው ኖሮ አያውቅም። ትግራይ ክልል በርካታ ሴቶች የመደፈር ጥቃት እንደደረሰባቸው መንግስት ማረጋገጫ የሰጠው መንግስት ወንጀለኞቹን ስለሚያውቃቸው ሳይሆን ተጠቂዎቹ ከሰጡት መረጃ የህክምና ማስረጃ ነው።
ዋናው ጥያቄ በትግራይ ክልል ለሚነዙት የአስገድዶ መደፈር ጥፋት በስተጀርባ ምን አለ?
ከነበረው ጥልቅ የፆታዊ ጥቃት ባህርይ ምን ያህሉ ከጦርነቱ ጋር ይገናኛል?

More stories

«የቁንጥጫ ዲፕሎማሲ» የዲፕሎማሲው መንገድ መቀየር !

August 5, 2021

መልስ የሚሻ ዜግነታዊ ጥያቄ – ሻለቃ ፈይሳ ናኔቻ

May 9, 2021

… ሶርያ ከ 10 ሚሊዮን በላይ የመን 20 ሚሊዮን ህዝብ እንደተራበና እንደተፈናቀለ …

January 29, 2021

የደብረፅዮን የጦርነት ታክቲክ 22

September 12, 2022

ምንጮች ……
Bayu H, et al. Magnitude, Complication and factors Associated with Rape among Women visited Gynecologic Outpatient Departments of Selected Hospital in Tigray Region, Northern Ethiopia, 2016.

Galu SB, Gebru HB, Abebe YT, et al. Factors associated with sexual violence among female administrative staff of Mekelle University, North Ethiopia. BMC Res Notes. 2020;13:15.

Gessessew A, Mesfin M. Rape and related health problems in Adigrat Zonal Hospital, Tigray Region, Ethiopia. Ethiopia Journal of Health Dev. 2004;18(3):140–4.

OPINION
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
“በአሸባሪው ህወሓት” ሲደርስባቸው የነበሩ ግፎችንና የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚያወግዝ ሠልፍ በሑመራ እየተካሄደ ነው
ሩሲያና ኢትዮጵያ በመረጃና ደህንነት ጉዳዮች የሚያደርጉትን ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለጸ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2