Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  በወልቃይት ጠገዴ ሴቲት – በሁሉም ወረዳና ቀበሌዎች ወታደራዊና ፖለቲካዊ ስልጠና እየተሰጠ ነው
News

በወልቃይት ጠገዴ ሴቲት – በሁሉም ወረዳና ቀበሌዎች ወታደራዊና ፖለቲካዊ ስልጠና እየተሰጠ ነው

Ethioreview newsEthioreview news—February 3, 2024
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴ ከሚለቀቁ ሃሰተኛ መረጃዎች እና የአካባቢን ሰላም ከሚያውኩ ጉዳዮች ራሱን በማራቅ ሰላምን አስጠብቆ ስለማቆየትም የፖለቲካና የምግባር ስልጠና እንደሚካተትበት ሃላፊዎች አስታውቀዋል።

መረጃው የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የመንግሥት ኮምኒኬሽን መምሪያ ነው
በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በሁሉም ወረዳዎች የፖሊስና ሚሊሻ ስልጠና መሰጠት መጀመሩ ይፋ ሆኗል። በስልጠናው የፖሊስ፣ የሚሊሻ፣ የሰላም አስከባሪ አመራሮች እና አባላት እየተሳተፉ እንደሚገኙ የተገለጸ ሲሆን ዓላማው ሰላም ማስጠበቅ እንደሆነ ተመለክቷል።
ለጸጥታ አካላት እየተሰጠ የሚገኘው ሥልጠና ለሕዝብና ለሕገ መንግሥት ታማኝና ተገዥ የኾነ፣ ውስጣዊ አንድነትን የሚያረጋግጥ ጠንካራ የጸጥታ አካል ለመፍጠር የሚያስችል መሆኑን ተገልጿል። ቀደም ባሉት ጊዚያት ኮሎኔል ደመቀ “ከመከላከያ ሰራዊት ብጋር በመናበብ አንድ ሆነን እየሰራን ነው። የሚወራው ሁሉ አሉባልታ ነው” ማለታቸው ይታወሳል።
በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ሰላም ሲደፈርስ በወልቃይት ጠገዴ ሴቲት ሁመራ አንድም ዓይነት የሰላም ችግር አለመከሰቱ ይታወቃል። የአማራ ክልል የፖለቲካ ዋና ማተንጠኛ በሆነው ስፍራ የተገኘውን ሰላም ለማስተበቅ ህዝቡ ሁሉ ስልተና ባይወስድም ራሱን ወታደር ማድረጉ ቀደም ሲል በተለያዩ አውዶች ሲገለጽ ነበር።
ከሙያዊ ስልጠናው በተለየ ከለውጥ ማግስት ጀምሮ የተገኘውን ነጻነት እና ሰላም ለማስጠበቅ፤ በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴ ከሚለቀቁ ሃሰተኛ መረጃዎች እና የአካባቢን ሰላም ከሚያውኩ ጉዳዮች ራሱን በማራቅ ሰላምን አስጠብቆ ስለማቆየትም የፖለቲካና የምግባር ስልጠና እንደሚካተትበት ሃላፊዎች አስታውቀዋል።
በስልጠና ማስጀመሪያ መርኃ ግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የወልቃት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አሥተዳዳሪ እና ሰላምና ደኅንነት መምሪያ ኃላፊ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ እንደ ክልል የሚሰጥ የፖሊስና ሚሊሻ ስልጠና መሆኑን ጠቅሰው ማሳሰቢያ ሰጥተዋል።
የዞኑ ኮሙኒከሽን ጽህፈት ቤት ስለሰልጣኞች ብዛት ይፋ ባያደርግም ከጦርነቱ ማግስት ጀምሮ አንዳችም የተኩስ ድምጽ የማይሰማባት ወልቃይት ጠገዴ ሴቲት ሁመራ ዞን አሁንም ሰላሟን ለማስጠበቅ ልዩ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ አመልክቷል።
ዓመት ሙሉ አምራች የኾነውን የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ሰላም ለማስጠበቅ ቁርጠኛ መኾናቸውን ስልጠና ከማኢካሄድባቸው ወረዳዎች መካከል አንዷ በሆነችው የዳንሻ ከተማ አሥተዳደር የጸጥታ አካላት ተገልጿል።
አሚኮ እንዳለው በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በአምስት ከተማ እና በአራት ወረዳ አሥተዳደሮች የጸጥታ አካላት ሥልጠና እየተሰጠ በስፋት እየተካሄደ ነው። በሥልጠናው የፖሊስ፣ የሚሊሻ፣ የሰላም አስከባሪ የተባሉ አመራሮች እንዲሁም አባላት እየተሳተፉ ተሳታፊ ሆነዋል።
በዳንሻ ከተማ አሥተዳደር የሥልጠና ማዕከል ያገኘናቸው ሠልጣኝ የጸጥታ አባላት የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ዓመቱን ሙሉ አምራች መኾኑን አንስተው የአርሶ አደሩ ምርታማነት እና ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ የአካባቢያቸውን ሰላም በቁርጠኝነት እያስጠበቁ እንደሚገኙ ነው የገለጹት።
የዞኑ ሕዝብ ከራሱ አልፎ ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት የሚኾን ምርታማነትን እያረጋገጠ እንደሚገኝ ገልጸው በዞኑ እየተካሄደ የሚገኘው ዘርፈ ብዙ ልማት እንዲቀጥል እና ኅብረተሰቡ ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሶ ማልማት እንዲችል በቀጣይም የአካባቢያቸውን ሰላም ለማስጠበቅ ቀን ከሌሊት እንደሚተጉ አረጋግጠዋል።
በሥልጠናው የተገኙት የዳንሻ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አብዱልውሃብ ማሞ የጸጥታ አካላቱ በአመለካከት በክህሎት እና በእውቀት በቂ ልምድን እንዲያገኙ የሚያስችል ሥልጠና እየተሰጠ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
ለጸጥታ አካላት የፖለቲካዊ እና የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና መሰጠቱ የአካባቢን ሰላም ለማረጋገጥ ወሳኝነት አለው ያሉት ከንቲባው ዘርፈ ብዙ ብቃት ያለው የጸጥታ አካል ለመፍጠር ሥልጠናው ጉልህ ሚና እንዳለው አንስተዋል።
የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አሥተዳደር ጽሕፈት ቤት ኀላፊ እና የዳንሻ ከተማ አሥተዳደር ማሠልጠኛ ማዕከል አሥተባባሪ ደጋለም ሲሳይ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ሕዝብ ለሦስት አስርት ዓመታት የሰላም እና የነጻነት አየር በማጣቱ የሰላም እጦት የሚያሰከትለውን ጉዳት ስለሚያውቅ የአካባቢውን ሰላም በቁርጠኝነት እየጠበቀ ነው ብለዋል።
ከለውጥ ማግስት ያገኘውን ነጻነት እና ሰላም ይጠብቃል፤ በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴ ከሚለቀቁ ሃሰተኛ መረጃዎች እና የአካባቢን ሰላም ከሚያውኩ ጉዳዮች ራሱን በማራቅ ሰላሙን እያረጋገጠ መኾኑን ተናግረዋል።
ለጸጥታ አካላት እየተሰጠ የሚገኘው ሥልጠና ለሕዝብ ታማኝ እና ለሕገ መንግሥት ተገዥ የኾነ ውስጣዊ አንድነትን የሚያረጋግጥ ጠንካራ የጸጥታ አካል ለመፍጠር የሚያስችል ነው ብለዋል።
ሠልጣኝ የጸጥታ አካላት ሥልጠናውን በትኩረት በመከታተል የኅብረተሰቡን ሰላም እና ነጻነት አስጠብቆ ለመዝለቅ ቁርጠኛ ሊኾኑ እንደሚገባም ገልጸዋል።

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
Pretoria Peace deal most importantly requires practical response: GCS
የአድዋ ድልና እኛ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2