Skip to content
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    ታላቁ ህዳሴ ግድብ በመገባደጃ ምዕራፍ ላይ

    April 1, 2023

    የአሊባባ ግሩፕ በኢትዮጵያ የኢኮሜርስ ገበያ ለመጀመር የሚያስችል ስራ መጀመሩን ይፋ አደረገ

    August 22, 2024

    ዶናልድ ትራምፕ በቁጥጥር ሥር ውለው በቀረበባቸው ሰላሳ አራት ክሶች ጥፋተኛ አይደለሁም አሉ

    April 6, 2023

    የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ሰነድ የሌላቸው የኤርትራዊ ስደተኞች መታሰራቸውን ኮነን፤ “ያለ ህጋዊ ማስረጃ የትኛው አገር መኖር ይቻላል?”

    June 4, 2023

    ቻይናዊው የፀሃይ ሪል ስቴት ዋና ስራ አስኪያጅ ከ9 ግብረ አበሮቻቸው ጋር የውጭ አገር ብሮች በማተምና በጥቁር ገበያ ወንጀል ታስረው ፍ/ቤት ቀረቡ

    September 5, 2023
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
  News2  በተሽከርካሪ እየተንቀሳቀሱ የማታለል ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ 9 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ዋሉ
News2

በተሽከርካሪ እየተንቀሳቀሱ የማታለል ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ 9 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ዋሉ

Ethioreview newsEthioreview news—April 5, 2023
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

“ጉዳይ ለማስፈፀም ቢጫ ትኬት ቁረጡ” በማለት በተለያዩ አካባቢዎች በተሽከርካሪ እየተንቀሳቀሱ የማታለል ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ 9 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ።

ተጠርጣሪዎቹ ወንጀሉን የሚፈፅሙት የኢሚግሬሽን፣ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴርና የቦሌ ኤርፖርት ጉምሩክ ሰራተኛና የስራ ኃላፊ በመምሰል እንደሆነ ፖሊስ ገልጿል።

ከአዲስ አበባ ፖሊስ የወንጀል እና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ዘርፍ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው በኢሚግሬሽንና በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ውስጥ ጉዳይ ለማስፈፀም እንዲሁም በቦሌ ኤርፖርት ጉምሩክ ከካርጎ ዕቃ ለማውጣት የሚመጡ ግለሰቦችን ለይተው እና ተከታትለው በመቅረብ ጉዳያቸውን በቀላሉ እንደሚያስጨርሱላቸው ካሳመኗቸው በኋላ ተጨማሪ የማታለያ ዘዴዎችን በመጠቀም ወንጀሉን ሲፈፅሙ የነበሩ ናቸው፡፡

በተጠቀሱት ተቋማት ለጉዳይ የሚመጡት ተገልጋዬች የያዙትን ሞባይል ስልክ ፣ ገንዘብ፣ ቦርሳ፣ እንዲሁም ያደረጉትን ጌጣጌጥ በትኩረት ከተመለከቱ በኋላ ተጠርጣዎቹ በመረጡት ሰው ላይ ወንጀሉን እንደሚፈፅሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልፆ ለዚህም ” ወደ ተቋሙ ውስጥ ለመግባት ቢጫ ትኬት ያስፈልጋል፤ ትኬቱ ከሌላችሁ ወደ ውስጥ መግባት ስለማይቻል በ55 ብር ቆርጣችሁ ኑ ፤ ልትቆርጡ ስትገቡ ግን ምንም አይነት ገንዘብም ሆነ ንብረት ይዞ መግባት ስለማይቻል እዚህ አስቀምጣችሁ ሂዱ“ የሚል የማታለያ ዘዴ በመጠቀም ለወንጀል ተግባር በሚንቀሳቀሱበት ተሽከርካሪ ውስጥ ንብረቱ እንዲቀመጥ ካደረጉ በኋላ የግል ተበዳይ የተነገራቸውን አምነው ትኬት ለመቁረጥ ወደ ውስጥ ሲገቡ ተጠርጣዎቹ ንብረቱን ይዘው እንደሚሰወሩ በምርመራ ተረጋግጧል፡፡

More stories

ከምትሰራበት ቤት ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ ሰርቃ የተሰወረች ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ዋለች

November 20, 2024

በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ የተጣለው እገዳ ተነሳ

March 4, 2025

አጋቹ ተያዘ

March 6, 2023

በይነመረብ ማህበርዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ለውጥ ለማምጣት!!

November 29, 2022

ፖሊስ እንዲህ አይነቱን ወንጀል ለመከላከል እና የፈፃሚዎቹን ማንነት አውቆ ለመያዝ በተለይም ወንጀሉ ይፈፀምባቸዋል በተባሉ አካባቢዎች ላይ የተጠናከረ ጥበቃ እና ክትትል ሲያደርግ መቆየቱን የጠቀሰው የአዲስ አበባ ፖሊስ በወንጀሉ ተሳትፎ አላቸው የተባሉ 9 ግለሰቦችንና ለወንጀሉ ተግባር ሲጠቀሙባቸው የነበሩ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3-A 75522 አ.አ እና የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3-B 08277 አ.አ ተሽከርካሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል የምርመራ ስራው መቀጠሉን ገልጿል፡፡

ለተለያዩ ጉዳዮች ወደተለያዩ ተቋማት የሚሄዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ጉዳይ እናስፈፅምላችኋለን እያሉ መሰል የወንጀል ተግባር ለመፈፀም ከሚንቀሳቀሱ ግለሰቦች ራሳቸውን እንዲጠብቁ ያስገነዘበው የአዲስ አበባ ፖሊስ የቁጥጥር እና የክትትል ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል በመግለፅ ተመሳሳይ ወንጀል የተፈፀመባቸው ግለሰቦች አዲስ አበባ ፖሊስ ዋናው መስሪያ ቤት በአካል በመቅረብ ከተጠርጣዎች መካከል መምረጥና ማረጋገጥ እንደሚችሉ አሳስቧል፡፡

(ኢ ፕ ድ)

home
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
በህገወጥ መንገድ ልዩ ልዩ መድሃኒቶችን ሲያዘዋውሩ የተገኙ በቁጥጥር ስር ዋሉ
አማራ ” የሰውነት ውሃ ልክ” ሲመሳሰል ” ወርቅ ሕዝብ”
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News2

ብሔራዊ ጥቅምን አሳልፎ ለመስጠት የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ባለድርሻ ሊሆኑ አይገባም – በለጠ ሞላ

March 8, 2026
News2

ለክቡር የኢፌዴሪ ማዕድን ሚኒስቴር ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝና ሚኒስቴር መስሪያ ቤታቸው የቀረበ ጥሪ

March 8, 2026
News2

ስምረት ፓርቲ የትግራይ ወጣት ለትህነግ ጀርባ መስጠቱን አስታወቀ

March 6, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE - VOICES OF ETHIOPIA
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2