Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ዶ/ር ዳንዔል- በማይካድራው ጭፍጨፋ የትህንግ አመራሮች ቀጥተኛ ትዕዛዝ ስለመኖሩ መረጃ የለም
News

ዶ/ር ዳንዔል- በማይካድራው ጭፍጨፋ የትህንግ አመራሮች ቀጥተኛ ትዕዛዝ ስለመኖሩ መረጃ የለም

Ethioreview newsEthioreview news—March 27, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

” ይህ አስተያየት እኮ ነው” አሉ ዶክተር ዳንዔል በቀለ ” በእኔ አስተያየት ግን ሙሉ በሙሉ ስህተት ነው” ሲሉ እንደማይቀበሉት አስታወቁ። አከሉና በማይካድራው ጭፍጨፋ የትህንግ አመራሮች ቀጥተኛ ትዕዛዝ ስለመኖሩ መረጃ እንደሌለ “እኛ የሰብአዊ መብት ምርመራ ሥራ የምንሰራው ለተወሰነ የፖለቲካ ጥቅም፣ ለተወሰነ የፖለቲካ አጀንዳ፣ ለተወሰነ የፖለቲካ ፍላጎት ብለን ሳይሆን ለሰብአዊ መብት አጀንዳ ብቻ ብለን ነው።” ሲሉ አመለከቱ።

አርት ቲቪ በአርትስ ወቅት ፕሮግራሙ እንግዳ ያደረጋቸው ዶ/ር ዳንዔል ይህንን ያሉት እሳቸው የሚመሩት ኮሚሽን የተወላገደ አቋም ይዞበታል በተባለው የማይካድራ ጉዳይ ሲጠየቁ ነው ከላይ በተባለው መልኩ ምላሻቸውን የጀመሩት። ዶክተሩ “ለነጮች ያደራችሁ” በሚል እንደሚወቀሱ ከጠያቂው ሲነሳላቸው መቅመቻቸውን እያስተካከሉ ነበር ምላሻቸውን አስተያየቱን እንደማይቀበሉት በማመልከት የጀመሩት።

በማይካድራ የተፈጸመውን ጭፍጨፋ አስመልክቶ በግልጽ አካባቢውን ሲያስተዳድር፣ በነበረው ወይም በወቅቱ ስራ ላይ በነበረው ሃይል ፖሊሶች፣ ሚሊሻዎችና ሳምሪ በሚባል የወጣቶች ቡድን ወይም ኢመደበና አደረጃጀት እንደተፈጸመ በመጀመሪያ ደረጃ ኮሚሽናቸው ሪፖርት ማድረጉን በግልጽ አስታወሱ። አያያዙና ” ከዛ አልፎ ሲተረጉሙት ከህወሃት መመሪያ በቀጥታ ተሰጥቷቸው ነው …” በሚል በትርጉም እዛ ደረጃ እንደወሰዱት ገልጸው ” እኛ ግን እንደሱ አንሰራም” ሲሉ ዋናውን የመነጋገሪያ አጀንዳና የኮሚሽናቸውን አቋም ይፋ አደረጉ።


የሰብአዊ መብት ኮሚሽን “የግፍ ደረጃ መዳቢ” – የማይካድራ ምርመራ ላይ ደባ እየተሰራ መሆኑ ተሰማ፤ ኮሚሽኑ ምላሽ ከለከለ


ኢትዮ 12 ሰሞኑንን በተከታታይ የማይካድራ ጭፍጨፋ ሪፖርት ላይ ደባ እየተፈጸመ እንደሆነ ጥቆማ ስለደረሰን ለኮሚሽኑ ጥያቄ አቅርበን ምላሽ መነፈጋችንን፣ በማይካድራ ጭፍጨፋ ሪፖርት ዙሪያ ደባ እየተሰራ መሆኑንን መዘገባችን ይታወሳል።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

” የትዕዛዝ ሰንሰለቱ ምን አልባት እስከ ላይኛው አካል ድረስ የሚደርስ ከሆነ፤ የት ድረስ እንደደሚደርስ በማስረጃ የተደገፈ ነገር ካለ፣ ያንን የንደርስበት በማስረጃ የምናረጋግጠው ከሆነ ባረጋገጥን ጊዜ እንለዋለን… ” ሲሉ በቀጣዩ ሪፖርት ሊካተት እንደሚችል የገለጹት በጭፍጨፋው የትህነግ አመራሮች በግልጽ እጃቸው እንዳለበት እየታወቀ ስማቸው የማይተቀስበትን ምክንያት ተከትሎ ለተነሳባቸው ” ለነጭ አዳሪ” የሚል ይዘት ያለው ትችት ምላሻቸውን ምክንያታዊ ሲያደርጉ ነው።


Read also this

በማይካድራ የጅምላ መቃብር ተገኘ፤ በህወሓት የተገደሉት ቁጥር ከ1300 እንደሚበልጥ ተነገረ

የማይካድራ ከተማ ከንቲባን አቶ ቸሩ ሀጎስ የቀበሌ 01 ሊቀመንበር አብሪሁ ፋንታሁን እና የከተማዋን ነዋሪዎች ጠቅሶ  ጌቲ ኢሜጅስ በምስል አስደግፎ ባሰራጨው መረጃ ላይ እንደተገለጸው፤ እአአ ማርች 5/2020 በአቡነ አረጋዊ ቤተክርስቲያን የጅምላ ቃብ ውስጥ ከ1300 በላይ የአማራ ብሄር ተወላጅ የሆኑ ሰዎች አስከሬን ተገኝቷል።

የአማራ ብሄር ተወላጅ የሆኑት እነዚሁ ሟቾች ህወሓት ሳምሪ በሚል ባደራጃቸው ወጣቶች፣ ሚሊሻዎች እና በፖሊሶቹ አማካኝነት የተገደሉ መሆኑን ታዋቂው ዓለምአቀፍ ሚዲያ ጌቲ ኢሜጅስ በዘገባው ጠቅሷል።

ሟቾቹ በአከባቢው ላሉ ባለሀብቶች በጉልበት ስራ ተቀጥረው የሚሰሩ ንጹሀን መሆናቸውን ያስታወሰው ዘገባው፤ ገዳዮቹ ቤት ለቤት እየሄዱ የአማራ ብሄር ተወላጆችን እየመረጡ ጭፍጨፋውን መፈጸማቸውን ገልጿል።

አብዛኛዎቹ ሟቾች በስለታማ መሳሪያዎች ተጨፍጭፈው የተገደሉ ሲሆን፤ በዚህ ጭካኔ ከተሞላበት ጥቃት ነፍሳቸው የተረፈችው ደግሞ በጥይት እንደገደሏቸው ነው ዘገባው ያስታወቀው።

ሟቾቹ በወቅቱ በየመንገዱ ዳር፣ በውሃ መፈሳሻ ቦይዎች፣ በህወሓት አመራሮች በተቆፈሩ ጉድጓዶች እና በእርሻ ቦታዎች ላይ ተጥለው እንደተገኙም ገልጿል።

በማይካድራ አካባቢ አሁንም ድረስ የሟቾች አስከሬን በተለያዩ ቦታዎች እየተገኘ መሆኑን ዘገባው ጠቁሟል።

ጎልጉል፤ የድረገጽ ጋዜጣ


“ምርመራውን በሰራን ጊዜ ከዛ ባለፈ በመርመራ ያረጋገጥነው ነገር ስለሌለ የምንናገረው እስከ ደረስንበት ደረጃ ያለውን ነው የምንናገረው ” ያሉት ኮሚሽነሩ፣ ከዛም ተቃውሞ የተነሳበትን ክፍል በቀጥታ ባይገልጹም ” የፖለቲካ ተንታኞች” ሲሉ ጠርተው ለመናገር ብዙም ማስረጃ ሳያስፈልጋቸው ትንተና ሊሰጡ እንደሚችሉ አመልክተዋል።

” እኛ ግን በማስረጃ ተመስርተን ነው የምንሰራው፤ ስለዚህ በማስረጃ ያላረጋገጥነውን ነገር አንናገርም።… በጠቅላላው ህብረተሰብ አረዳድ ደረጃ ፣ እንደሌላው ተንታኝ ሁላ ደግማችሁ ተናገሩት ልንባል አንችልም” የሚል ምላሽ ሲሰጡ ቀደም ሲል ” በውቅቱ አካባቢውን ሲያስተዳር የነበረው ሃይል ፖሊሶች፣ ሚሊሻዎችና ሳምሪ የተባለ የወጣቶች ቡድን በግልጽ ጭፍጨፋውን እንደፈጸመ ሪፖርት አድርገናል” ካሉት ጋር አያይዞ ጠያቂው እርስ በርስ የሚጣላ ትንተና ሲሰጡ እንደነበር ለማጥራት አልሞከረም።

በወቅቱ አካባቢውን ሲያስተዳድር የነበረው ትህነግ መሆኑ እየታወቀ፣ የጸጥታ መዋቅሩና የወጣቶች አደረጃጀቱ ባለቤትና ደሞዝ ከፍሎ የሚመራው ህወሃት ስለመሆኑ ቅንታት ብዥታ በሌለበት ሁለታ ኮሚሽነሩ ማስረጃ የለንም ለማለት ያነሳሳቸው ምክንያት ቀድሞ ሲነሳ የነንበረውን ጥርጣሬ የሚያጎላ እንደሆነ ተጠቁሟል። ከዚያም በላይ ዛሬም ሪፖርቱ ሊዘገይ የቻለበትን ምክንያት አልገለጹም።

ትግራይ ለተፈጸመው ያልተገባ ተግባር መንግስት በቀጥታ ድፈሩ፣ ንጹሃንን ግደሉ፣ ሴቶችን አሰቃዩ የሚል መመሪያ በቀጥታ ስለመስጠቱ ምንም ማስረጃ ባለቀረበበት ሁኔታ እሳቸው የሚመሩት ኮሚሽን በማይካድራው እጅግ የከፋ በተባለው የስለት ጭፍጨፋ ዶከተሩ ህወሃትን ለማራቅ የሄዱበት መንገድ ወደፊት የሚቀርበውን የማጠቃለያ ሪፖርት ከወዲሁ ጥያቄ ውስጥ የሚከት ሆኗል።

ኮሚሽናቸው ስራውን የሚሰራው በማስረጃ እንደሆነ፣ አሰራሩም ተቀባይነት ባለው ሳይንሳዊ የምርመራ ስልት የሚመራ መሆኑንን፣ እንዴት ምርመራና ትንተና እንደሚሰራ የተቀመጡ መመዘናዎች መኖራቸውን በማስታወስ ትችቱን ፖለትካዊ እንደሆነ አስመረውበታል። በተወሰነ ደረጃ የምርመራ ስራን ካለመረዳት ወይም የሰብአዊ መብት ስራው የተለያዩ አካልት ካላቸውና ከሚፈልጉት አስተሳሰብ ጋር ሲገናኝ የመቀበል፣ ሳይገናኝ የመግፋት ዝንባሌ እንዳለም አመልክተዋል።

  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
    by Ethioreview news
    April 26, 2026
    ዘፈኑ ገና ከመለቀቁ በፊት ጀምሮ በተከታታይ አየሩን የያዙት መረጃዎች ሁሉ… Read more: ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
    by Ethioreview news
    April 26, 2026
    አዲስ ሪፖርተር ዜና – “ቅዳሜ ምሽት፤ በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ታዋቂው… Read more: ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
    by Ethioreview news
    April 26, 2026
    ለሶስት አስርት ዓመታት በማዕቀብ ተቆልፎባት የኖረችው ኤርትራ በኢትዮጵያ ለውጥ መምጣቱን… Read more: “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
    by Ethioreview news
    April 26, 2026
    ቪኦኢ ዜና -በአውሮፓ ህብረት እና በሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት… Read more: አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
“አማራ እና ኦሮሞን በካራ ሌላውን ብሄር በጥይት”
ስዩም ተሾመና ሙክታሮቪች ታፍነው ከተወሰዱ በሁዋላድብደባ ደረሰባቸው፤
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2