Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  law  የአማራ ክልል አመራሮች ላይ ግድያ የፈጸሙ ተፈረደባቸው
law

የአማራ ክልል አመራሮች ላይ ግድያ የፈጸሙ ተፈረደባቸው

Ethioreview newsEthioreview news—March 9, 2022
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ.ም በአማራ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት ግድያ ጥፋተኛ በተባሉ 31 ተከሳሾች ላይ ከ15 ዓመት እስከ ዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ወሰነ።

በእነ ሻምበል መማር ጌትነት የክስ መዝገብ ተጠርጥረው ክስ ተመስርቶባቸው የፍርድ ሂደታቸውን ሲከታተሉ ከቆዩ 55 ተከሳሾች መካከል ቀደም ሲል 20ዎቹ መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነጻ እንዲሰናበቱ ተደርጓል።

እንዲከላከሉ ከተባሉት መካከል ደግሞ አራቱ በነጻ እንዲሰናበቱ ፍርድ ቤቱ በቅርቡ መወሰኑ ይታወሳል። በቀረበባቸው የሰውና የሰነድ ማስረጃ ጥፋተኛ የተባሉት ቀሪ 31 ተከሳሾች ላይ ደግሞ ፍርድ ቤቱ ትናንት በዋለው ችሎት ከ15 ዓመት እስከ ዕድሜ ልክ በሚደርስ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ አሳልፏል።

በዚህም መሰረት 1ኛ ተከሳሽ ሻምበል መማር ጌትነት፣ 15ኛ ተከሳሽ በላይሰው ሰፊነው እና 44ኛ ተከሳሽ ልቅናው ይሁኔ በሌሉበት እያንዳንዳቸው በዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ወስኖባቸዋል። ሙሉጌታ ፀጋዬ፣ ሃምሳ አለቃ አሊ ሀሰን እና ፈቃዱ ምትኩ የተባሉ ሦስት ተከሳሾች እያንዳንዳቸው በ18 ዓመት፤ ሻለቃ አዱኛ ወርቁ እና ሻምበል ታደሰ እሸቴ የተባሉ ተከሳሾች

More stories

ግማሽ ሚሊየን ብር በጥሬው ሲቀበል እጅ ከፍንጅ የተያዘው ተከሳሽ በፅኑ እስራት ተቀጣ

February 1, 2022

ዐቃቤ ህግ በቀድሞ የቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት የክስ መዝገብ ሌሎች ድርጅቶችን አካቶ ለመቅረብ ጠየቀ

July 7, 2023

በሰሜን ኢትዮጵያ ባለው ግጭት የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ለመመርመር የተቋቋመው የሚኒስቴሮች ግብረ-ሀይል ስራውን በይፋ ጀምሯል

November 29, 2021

ሰው በማገት ወንጀል የተከሰሱ ሁለት ግለሰቦች 22 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት ተፈረደባቸው

February 16, 2022

ደግሞ በ17 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ወስኗል። ፍርድ ቤቱ ሻምበል ውለታው አባተና ሃምሳ አለቃ አበበ መልኬ እያንዳንዳቸው በ16 ዓመት፣ እንዲሁም ሃምሳ አለቃ ሲሳይ ገላናው እና ሃምሳ አለቃ በላቸው ዘውዴ በ15 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ አሳልፏል።

ከዚህ ተጨማሪ ሃምሳ አለቃ አሰፋ ጌታቸውን ጨምሮ ሌሎች 18 ተከሳሾች ላይ እያንዳንዳቸው በ16 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጡ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት 23ኛ ወንጀል ችሎት ትናንት ባስቻለው ችሎት ወስኖባቸዋል።

ፍርድ ቤቱ ለተከሳሾቹ የማህበራዊ አገልግሎትን፣ የቤተሰብ ኃላፊነትን፣ ለሀገር የተከፈለ ዋጋን፣ የጤና ሁኔታ እንዲሁም በአብዛኞቹ ተከሳሾች ላይ የወንጀል ሪከርድን ከዚህ ቀደም አለመኖርን በቅጣት ማቅለያነት መያዙንም አመልክቷል።

በማክበጃነት ደግሞ በህብረትና በማደም ህገመንግሥትና ህገ-መንግሥታዊ ስርዓቱን በኃይል በመናድ ከሕግ ውጭ ስልጣን ለመያዝ ሙከራ ማድረግ ከጥፋቶቹ መካከል ተጠቅሰው ይገኙበታል።

በሌሉበት በዕድሜ ልክ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ የተላለፈባቸው 1ኛ፣ 15ኛና 44ኛ ተከሳሾችን ፖሊስ ካሉበት አፈላልጎ በመያዝ ለማረሚያ ቤቱ እንዲያስረክብ ትዕዛዝ በመስጠት ፍርድ ቤቱ የዕለቱን ችሎት አጠናቋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።

law
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
”በጎድጓዳ ሰሀን የማስቀምጠው ዳቦ እስኪሻግት እመገብ ነበር”
በ2020 “ይወድማል” የተባለው ብልጽግና፣ ከትህነግ ጋር የሚሰሩትን ጎርዶ እንደሚጥል አስታወቀ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
law

ህገወጥ የውጭ ምንዛሪ ወንጀል የፈጸሙ 123 ተጠርጣሪዎች የባንክ ሒሳብ ታገደ

September 20, 2025
law

እነ ቀሲስ በላይ በሙስና ወንጀል ሊፈርድባቸው እንደማይገባ ጠቅሰው ያቀረቡት ይግባኝ ውድቅ ሆነ

July 26, 2025
law

የአዲስ አበባ የከንቲባ ፅ.ቤት ፕሮቶኮልን ጨምሮ 12 ተከሳሾች በሌብነት ተከሰው ተፈረደባቸው

July 23, 2025
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2