SOCIETY
ሚያዝያ 23/2015 (ዋልታ) በቀን 288 ሺሕ እንጀራ የሚጋገርበትና እንጀራን ኢንዱስትራላይዝ የሚያደርግና በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነው ማዕከል ተመረቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ ትስስር ገ...
የሰሜን ኢትዮጵያዉ ጦርነት ከተቀሰቀሰ ወዲህ የመማር ማስተማር ስራቸዉን አቋርጠዉ የነበሩ በትግራይ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ዳግም ትምህርት ለመጀመር በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸውን አስታዉቀዋል።ከነዚህም ዉስጥ የራያ ፣ አክሱም እና...
የኢትዮጵያችን ትንሣኤ እንደሚሳካ ምንም ጥርጥር የለውም። ይኽ የሚሆነው ግን እንደ ኒቆዲሞስ ተስፋን ሰንቀው ወደ ትንሣኤው ብርሃን የሚገሠግሡ፣ እንደ ዮሐንስ ውዥንብሩን ሁሉ በጽናት የሚያልፉ፣ እንደ ሮማዊው መቶ አለቃ እውነትን በድ...
ሃገር አቋራጭ: የከተማ አዉቶቡሶች እና ፐብሊክ ባሶች የትራንስፖርት ነዳጅ ድጎማን በመጠቀም ህብረተሰቡን በተሻለ መንገድ እያገለገሉ ቢሆንም ሚኒ ባስ: ሚዲ ባስ: ታክሲዎችና ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎች ግን በነዳጅ ድጎማዉ ልክ ...
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው ስምንተኛ 8ኛ መደበኛ ስብሰባው በቀን ሰላሳ ሺህ ሊትር ወተት ለማምረት የሚስችለውን ተቋም ባጭር ጊዜ ገንብቶ ስራ እንደሚያስጀምር ገለጸ። የኦሮሚያ ክልል አሁን በመጠና...
መድሃኒት የመሸጥ ሆነ የማከፋፈል ፍቃድ ሳይኖራቸው በህገወጥ መንገድ ልዩ ልዩ መድሃኒቶችን ሲያዘዋውሩ የተገኙ ሁለት ግለሰቦች በህብረተሰቡ ጥቆማ እና ተሳትፎ እጅ ከፍንጅ ተይዘው ምርመራው መቀጠሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ...
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የህብረት ስራ ኮሚሽን ገበያ የማረጋጋት ተልእኮውን በተገቢው እንዲወጣ አሳስቧል፡፡ ቋሚ ኮሚቴው ይህን ያሳሰበው የህብረት ስራ ኮሚሽንን የ20015 በጀት ዓመት የ9 ወራት እቅ...
በቦረና የዝናብ ውሃን በማጠራቀም በዘመናዊ መንገድ ዳግም አገልግሎት ላይ የሚውልበትን መንገድ ለመፍጠር እና በየቤቱ ያለውን የውሃ ችግር ለማቃለል በቴክኖሎጂ የታገዘ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አ...
ኢትዮጵያ፣ከአውሮፓ ሕብረትና ፈረንሳይ ጋር የ32 ሚሊዮን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ዛሬ ተፈራርማለች።ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሬታ ሰዋሰው፣ የፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ቫለሪ ቴሂዮና በኢትዮጵያ የአው...
እኚ እናት ወ/ሮ ዘንባቤ ጫላ ይባላሉ ። ለበርካታ አመታት በመድኃኒት ፋብሪካ በመስራት ባጠራቀሙት ገንዘብ ከ11 አመት በፊት ቤት ሰርተው ትዳር መስርተው ይኖሩ ነበር ። ሆኖም ትዳራቸው ሰምሮ ከአጋራቸው ጋር አብሮ ለመኖር ልጅ መው...
ለገበያ ሊቀርብ የተዘጋጀ ንፅህናውን ያልጠበቀና የተበላሸ በርካታ ቴምር በግለሰብ መኖሪያ ግቢ ውስጥ ተከማችቶ መገኘቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ 2 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራ ይገኛ...
በቀጣዮቹ አራት ወራት በኦሮሚያ ክልል 100 ሺህ ዘመናዊ የገጠር መኖሪያ ቤቶች ግንባታ የሚከናወን መሆኑን የክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አወሉ አብዲ ገለፁ። ዘመናዊ የገጠር ቤቶች ልማት የግንባታ ማስጀመሪያ የንቅናቄ መርሓ ግብር ...
በአንድ አካባቢ የሚኖሩ 7 ታዳጊዎች እንደጠፉና እንደታገቱ ተደርጎ በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን እና ማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጨ ያለው መረጃ እውነትነት የጎደለውና የተዛባ ስለመሆኑ ማረጋገጡን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ታዳጊ...
አቶ ኢያሱ ሻንቅሎ ይባላሉ። ትውልድና እድገታቸው ወላይታ ሶዶ ሲሆን ከ1981 ዓ.ም ጀምሮ ግን ኑሯቸውን ባቱ (ዝዋይ) ከተማ ላይ አድርገዋል። በ14 ዓመታቸው ለስራ ወደ ባቱ የሄዱት እኚህ ሰው አደም በተባለ ሻይ ቤት በ30 ብር የ...
ይህ ዘገባ የሚያሳየው ሁለት መሰረታዊ ጉዳዮችን ነው። በአጉል የፕሮፓጋንዳ ምች የተመታ ትውልድና በዚሁ ፕሮፓጋንዳ ሰበብ ጦርነት ያሳደረው አሻራ። በትግራይ ምን ያህሉን ህዝብ እንደሚወክሉ ቢቢሲ ባይገልጽም፣ አንዳንዶች የሰላም ስምም...
በፌደራል ሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተዘጋጀው “የማህበራዊ ጥበቃ ፈንድ” ረቂቅ አዋጅ በአገር አቀፍ ደረጃ የተባባሰ የመጣውን ልመና፣ የወሲብ ንግድን ጨምሮ ሌሎች ማሕበራዊ ቀውሶችን “እንደሚፈታ” ተስፋ ተጥሎበታል። የሚኒ...
ባለፉት 6 ወራት ከ1ሺህ 300 በላይ የትዳር ፍቺዎች ተመዝግበዋል - የአዲስ አበባ ከተማ ወሳኝ ኩነት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 6 ወራት 1ሺህ342 ፍቺዎች እና 14ሺህ 136 ጋብቻዎች መመዝገባቸውን የአ...
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ 412 ዘመናዊ የእርሻ መሳሪያ ትራክተሮችን ለአርሶ አደሮች አስረከበ። በሶስቱ ዙሮች እስካሁን ድረስ ከ1500 በላይ ዘመናዊ የእርሻ መሳሪያ ትራክተሮችን ለአርሶአደሩ ማሰራጨት ተችሏል። የአማራ ክልል ርዕሰ...

