Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  “ህዝብን የሚያንኳስሱ፣ የሚያጋጩ፣ ኢትዮጵያን የሚያፈርሱ፣ የጁንታው ተላላኪዎችን ህዝቡ ያውቃቸዋል”ኦሮሚያ ብልጽግና
News

“ህዝብን የሚያንኳስሱ፣ የሚያጋጩ፣ ኢትዮጵያን የሚያፈርሱ፣ የጁንታው ተላላኪዎችን ህዝቡ ያውቃቸዋል”ኦሮሚያ ብልጽግና

Ethioreview newsEthioreview news—February 4, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

እነዚህ አካላት ( ስማቸው የተነሳው ኦነግና አብን) ማለታቸው ነው ምን ሲሰሩና ምን ሲሉ እንደነበር ምርጫ ቦርድ መለስ ብሎ መጠየቅና መመርመር እንደነበረበት የኦሮሚያ ብልጽግና ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፈቃዱ ተሰማ ያሳሰቡት። እንደ ተቋም ፓርቲያቸውም ሆነ እርሳቸው በግል ምርጫ ቦርድን እንደሚያከብሩ፣ ከዛም በላይ አገሪቱ ገለልተኛ ተቋም እንዲኖራት ፍላጎት እንዳላቸው የጠቆሙት አቶ ፈቃዱ ቦርዱ በሰጠው ውሳኔ ቅር መሰኘታቸውን አልሸሸጉም። ህዝብ ስማቸው ተነሳ የተባሉትን የድርጅቶቹን የጀርባ ማንነት እንደሚያውቅም ጠቁመዋል።

ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልል ባሉ ከተሞች በተካሄዱ የድጋፍ ሰልፎች ላይ “በህጋዊነት ተመዝግበን እያለን ስማችን ጠፍቷል፣ ከጁንታው እኩል ተፈርጀናል” በሚል ለብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ባስገቡት ቅሬታ መሰረት ምርጫ ቦርድ አንቀጽ ጠቅሶ ምላሽ መስጠቱ አይዘነጋም።

በምላሹም ” ለወደፊትም በተመሳሳይ በምርጫ፣ ፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና ስነምግባር ህግ 1162/2011 እና ተያያዥ መመሪያዎች መሰረት የፓርቲዎች የቅስቀሳ የንግግር እና ሌሎች ለህዝብ የሚያሰራጯቸውን መልእክቶች ላይ ክትትል በማድረግ አስፈላጊውን እስከእጩ መሰረዝ የሚደርስ አስተዳደራዊ እርምጃ ሊወስድ እንደሚችል ያሳውቃል” ነበር ያለው።

ይህንኑ ተንተርሶ ምላሽ የሰጡት አቶ ፈቃዱ “ስማችን ተነሳ” ያሉት ሕዝቡ ማንነታቸውን ጠንቅቆ እንደሚያውቅ ተንጋረዋል። በመግለጫቸው የክልሉ ህዝብ በራሱ ተነሳሽነት ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እና ለብልጽግና ፖርቲ ያለውን ድጋፍና ክብር ማሳየቱን አመልክተዋል። “ህዝብ የተሰማውን ስሜት ለመግለጽ ለምን በዚህ ደረጃ ፈንቅሎ ወጣ? የሚለውን ግምት ውስጥ ማስገባት አግባብ እንደሆነ አቶ ፈቃዱ ጠቁመዋል።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

“ትችቱን ያነሱ ወንድሞቻችንም በእኛ በኩል ምን ጉድለት አለ? ብለው ራሳቸውን ማየት ያስፈልጋቸዋል” ያሉት አቶ ፈቃዱ “ህዝቡ በራሱ ተነሳሽነት ቀስቅሶ የጠራው ሰልፍ እንደመሆኑ የሰልፉን ትርጉም ማክበር መቅደም ነበረበት” ሲሉ አስገንዝበዋል። ምርጫ ቦርድም ሰልፉ ላይ ተነሱ የተባሉትን ጉዳዮች አንስቶ መወቀስ ባቻ ሳይሆን እነዚህ አካላትስ በተለያየ ጊዜ ምን ሲያደርጉ እንደነበር መለስ ብሎ ለመረመር የገባው እንደነበር አቶ ፈቃዱ አስታውሰዋል።

“ህዝብን እንደህዝብ የሚያንኳስሱ፣ የሚያጋጩ፣ ኢትዮጵያን የሚያፈርሱ፣ የጁንታው ተላላኪ በመሆን የሚሰሩ አካላት ህዝቡም ያውቃል እነርሱም ያውቃሉ ብለን እንገምታለን ተጨባጭ ማሳያዎችም አሉ” ሲሉ አቶ ፈቃዱ ተናግረዋል፤ አክለውም “ምርጫ ቦርድንና ህጉን ከማንም በላይ እናከብራለን፤ኢትዮጵያ ጠንካራ ገለልተኛ ተቋም እንዲኖራት ከማንም በላይ እንፈልጋለን” በማለት የድርጅታቸውን አቋም አንጸባርቀዋል።

ሲያጠናክሩም ” ለእዚህም እንሰራለን፣ እንታገላለን፣ እንረባረባለን” ብለው ተናግረዋል፡፡ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሰሞኑን ሰልፉ ላይ በምርጫ ቦርድ በህጋዊነት ተመዝግበን እያለን ስማችን ጠፍቷል፣ ከጁንታው እኩል ተፈርጀናል የሚል ቅሬታ ማሰማታቸውና የምርጫ ቦርድ ጉዳዩን አስመልክቶ ማሳሰቢያ መስጠቱ ይታወሳል፡፡

የሕግ የበላይነትን ለማስከበርና ጁንታዉን ለማስወገድ የክልሉ ሕዝብ ሲያደርግ የነበረዉ ተሳትፎም በታሪክ ዉስጥ የማይረሳ ድንቅ ተግባር ነዉ ብለዋል።

ጽንፈኝነት የለዉጡ ዋና እንቅፋት ነዉ ያሉት የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ በመላዉ የክልሉ ሕዝብና የሃገሪቱ ብሔር ብሔረሰቦች ትግል የመጣዉ ለዉጥ በጽንፈኞች ምክንያት አይደናቀፍም ብለዋል።

የኦሮሞ ሕዝብ አቃፊ ነዉ: እዉነተኛ የፌዴራሊዝም ሥርዓት ለመገንባት እየታገለ ነዉ ያሉት ሐላፊዉ መላዉ የሐገሪቱ ሕዝብ የፌደራሊዝም ስርዓት ተግዳሮት የሆነዉን ጽንፈኝነትን ሊታገል ይገባል ብለዋል።

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖችና ከተሞች ላይ ሲካሔዱ የነበሩትን የድጋፍ ሰልፎች ለማጠልሸት ሲሰሙ የነበሩት ጥቃቅን ድምጾች የሕዝብን ክብርና ድጋፍ ካለማወቅና ካለመረዳት የተሰጡ ድምሶች ስለሆኑ በሕዝብ ዘንድ ቦታ የላቸዉም ብለዋል።

” ብርሃኑ ነጋንና አብይን ሱሪ ያስታጠቅን እኛ ነን” በሚል ዘር ላይ ያተኮረ ሰልፍ ባህር ዳር ሲደረግ አብንም ያለው ነገር የለም። ኦነግም ቢሆን ሰዎች በብሄራቸው ምክንያት ሲፈናቀሉና ጉዳት ሲደርስባቸው ለውጥ በሚያመጣ መልኩ ሲነቅሳቀስ አልታየም። አብን በአቶ በረከት አማካይነት የአማራ ክልል እየገዛ ያለውን አዴፓን እንዲተካ በህወሃት ፈቃድ የተደራጀ ድርጅት እንደሆነ በተደጋጋሚ የሚገለጽ፣ ከእነ ዶክተር አምባቸው ህይወት ጋር ስሙ የሚነሳ ድርጅት መሆኑ በስፋት ይነሳል።

    NEWS
    FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
    በመቐለ ከተማ የካቲት 1 ቀን ትምህርት ይጀመራል፤ የሰላም ሚኒስትር እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሁሉ ለማድረስ እየሰራ ነው
    “ምቀኝነትን እናቁም፤ ውድድር እወዳለሁ አገሬን የሚጎዷትን ግን አልወዳቸውም” በላይነህ ክንዴ
    Related posts
    • Related posts
    • More from author
    News

    ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

    April 26, 2026
    News

    “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

    April 26, 2026
    News

    ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

    April 13, 2026
    Load more
    Read also
    News

    ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

    April 26, 2026
    WORLD

    ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

    April 26, 2026
    News

    “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

    April 26, 2026
    WORLD

    አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

    April 26, 2026
    WORLD

    የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

    April 26, 2026
    WORLD

    የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

    April 26, 2026
    Load more
    Recent Posts
    • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
    • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
    • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
    • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
    • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
    • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
    • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
    • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
    • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
    • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
    • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
    • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
    • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
    • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
    • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
    Social networks
    FacebookLikes
    X TwitterFollowers
    PinterestFollowers
    InstagramFollowers
    YoutubeSubscribers
    VimeoSubscribers
      VOE
      The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

      MENU

      NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
      © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
      • CONTACT
      • INTERVIEW
      • law
      • ECONOMY
      • Home demo times
      • ያበደው
      • VOE VIDEO
      • ENGLISH PAGE
      • Home Demo default 2