Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች
News

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

Ethioreview newsEthioreview news—April 11, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail


👉 የኒውክሊየር ቴክኖሎጂን ለሰላማዊ ተግባር ለማዋል ከኢትዮጵያ ጋር እንደምትሰራም ገለጸች



ኢትዮጵያ የራሷን እና የቀጠናውን ደህንነት ለመጠበቅ በምታደረገው ጥረት የሩሲያ መንግስት ድጋፉ እንደማይለያት የሩሲያ አምባሳደር ያቭጋኒ ተርክን አስታወቁ። ሀገራቸው የኒውክሊየር ቴክኖሎጂን ለሰላማዊ ተግባር ለማዋል ከኢትዮጵያ ጋር እንደምትሰራ ገለጹ።

አምባሳደሩ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳስታወቁት ፣የሩሲያ መንግስት የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ደህንነትን ለማጠናከር በተለያየ መንገድ ድጋፍ እያደረገ ነው።

የቀጠናውን ደህንነት በተሻለ መልኩ ማጠናከር የሚቻለው ፖሊቲካዊ መፍትሄዎችን በማጠናከር እንደሆነ ያመለከቱት አምባሳደሩ ፣ በዚህ ረገድ ኢትዮጵያና ሩስያ ለበርካታ ዓመታት በትብብር ሲሰሩ መቆየታቸውን አመልክተዋል ።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

በተለይ ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል በነበረችበት ወቅት በጉዳዩ ላይ የተለየ ትኩረት በመስጠት መስራታቸውን ጠቁመዋል።

የሀገሪቱን ደህንነት እና ፀጥታ በዋናነት ማስጠበቅ የሚችለው የኢትዮጵያ መንግስት ነው ፤ ይህንን መቀበል አለብን ያሉት አምባሳደሩ ፤ለዚህም ሩሲያ የኢትዮጵያን የመከላከያ ሃይል ለማጠናከር ሰፊ እርዳታዎችን ሰጥታለች ብለዋል ።

ማንኛውም ሀገር የራሱን ደህንነት ለመጠበቅ ከሁሉም ቅድሚያ የኢኮኖሚ አቅሙን ማሳደግ እንዳለበት የጠቆሙት አምባሳደሩ ፣ በዚህም የሀገራችው መንግስት ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል ።

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማጠናከር የምታደርገው ጥረት ሁለንተናዊ መልክ እንዳለውም አመልክተዋል። በቀጠናው ሰላምና መረጋጋትን ለማምጣት ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ እና ሶማሊያ እያደረጉት ያለው ጥረት የሶስቱ ሃገራት ጉዳይ ቢሆንም ፤ የሀገራቱን ጥረት ሩሲያ እንደምትደግፍ አስታውቀዋል ።

“ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ግዙፍ ሀገር ናት፤ የቀጠናው ሀገራት የደህንነት ጉዳዮች የሚወስኑት በኢትዮጵያ ውስጥ ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ነው”ያሉት አምባሳደሩ ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰላም እና ደህንነት የሚሰፍን ከሆነ የቀጠናው ሰላም እና ደህንነትም የተሻለ ይሆናል ብለው እንደሚያምኑም አመልክተዋል።

ሀገራቸው የኔውክሌር ሃይልን ለሰላማዊ ተግባር ለማዋል ከኢትዮጵያ ጋር በጋራእንደምትሰራ የጠቆሙት አምባሳደሩ፤ ኢትዮጵያ የኒውክሌር ተጠቃሚ ሃገሮች አባል ከሆነች እኛ ለመርዳት ዝግጁ ነን ብለዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እኤአ 2019 በሩሲያ ባደረጉት የስራ ጉብኝት እንዲሁም በቅርቡ በተካሄደው በአፍሪካ-ሩሲያ መድረክ ላይ ተገኝተው እንደገለፁት በኒውክሌር መስክ መሰረታዊ ፍላጎት እንዳላቸው መረዳታቸውን ጠቁመዋል።

የሁለቱ ሃገራት ወቅታዊ የኔውክሌየር የትብብር ስምምነት በዚህ ዓመት ታህሳስ ላይ የኢትዮጵያ ፓርላማ የኒውክሌር ሃይልን ለልማት መጠቀም የሚያስችለውን ስምምነት ካፀደቀ በኋላ ተግባራዊ መሆኑን አመልክተዋል።

በዘርፉ ተጨማሪ አዳዲስ የመግባቢያ ሰነዶችን ለመፈራረም መዘጋጀታቸውን የጠቆሙት አምባሳደሩ፤ ስምምነቶቹ የኒውክሌር ሃይል አጠቃቀም በሕዝቡ ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖረው የሚረዱ በአቅም ግንባታ ላይ ያተኮሩ መሆናቸውንም ገልጸዋል።

የኒውክሌር ትብብር በሃይል ማመንጫ ብቻ የሚወሰን እና በአጋጣሚ የሚደረግ አለመሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ ፣ የኒውክሌየር የሀይል ማመንጫ ጣቢያ ግንባታ ውስብስብ ቴክኖሎጂን የሚጠቀም፤ ጊዜ፣ ጥረትና ገንዘብ የሚጠይቅ ነው ብለዋል።

የተለመደው የኒውክሌር ጣቢያ ግንባታ የጊዜ ገደብ ወደ አስር ዓመት የሚጠጋ ነው። ግንባታው እስኪከናወን ሌሎች ተያያዥ እቅዶችን ወደ ተግባር በመለወጥ ጠጠቃሜ መሆን ይቻላል ብለዋል።

የሃይል ማመንጫ ጣቢያው ከመጠናቀቁ በፊት በሕክምና ዘርፍ የኒውክሌር ቴክኖሎጂ ቢተገበር ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትን ተጠቃሚ ሊሆኑ እንደሚችሉ አስታውቀዋል። “በተጨማሪ በየዓመቱ ከሚሰበሰበው የሰብል ምርት ሃያ አምስት ከመቶ በበሽታዎች እና በተለያዩ ምክንያቶች ይባክናል ይህንን ለመቀነስና በሌሎችም ኢንዱስትሪዎች ላይ የኒውክሌር ሀይል ልማት ጠቀሜታ ከፍተኛ እንደሆነ አስታውቀዋል።

የኢትዮጵያ እና የሩሲያ የቴክኖሎጂ ትብብሮች በሌሎችን የቴክኖሎጂዎች በማበልጸግ ዘርፎችም በጋራ በመከናወን ላይ እንደሚገኝ አምባሳደሩ ጠቁመዋል።. (ኢ ፕ ድ)

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
“አዲስ አበባን ሙሉ በሙሉ የሚያወድም ጊዜው ያለፈበት የኬሚካል ክምችት አለ” በሚል የተሰራጨው መረጃ የተዛባና የተሳሳተ መሆኑን ብሄራዊ ደህንነት አሳሰበ
Ethiopia’s transition misrepresented. Reply to Obang Metho
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2