Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  የውጭ ጫናዎችን ለመቋቋም ዳያስፖራው ገንዘቡን በህጋዊ መንገድ በመላክ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተጠቆመ
News

የውጭ ጫናዎችን ለመቋቋም ዳያስፖራው ገንዘቡን በህጋዊ መንገድ በመላክ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተጠቆመ

Ethioreview newsEthioreview news—May 31, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ግንቦት 23 ቀን 2013 (ኢዜአ) ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መ/ቤት ውሳኔ ጋር በተያያዘ የሚፈጠሩ ጫናዎችን መቋቋም እንዲቻል ዳያስፖራው ገንዘቡን በህጋዊ መንገድ በመላክ፣ መጠኑን በመጨመርና የተጠናከረ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ስራ በማከናወን ሃገራዊ አለኝታነቱን በድጋሚ ሊያረጋግጥ እንደሚገባ ተጠቆመ።

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መ/ቤት ውሳኔን ተከትሎ በኢትዮጵያ ላይ እየተሰነዘሩ ያሉ ጫናዎችን መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የኢፌዴሪ ሚሲዮኖችና ልዩ ልዩ የዳያስፖራ አደረጃጀቶች የተሳተፉበት በኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲና በካናዳ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ቅንጅት የተዘጋጀ የበይነ መረብ ውይይት ተካሂዷል፡፡

መድሩኩን በንግግር የከፈቱት ም/ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ባስተላለፉት መልዕክት ዳያስፖራው እያከናወነ ያለው የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ተግባር አበረታች መሆኑን አንስተዋል፡፡

እንዲሁም ከኢትዮጵያ ጥቅም በተጻራሪ የቆሙ ሃይላት የሚያራምዱትን የተደራጀና የተቀናጀ ጫና ለመቋቋም ከመንግስትም ሆነ ከዳያስፖራው ብዙ መስራት እንደሚጠበቅ ገልጸዋል፡፡

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አክለውም ከኢትዮጵያ ጥቅም በተጻራሪ የቆሙ ሃይላት ውስጣዊ ተጋላጭነታችንን መንጠላጠያ በማደግና በመልማት ጉዟችን ላይ እንቅፋት በማበጀት ደካማ ሃገር ሆነን እንድንቀር ስትራቴጂ ነድፈውና ተቀናጅተው እየሰሩ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡

የተጋረጠብንን ችግር የሚመጥን እርምጃ ለመውሰድ በዳያስፖራውም ሆነ በመንግስት በኩል በቅንጅት መስራት እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል፡፡

የዕለቱ ተጋባዥ እንግዳና የብሔራዊ ባንክ ገዥ ዶ/ር ይናገር ደሴ በበኩላቸው መንግስት የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መ/ቤት ውሳኔን ተከትሎ ሊከሰት የሚችለውን ችግር ማቃለል እንዲቻል ልዩ ልዩ ስልቶችን ነድፎ በመንቀሳቀስ ላይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

ከነዚህም መካከል የውጪ ንግድን ለማስፋፋትና ከዳያስፖራው የሚላከውን የውጭ ምንዛሪ መጠን ለማሳደግ የፖሊሲ አማራጮችን ማየት እንደሚገኝበት አብራርተዋል፡፡
አያይዘውም ጫናውን መቋቋምና ይህን ከባድ ጊዜ በጋራ ማለፍ እንዲቻል ዳያስፖራው ገንዘቡን በህጋዊ የመላኪያ መንገዶች ብቻ ተጠቅሞ እንዲልክ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በበኩላቸው ዳያስፖራው ለሃገራዊ ፕሮጀክቶችና ወቅታዊ ጥሪዎች እያደረገ ስላለው ድጋፍ አመስግነው፣ ይኸው ድጋፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባው ገልጸዋል፡፡

አክለውም ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መ/ቤት ውሳኔ ጋር በተያያዘ የሚፈጠሩ ጫናዎችን መቋቋም እንዲቻልም ዳያስፖራው ገንዘቡን በህጋዊ መንገድ በመላክ፣ መጠኑን በመጨመርና የተጠናከረ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ስራ በማከናወን ሃገራዊ አለኝታነቱን በድጋሚ ሊያረጋግጥ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡

በመድረኩ ላይ በፓናሊስትነት የቀረቡ የኢፌዴሪ አምባሳደሮች አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ፣ አምባሳደር ፍጹም አረጋ፣ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ እንዲሁም አምባሳደር ዘነበ ከበደ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መ/ቤት ውሳኔ ሊያስከትላቸው ስለሚችላቸው ጫናዎች፣ ጫናዎቹን ለመቋቋም በየተመደቡባቸው ሃገራት እያከናወኗቸው ስላሉት ተግባራት እንዲሁም በሃገር ቤትና በዳያስፖራው መካከል ቅንጅት በመፍጠር መሰራት ስላለባቸው ስራዎች ዝርዝር ሃሳቦችን አቅርበዋል፡፡

የዳያስፖራ አደረጃጀት ተወካዮችም በበኩላቸው ባከናወኗቸው የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ስራዎች ውጤቶች ቢመዘገቡም በቂ አለመሆናቸውን፣ የተናበበና የተቀናጀ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ እንቅስቃሴ ማድረግ እንደሚያስፈልግ፣ በተለይም ኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን ካላቸው ቁጥር አንጻር በአሜሪካ ም/ቤቶች ተመራጮች ላይ ተጽዕኗቸውን ለማሳደግ መስራት እንዳለባቸው ተጠቅሷል፡፡

እንዲሁም በመንግስት በኩል መረጃዎችን በቀላሉ ተደራሽ ለማድረግ፣ የህዝብ ግንኙነትና የኮሙዩኒኬሽን ስራዎችን ለማጠናከር ብሎም በዘርፉ አቅም ያላቸው ተቋማትን በመቅጠር የሃይል ሚዛኑን ለማስተካከል ሊሰራ እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡

በመጨሻም ም/ጠ/ሚ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት መድረኩ ገንቢና ጠቃሚ ሃሳቦች የተንሸራሸሩበት እንደነበር አንስተው፣ የተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶችን በዕቅድ ውስጥ በማከተት ለመመለስ እንደሚሰራ አረጋግጠዋል፡፡

አክለውም ዋናው ችግራችን ውስጣዊ መሆኑን ተረድተን ከዚህ አንጻር ሁላችንም ያለንን አቅም አሟጠን በመስራት ዘላቂ መፍትሔ ለማበጀት መንቀሳቀስ ይጠበቃል ብለዋል።

Ena

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
የኢትዮጵያ አሜሪካን ሲቪክ ካውንስል ለሴኔተር ጅም ኢንሆፍ በዲያስፖራ ስም የምስጋና ደብዳቤ አስገብቷል
ዲፕሎማሲው ጥርስ እያወጣ ነው፤ ሲንሆፍ አዲስ አበባ ለውይይት ገቡ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2