Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ጀነራል ዮሐንስ ገ/መስቀል የሚዲያ ገበያ ሆነዋል፤ ኦፕሬሽኑ ቀጥሏል
News

ጀነራል ዮሐንስ ገ/መስቀል የሚዲያ ገበያ ሆነዋል፤ ኦፕሬሽኑ ቀጥሏል

Ethioreview newsEthioreview news—March 17, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

በትግራይ የተቋቋመውን አስቸኳይ ጊዜ ግብረሃይል እንዲመሩ የተመደቡት ጀነራል ዮሐንስ ገ/መስቀል ጦረንቱን ” አጸያፊ ” በማለት ትግራይ ላመሩ ዲፕሎማቶች መናገራቸውን የነጮቹ ሚዲያዎች በቅብብል አራብተውታል። ኤፒ ጀነራሉ ይህንን ሲሉ ድምጽ ቀርጾ ማስቀመጡን እንደ አስረጂ በማስታወስ ዜናው መንግስትን የሚቃወም ሆኖ መሰራጨቱ ደግሞ በትህነግ ደጋፊዎች ዘንድ ሌላ ድል ሆኖ ተወስዷል። የባለስልጣኑ መረጃ ድል ሆኖ በሚዘገብበት በተመሳሳይ ሰዓት የህግ ማስከበሩ ዘመቻ አካል የሆነው የክፍል ሁለት ኦፕሬሽን ተጠናክሮ መቀጠሉ ተረጋግጧል;

“This is a dirty war because it’s affecting everything. You don’t see fronts. The cost is immediately to those who are defenseless,” ባጭሩ መነጋገሪያ የሆነው ” አጸያፊ ጦርነት ነው። ምክንያቱም ሁሉንም ነገር ጎድቷል። ጦርነቱ በቀጥታ ራሳቸውን መከላከል የማይችሉትን ዋጋ አስከፍሏቸዋል” ሲሉ ሰብአዊ ቀውሱን በማሳየት የተነገሩት ነው። ይህንኑ ዜና በስፋት የተቀባበሉት ” ጄነራሉ ካሁን በሁዋላ አይቀጥሉም፣ አብቅቶላቸዋል” ሲሉም አስተያየት እየሰጡ ነው።

እኚህ ጀነራል ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ኢንሳን ለማቋቋም ሃሳብ ባቀረቡበት ወቅት ” አይሆንም” በማለት የመከላከያ ደህንነት ስልጣናቸውን በመጠቀም የከለከሉ፣ ፍጹም የሆነ አቋም በመያዝ ኢንሳ እንዳይቋቋም በሩን የዘጉባቸው ነበሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ወደ ስልጣን ሲመጡ ግን በሱዳን የሰላም አስከባሪ ሆነው እንዲሾሙ አድርገዋቸዋል። ከዛም በፊት በተመሳሳይ እሳቸው ያልጠበቁትን ድጋፍ እንዳደረጉላቸው በቅርብ የሚያውቁ ይናገራሉ።

የህግ ማስከበሩን ዘመቻ በአደባባይ የደገፉና አግባብ መሆኑንን የመሰከሩት ጄነራል ዮሀንስ፣ አስገድዶ መድፈር ስለመፈጸሙ ከመስማት ውጭ ማስረጃ ማቅረብ እንደማይችሉ፣ “ግፍ ፈጽመዋል” በሚል የትኛውንም ወገን በስም እንዳልጠሩ ዘገባው ጠቁሟል። በጦርነት ሰላም የማምጣት እድል ጠባብ መሆኑንን ልምዳቸውን በማንሳት አመልክተው ሰላም እዲሰፍን የተኩስ ማቆምና ድርድር የመሳሰሉ አማራጮች ሊታዩ እንደሚገባ ጠቁመዋል። ይሁን እንጂ ጄነራሉ በግል “በተለይ” ብለው ያቀረቡት አማራጭ ግን እንደሌለ ዘገባው ጠቅሷል። ” he did not put forward a specific proposal himself”

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

“I know very few and exceptional conflicts or violence — or fightings, let me say — that have ended only by gun. Very few,” said Yohannes, who formerly commanded UN peacekeeping forces in South Sudan. He said other “mechanisms” would need to be considered, potentially including negotiations and calls for a ceasefire, though he did not put forward a specific proposal himself.

” የትግራይ ተወላጅ” መሆናቸው እየተጠቀሰ ይህንን ማለታቸው ከመንግስት የተለየ አቋም እንደያዙ ተደርጎ ቢገለጽም ፣ይህ እስከታተመ ድረስ ከመደባቸው አካልም ሆነ ከለኤሎች የመንግስት ሃላፊዎች የተባለ ነገር የለም። ጦረነቱን ” አጸያፊ” ማለታቸውን ጠቅሰው እያደነቁዋቸው ያሉት ክፍሎች ከወራት በፊት ዳግም ወደ መከላከያ ሲመለሱ ” ባንዳ” ብለዋቸው እንደነበር ይታወሳል። በትግራይ ለተቋቋመውን አስቸኳይ ጊዜ ግብረሃይል መሪ ሆነው መመደባቸው ይፋ ሲደረግም በተከታታይ ሲዘለፉ መክረማቸው አይዘነጋም።

ይህ በእንዲህ eepa ትላንት ይፋ እንዳደረገው Northern, South-Eastern and Southern fronts. በሰሜን፣ ደቡብና ምስራቅ ጫፍ አካባቢዎች የመከላከያ ሰራዊት ጥቃት እየፈጸመ መሆኑንን አመልክቷል። ዘገባው የአንድ ወገን ሆኖ አስራ ሶስት ኦራል የኤርትራ ሰራዊት አባላት የተሳተፉበት እንደሆነ አክሎ ጠቅሷል። ይህ ተቀማጭነቱ ቢልጂየም የሆን ሪፖርት አቅራቢ ተቋም ስለ ደረሰ ጉዳት ያለው ነገር የለም።

በደቡባዊ ትግራይ ኦፍላ ወረዳ አውሸራ በተባል ስፍራ በትናንትናው እለትና ዛሬ ከ80 በላይ የሚሆኑ የሕወሓት ታጣቂዎች በመከላከያ ሰራዊት እና በአማራ ክልል ልዩ ሀይል ጥምረት መደምሰሳቸውን ተከትሎ የትህነግ ደጋፊ አክቲቪስቶች ” እልቂት እየተፈጸመ ነው” ሲሉ ድምጻቸውን ማሰማታቸውና የኤርትራ ሰራዊት ሃይሉን እያጓጓዘ መሆኑን በተለያዩ አውታሮች ሲያስተጋቡ ነበር።

ኢትዮ 13 ከሳምንት በፊት የትህነግ የውጭ ክንፍ ድርድር እንዲደረግ እየገፋ መሆኑንን በጠቆምንበት ዜና መንግስት ሁለተኛ የሚለውን ኦፕሬሽን ለመጀመር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ጠቁመን ነበር። የመረጃ ምንጮቹ እንደሚሉት አሁን የተጀመረው የሁለተኛው ዙር ኦፕሬሽን ውጤቱ በቅርቡ ይፋ ይሆናል። eepa ይህንን ተረድቶ ነው መስለ በዛሬው እለታዊ ሪፖርቱ ጄነራል ዮሐንስ ስለ ድርድር የተናገሩትን አጉልቶ አቅርቧል። ተኩስ ማቆም የሚል ሃሳብ መሰንዘራቸውንም በሪፖርቱ አካቷል። ሪፖርቱ በየቀኑ ለተመድ የሚቀርብ ነው።

አይሁድ መሆናቸው የሚነገርላቸው አዲሱ የአሜሪካ ይወጭ ጉዳይ ሚኒስትር ድርድር አስፈላጊ መሆኑንን አንስተው በተደጋጋሚ መናገራቸውን ያነሱ አካሎች መንግስት በጫና ብዛት ወደ ንግግር ቢገባ እንኳን ነግግሩ የሚሆነው ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር ሲሆን፣ ከዛ በፊት ግን አሁን ተጎርዶ የቀረውን ሃይል ለአንዴና ለመቸረሻ ጊዜ ማስወገድ ወይም መያዝ የአዲሱ ዘመቻ እቅድ ነው። በዚሁ ዘመቻ በማይጨው ቦራ በተባለ ቦታ የመከላከያ ሰራዊት በወሰደው የማጥቃት ዘመቻ ‘ማዕከላዊ እዝ’ ተብሎ የተሰየመውን የጁንታው ሀይል ሙሉ በሙሉ መደምሰሱና ጄነራል ሳድቃንና ዶ/ር ደብረጽዮን አሉበት የሚባለው ስፍራ ከበባ ውስጥ መውደቁ ተጠቁማያል።

የትግራይ ሚዲያ ሀውሰን እንዳለው የጀት ድብደባ ሲደረግ የትህነግ ሰራዊት አንዷን መቶ ጥሏል። ይህ ከገልለተኛ አካላት ማረጋገጫ ያልቀረበበት ዘመቻው ተጠናክሮ መካሄዱን አማለካች ነው። ማርቲን ፕላውትም በቲውተር ገጹ በተመሳሳይ እሮሮ እያሰማ ሲሆን፣ ዓለም ፕሬዚዳንት ኢሳያስን እንዲነሳባቸው ” የምስራቅ አፍሪቃ ስጋት” ሲል በተደጋጋሚ እየደበደባቸው ነው። በዘመቻ ኢሳያስ አፉውርቂን ግንባር ላይ አነጣጥው ዘመቻ የከፈቱት ሃይሎች የኤርትራ ሕዝብ ሁሉንም መረዳቱና አንድነቱን መጠበቁ አልተመቻቸውም።

    NEWS
    FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
    Ethiopia rejects outside mediation in Nile River dam dispute
    ኦነግ ምርጫ ቦርድ ከፈቀደለት በምርጫው እንደሚወዳደር አስታወቀ
    Related posts
    • Related posts
    • More from author
    News

    ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

    April 26, 2026
    News

    “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

    April 26, 2026
    News

    ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

    April 13, 2026
    Load more
    Read also
    News

    ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

    April 26, 2026
    WORLD

    ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

    April 26, 2026
    News

    “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

    April 26, 2026
    WORLD

    አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

    April 26, 2026
    WORLD

    የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

    April 26, 2026
    WORLD

    የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

    April 26, 2026
    Load more
    Recent Posts
    • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
    • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
    • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
    • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
    • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
    • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
    • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
    • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
    • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
    • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
    • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
    • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
    • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
    • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
    • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
    Social networks
    FacebookLikes
    X TwitterFollowers
    PinterestFollowers
    InstagramFollowers
    YoutubeSubscribers
    VimeoSubscribers
      VOE
      The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

      MENU

      NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
      © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
      • CONTACT
      • law
      • INTERVIEW
      • ያበደው
      • ECONOMY
      • Home demo times
      • VOE VIDEO
      • ENGLISH PAGE
      • Home Demo default 2