ወንጀለኞች ላይ የፍትህ አካላት የሚጥሉት አስተማሪ ያልሆነ ቅጣት እና ግብዓት ለማግኘት ሲሉ ስርቆቱን የሚደግፉና የሚረከቡ የብረታብረት ፋብሪካዎችና ባለሀብቶች ድርጊት ሊፈተሸ እንደሚገባም ጠቁመዋል። በኤሌክትሪክ የብረት ማማዎች ላይ...
home
በተደራጀ ሌብነትና ሙስና ላይ የተጀመረው እርምጃ ሀገርን ከዘረፋ የማዳን ህዝባዊ ትግል መሆኑን የፌደራል ስነ-ምግባርና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነርና የጸረ-ሙስና ብሔራዊ ኮሚቴው አባል ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ ገለጹ። በኢትዮጵያ ከኑ...
የትምህርት እና ሰልጠና ባለሥልጣን በኢትዮጵያ ከ360 በላይ የግል ከፍተኛ የትምሕርት ተቋማት ፈቃድ ተሰጥቷቸው እንደሚንቀሳቀሱ ገልጿል፡፡ በዘርፉ የሚታዩ በርካታ ጉድለቶች መኖራቸውን መነሻ በማድረግ እነዚህ ተቋማት እንዴት ፈቃድ እ...
የፌደራል ፖሊስ የአክሱም ጽዮን ማርያም ክብረ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱት የአካባቢው ነዋሪዎች ምስጋና አቀረበ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የአክሱም ጽዮን ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽ...
"በይነመረብ የማህበርዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ለውጥ ለማምጣት ወሳኝ ነው" ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ ባለፉት አራት አመታት በኮቪድና በሌሎች ሰው ሰራሽ ችግሮች በተፈተነችበት ወቅት የተለያዩ ተግባራትን በበይ...
የ3.5 ሚሊዮን ብር ተሽከርካሪ በጨረታ አሸንፎ የወሰደው ግለሰብ ያቀረበው ሰነድ ሐሰተኛ ሆኖ በመገኘቱ በቁጥጥር ስር ዋለ ከ3 ሚሊዮን 500 ሺህ ብር በላይ የዋጋ ግምት ያለው ተሽከርካሪ በጨረታ አሸንፎ የወሰደው ግለሰብ ያቀረበው ...
ሶማሊያ ውስጥ ድርቅ ያስከተለው የምግብ እጥረት የበርካቶችን ሕይወት አደጋ ላይ ጥሏል። ሱዳን ውስጥ ደግሞ ባለፉት ሳምንታት ዜጎች ለተቃውሞ አደባባይ በመውጣት ድምጻቸውን ማሰማታቸውን ቀጥለዋል። ትኩረት በአፍሪቃ ሶማሊያ ውስጥ ድርቅ...
አዲስ አበባ ኢዜአ ህዳር 18 ቀን 2015 መንግስት እና ህወሃት ያደረጉትን የሰላም ስምምነት ተከትሎ እስከ አሁን ወደ ትግራይ ክልል 32 ሺህ ሜትሪክ ቶን የምግብ እህልና ከ360 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ ተደራሽ መሆኑን የኢትዮጵያ ...
የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከባጃጅ ጋር ተያይዞ ያገጠሙ እያጋጠሙ ያሉና ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችን በጥናት እንዲለዩ አድርጓል።በጥናቱም ቀላል የማይባሉ የአሰራር ግድፈቶች ስለመኖራቸው አረጋግጧል።ከተማ አስተዳደሩ ከ2011 ዓ/ም ጀ...
መንግስት የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት መሰረት በማድረግ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት በተሟላ መልኩ እየተገበረ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ አስታወቁ፡፡ አዎንታዊና ዘላቂ ሰላም የሚመነጨው ከውስጣዊ ...
- በዓመት እስከ አንድ መቶ ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ማስገባት አቅም ያለው ሲሆን ከኬንያ አሌፎ ከታንዛኒያ እስከ ደቡብ አፍሪካ ላሉት ሀገራት እስከ ሁለት ሺህ ሜጋ ዋት ኤላክትክ የማስተላለፍ አቅም አለው፡፡ የኢትዮ- ኬኒያ ባለ 5...
የአውሮፓ ሕብረት በግጭቱ የተጎዳውን የጤና እና የትምህርት ዘርፍ መልሶ ለመገንባት የሚውል የ38 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አደረገ:: የመልሶ ግንባታው በጤና ዘርፍ በጤና ሚኒስቴር እና በዩኒሴፍ ትብብር እንዲሁም በትምህርት ዘርፍ ፕላን ኢ...
- ፋብሪካው በ2015 በጀት ዓመትም የተጣራ 265 ሚሊዮን ብር ለማግኘት ማቀዱንም አስታውቋል አማራ ፓይፕ ፋብሪካ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በ2014 በጀት ዓመት ያከናወነውን ተግባራት ግምገማና የ2015 ዓ.ም የእቅድ ትውው...
አዲስ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ እንገጥመላችኋለን በማለት ህገ ወጥ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ይዘው የተገኙ ተጠርጣሪዎች እጅ ከፍንጅ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኦሮሚያ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳውቋል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ጥቅምት 30 ቀን 201...
"አሸባሪው ወያኔ አማራ በመኾናችንና ለሕወሓት አንታገልም በማለታችን ከ40 በላይ ሰዎችን በድብደባና በእስራት አካላችንን አጉድሏል" በቡድኑ የተጎዱ የጠለምት ነዋሪዎች ተጎጅዎቹ "ለሕወሃት የማትታገሉ አማራ ስለኾናችሁ ነው በማለት ዋ...
ትዊተር የዘጋቸው የኢትዮጵያን እውነት የሚያስረዱ አካውንቶች ዳግም እንዲከፈቱ የማድረግ ዓላማ ያለው እንቅስቃሴ ተጀምሯል። ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ “ምንም ጥፋት ሳያጠፉ እውነትን በመናገራቸው ብቻ የታገዱ የትዊተር አካውንቶች ዳግም ...
በአላማጣ ከተማ አሸባሪው ህወሓት ለታጣቂዎቹ አከማችቶት የነበረው ከ3 ሺሕ ኩንታል በላይ የእርዳታ እህል ተገኝቷል። አሸባሪውና ወራሪው የወያኔ ቡድን ለራያ አላማጣ ህዝብ የሚመጣውን የእርዳታ እህል ለህዝቡ ሳያደርስ ለታጣቂዎቹ ቀለብ...
በአላማጣ ከተማ አሸባሪው ህወሓት ለታጣቂዎቹ አከማችቶት የነበረው ከ3 ሺሕ ኩንታል በላይ የእርዳታ እህል ተገኝቷል። አሸባሪውና ወራሪው የወያኔ ቡድን ለራያ አላማጣ ህዝብ የሚመጣውን የእርዳታ እህል ለህዝቡ ሳያደርስ ለታጣቂዎቹ ቀለብ...


