Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  “መግደል ሲችል ከወደቅንበት አንስቶ በእንክብካቤ ስላቆየን ክብርና ምስጋና ይገባዋል”
News

“መግደል ሲችል ከወደቅንበት አንስቶ በእንክብካቤ ስላቆየን ክብርና ምስጋና ይገባዋል”

Ethioreview newsEthioreview news—July 13, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ከሱዳን ሀምዳይት የስደተኛ ጣቢያ በመነሳት ሀገር ውስጥ ይገኝ ወደነበረው ምግበ ሀይሌ ከተባለው የሽብር ቡድኑ አመራር ጋር ለመገናኘት ዕቅድ እንደነበራቸውና ወደ ሀገር ውስጥ ለመግባት ሲሞክሩ በሰራዊቱ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተናግረዋል።

ሐምሌ 6 ቀን 2013

በትህነግ የተሳሳተ ዓላማና የውሸት ፕሮፓጋንዳ በመታለል በሀገርና በህዝብ ላይ ታሪካዊ ስህተት መፈፀሙና የትግራይ ህዝብም ለመከራና ለስደት እየተዳረገ መሆኑን የተማረኩ የቡድኑ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ገለፁ።

በጥቅምት 24 በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ የመከላከያ ሰራዊቱ በወሰደው ህግ የማስከበር ዘመቻ ከፍተኛ ሽንፈት የደረሰባቸው የጁንታው አመራሮችና አባላት በስደተኛ ስም ወደ ሱዳን መሸሻቸው ይታወሳል።

በሱዳን ሀምዳይት በተባለው የስደተኛ ጣቢያ በመቆየት ከጁንታው ከፍተኛ አመራሮች ጋር ግንኙነት በመፍጠርና መመሪያ በመቀበል ከ300 በላይ የመገናኛ ሬድዮኖችና የህክምና መሳሪያዎችን እና መድሀኒቶችን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ሲሞክሩ በሰራዊታችን የተማረኩት ኮሎኔል ባህረ ተበጀና ሻምበል ተክለወይኒ ታረቀ የተባሉት የቡድኑ አመራሮች የሽብር ቡድኑ በተሳሳተ መረጃ ህዝቡን ለስደትና ለችግር እየዳረገ መሆኑን ገልጸዋል።

ከተማረኩት የሽብር ቡድኑ አመራሮች ውስጥ የትህነግ የምዕራብ ትግራይ ሚሊሻ አስተባባሪና በኋላም የብርጌድ አመራር በመሆን የተለያዩ የጥፋት ተልዕኮዎችን ሲፈፅሙ የቆዩትና በ2003 ከመከላከያ በጡረታ የተሰናበቱት ኮሎኔል ባህረ ተበጀ አንዱ ናቸው።

ኮሎኔሉ ከድርጅቱ ከፍተኛ አመራር በሆነው ፍስሀ ማንጁስ በተሰጣቸው መመሪያ መሰረት ከሱዳን ሀምዳይት የስደተኛ ጣቢያ በመነሳት ሀገር ውስጥ ይገኝ ወደነበረው ምግበ ሀይሌ ከተባለው የሽብር ቡድኑ አመራር ጋር ለመገናኘት ዕቅድ እንደነበራቸውና ወደ ሀገር ውስጥ ለመግባት ሲሞክሩ በሰራዊቱ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተናግረዋል።

ጁንታው በሱዳን ከሚገኙ አራት የስደተኛ ጣቢያዎች ውስጥ ህፃናት ታጣቂዎችን በመመልመልና የሸሹትን የልዩ ሀይልና ሚሊሻዎችን የማደራጀት ስራ በድብቅ እንደሚሰራም ጠቁመዋል።



በስደተኛ ጣቢያዎቹ በታጣቂዎቹ ስም ከተለያዩ ሀገሮች የሚላከው ገንዘብ በሽብር ቡድኑ አመራሮች ስለሚዘረፍ እርስ በእርስም ተደጋጋሚ ግጭትና ቅራኔ እንደነበር ሲታዘቡ መቆየታቸውን አስታውሰዋል።

በትህነግ የተሳሳተ ፕሮፓጋንዳና ዓላማ አራት ወንድሞቻቸውን ማጣታቸውን የሚናገሩት ኮሎኔል ባህረ ተበጀ በተለይም አውሮፓና አሜሪካ በመሆን የትግራይ እናቶችና ህፃናትን መከራ እያራዘሙ የሚገኙትን የውሸት ሚዲያዎችና ምሁራን ነን ባዮች ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ጠይቀዋል።

ምርኮኞቹ በሰራዊቱ በሚያዙበት ወቅት እጅግ ተዳክመው የነበሩ መሆናቸውን ገልፀው በሰራዊቱ እጅ ከገቡ በኋላ እየተደረገላቸው ያለው ድጋፍ ከሚጠብቁት በላይ በመሆኑ “መግደል ሲችል ከወደቅንበት አንስቶ በእንክብካቤ ስላቆየን ክብርና ምስጋና ይገባዋል” ብለዋል።

በሚያዝያ 28 ከአሸባሪው የትህነግ ቡድን ተልዕኮ ተሰጥቷቸው 322 ታጣቂዎችን በመያዝ ወደ ሀገር ውስጥ በመግባት ለጥፋት ሊሰማሩ ከነበሩት የቡድኑ ታጣቂዎች አብዛኞቹ ሲማረኩ የተቀሩት መደምሰሳቸው ይታወሳል ።

ብዙአየሁ ተሾመ – የመከላከያ ፌስ ቡክ
ፎቶግራፍ ብዙአየሁ ተሾመ 

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
የም.ዕዝ ጦር ማይፀብሪ ገብቷል፤ አላማጣና አካባቢው ላይ ያለ ሰራዊት ለቆ እንዲወጣ ተድርጓል
ደቡብ አፍሪካ በተነሳው አመፅ – የሟቾች ቁጥር 30 ደረሰ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2