Skip to content
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ጀነራል ክንፈ ዳኘው በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ
News

ጀነራል ክንፈ ዳኘው በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

Ethioreview newsEthioreview news—April 10, 2023
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ከመርከብ ግዢ ጋር በተያያዘ የተከሰሱት የቀድሞ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪግ ኮርፖሬሽን የሕግ ክፍል ኃላፊ በ6 ዓመት ከ6 ወራት ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ተወሰነ።

የቅጣት ውሳኔው በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው የተወሰነው።

የቅጣት ውሳኔ የተወሰነባቸው ተከሳሽ በወቅቱ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ቀርተው በሌሉበት ጉዳያቸው ሲታይላቸው ቆይተው ከሁለት ዓመት በኋላ ፍርድ ቤት የቀረቡት የቀድሞ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪግ ኮርፖሬሽን የሕግ ክፍል ኃላፊ የነበሩት ኮሎኔል መሐመድ ብርሃን ናቸው።

ዐቃቤ ሕግ በጥር 6 ቀን 2011 ዓ/ም የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት አባይ እና አብዮት ከተባሉ ሁለት መርከቦች ግዢ ጋር በተያያዘ ከ544 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት ደርሷል በሚል ሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኘውን ጨምሮ ከ10 በላይ ተከሳሾች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ መመስረቱ ይታወሳል።

More stories

የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት “የህወሓትን ሴራ እና ሃገር የመበታተን አጀንዳ በመቃወም” የአቋም መግለጫ አወጣ

August 14, 2021

በሕግ ማስከበር ዘመቻ ከ4 ሺህ በላይ ተጠርጣሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ዋሉ

May 23, 2022

ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የአፍሪካ ሀገራት ዲፕሎማቶች ከአቶ ደመቀ መኮንን ጋር ተወያዩ

November 18, 2021

ʺእንዲህ ጨሶ ጨሶ የነደደ እንደሆንያመዱ ማፈሻ ቦታው ወዴት ይሆን”

July 29, 2021

ክሱ ከቀረበ በኋላ ኮሎኔል አዜብ ታደሰ ሀይሉ ፣ ሻምበል ይኩኑ አምላክ ተስፋዬ ፣ ሻምበል ሰመረ ኃይሌ ሐጎስ እና አቶ ሰሎሞን ኃይለሚካኤል ክሱ ተቋርጦላቸዋል፡፡

ሌሎች ማለትም በክሱ ተካተው የነበሩ ኮሎኔል ሙሉ ወልደገብርኤል ፣ ብርጋዴር ጄኔራል ጠና ቁሩንዲ እና ኮሎኔል ተከስተ ኃይለማርያም ደግሞ በፍርድ ቤቱ ተላልፎባቸው የነበረውን ፍርዳቸውን ጨርሰው ከእስር ተፈተዋል።

በ7ኛ ተራ ቁጥር በተከሳሽነት የተቆጠሩት በመርከብ ግዢ ኮሚቴ ነበሩ ተብለው በክሱ ተካተው የነበሩት እና በወቅቱ ባለመቅረባቸው ምክንያት በሌሉበት ጉዳያቸው ሲታይ ቆይቶ ከሁለት ዓመት በኋላ ፍርድ ቤት ቀርበው ክርክር ያደረጉት ኮሎኔል መሐመድ ብርሃን በሚመለከት ዓቃቤ ሕግ የቀረበባቸውን የሰው ምስክር እንዲከላከሉ ብይን ተሰጥቶ ቆይቷል።

በብይኑ መሰረት በተለያዩ ቀናቶች የመከላከያ ማስረጃዎቻቸውን ያቀረቡ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን በተገቢው ማስተባበል አልቻሉም ሲል በአንቀጽ 411/ንዑስ ቁጥር 2 መሰረት የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎባቸዋል።

ተከሳሹ ኮሎኔል መሐመድ ብርሃን በሠላም ማስከበር ዘርፍ ለሀገር ያበረከቱትን አስተዋኦ እና ሀገራዊ ልማት ላይ ያደረጉትን ተሳትፎ ጨምሮ ሰባት ቅጣት ማቅለያ አስተያየት በጽሑፍ አቅርበው ተይዞላቸዋል።

እንደ ኤፍቢሲ ዘገባ፤ ዐቃቤ ሕግ ድርጊቱ በስምምነት የተፈጸመ መሆኑን ጠቅሶ ቅጣቱ ከፍ ብሎ እንዲጣልለት ያቀረበው የቅጣት ማክበጃ አስተያየት የተያዘለት ሲሆን በቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 2/2006 መሰረት ፍርድ ቤቱ በ6 ዓመት ከ6 ወራት ጽኑ አስራትና በ10 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗል።

በዚሁ መዝገብ ክስ ቀርቦባቸው የነበሩት የቀድሞ የሜቴክ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘውን በሚመለከት ግን በቀረበባቸው ክስ ላይ የመከላከያ ማስረጃዎቻቸውን በማሰማት ሂደት ላይ ናቸው።

EPA

lawPOLITICS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
“በተካድኩ” ስሜት መከላከያ አማራ ክልልን ለቆ ሊወጣ ነው?
መከላከያ በቅድመ ሁኔታ ጓዙን ሰብስቦ አማራ ክልልን ለቆ ሊወጣ እንደሚገደድ ተሰማ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • INTERVIEW
    • law
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • ያበደው
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2