Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  law  እነ ስብሃት ነጋና ያቀረቡትን አቤቱታ ፍርድ ቤት ” የፍርድ ሂደት ለማጓትት ነው” ሲል ጣለው
law

እነ ስብሃት ነጋና ያቀረቡትን አቤቱታ ፍርድ ቤት ” የፍርድ ሂደት ለማጓትት ነው” ሲል ጣለው

Ethioreview newsEthioreview news—May 26, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

አቶ ስብሃት ነጋ እና ሌሎች 41 የህወሃት የሲቪል እና ጦር አመራሮች ላይ ክርክር የተጀመረዉ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ተከሳሾች የሽብር እና ህገ-መንግስታዊ ስርዓትን ማፍረስ ወንጀል መፈፀማቸውን በማስረጃ ስላረጋገጥኩኝ ክስ ከመመስረቱ በፊት የምስክሮችን ቃል ጠብቆ ለማቆየት የቀዳሚ ምርመራ ተካሂዶ የምስክሮች ቃል እንዲመዘገብ ለፌዴራል መጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት መጋቢት 2 ቀን 2013 ዓ.ም በጽሁፍ ባቀረበው አቤቱታ መነሻነት አቤቱታ ቀርቦ የነበረው፡፡

በዚሁ መሰረትም የዐቃቤ ሕግ ምስክሮች በቀዳሚ ምርመራ ሂደቱ ቀርበዉ እንዲደመጡ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ከሰጠ በኋላ ተከሳሾች በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ አቤቱታዎችን ቢያቀርቡም ጥያቄዎቻቸው ከህግ አንጻር ተቀባይነት ሳያገኙ እየቀረ ቆይቷል፡፡

በመጨረሻም ፍርድ ቤቱ ግንቦት 13 ቀን 2013 ዓ.ም በሰጠዉ ብይን የተከሳሾች አቤቱታ አቀራረብ ፍትህን ለማዘግየት ታስቦ ተከፋፍሎ የቀረበ መሆኑን በመግለጽ የቀረቡትን ጥያቄዎች ተችቶ ብይን በመስጠት የተጀመረው የቀዳሚ ምርመራ ምስክሮችን የመስማት ሂደት እንዲቀጥል ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡

ፍርድ ቤቱ ግንቦት 13 ቀን 2013 ዓ.ም ብይን የሰጠባቸዉ አቤቱታዎች በመሰረታዊነት ሁለት ጭብጥ የያዙ ናቸው፡፡ የመጀመሪያው ተከሳሾች የተለያዩ ህጎች ላይ የህገ-መንግስት ትርጉም እንዲሰጥ ጉዳዩ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እንዲላክ የሚጠይቅ ሲሆን ሌላኛው ጭብጥ በዚሁ መዝገብ ስር ጉዳያቸው እየታየ ካሉ ተከሳሾች መካከል 10 ተከሳሾች በግል ሃኪም ለመታከም እንዲፈቀድላቸው ያቀረቡት አቤቱታ ነዉ፡፡

More stories

ግማሽ ሚሊየን ብር በጥሬው ሲቀበል እጅ ከፍንጅ የተያዘው ተከሳሽ በፅኑ እስራት ተቀጣ

February 1, 2022

ዐቃቤ ህግ በቀድሞ የቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት የክስ መዝገብ ሌሎች ድርጅቶችን አካቶ ለመቅረብ ጠየቀ

July 7, 2023

በሰሜን ኢትዮጵያ ባለው ግጭት የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ለመመርመር የተቋቋመው የሚኒስቴሮች ግብረ-ሀይል ስራውን በይፋ ጀምሯል

November 29, 2021

ሰው በማገት ወንጀል የተከሰሱ ሁለት ግለሰቦች 22 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት ተፈረደባቸው

February 16, 2022

ተከሳሾች የህገ-መንግስት ትርጉም እንዲሰጥበት ፍርድ ቤቱ ለህገ-መንግስት አጣሪ ጉባኤ እንዲመራላቸዉ የጠየቋቸው የህግ ጉዳዮች፡-

(1) የትግራይ ክልል ምክር ቤት ያወጣዉ የምርጫ አዋጅ ህገ-መንግስታዊነት፤

(2) የትግራይ ክልላዊ መንግስት አስተዳደር ምክር ቤት ህዳር 1 ቀን 2013 ዓ.ም ያወጀዉ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ህገመንግስታዊነት፤

(3) የምስክሮች እና ጠቋሚዎች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 699/2003 ህገ-መንግስታዊነት እንዲሁም

(4) የኢፌዴሪ ህገመንግስት አንቀፅ 19 እና 20 በቀዳሚ ምርመራ ክርክር ላይ ተፈፃሚ የሚሆንበትን ሁኔታን የሚመለከቱ ነበሩ፡፡

ፍርድ ቤቱም የምስክር እና ጠቋሚዎች ጥበቃ አዋጁ እና የኢፌዲሪ ህገ-መንግስት አንቀፅ 19 እና 20 በቀዳሚ ምርመራ ክርክር ተፈፃሚ የሚሆንበትን ሁኔታ በተመለከተ በቀደመ የችሎት ውሎ በተካሄደ ክርክር የህገ-መንግስት ትርጉም የማያስነሱ መሆናቸዉ የተወሰነ በመሆኑ ትርጉም አያስፈልጋቸዉም በማለት ብይን ሰጥቷል፡፡

ይሁንና ቀሪ ጉዳዮችን በተመለከተ ፍርድ ቤቱ የምስክሮችን ቃል ጠብቆ ለማቆየት የቀዳሚ ምርመራ ምስክሮችን ቃል ከመስማት በዘለለ መደበኛ ሙግት የማይሰማ በመሆኑ ወደ ፊት መደበኛውን ክርክር ለመዳኘት ስልጣን ያለዉ የፌዴራሉ ከፍተኛዉ ፍርድ ቤት የሚያከራክርባቸው ጉዳዮች ናቸው ሲል ጥያቄዎቹን ሳይቀበላቸው ቀርቷል፡፡

ፍርድ ቤቱ ብይኑን በሰጠ ጊዜም ይህም ሆኖ ተከሳሾች በጉዳዩ ላይ ክርክር ቢኖራቸዉ እንኳ በመጀመርያዎቹ ቀጠሮዎች ማቅረብ ሲገባቸዉ በየጊዜዉ ጥያቄዎችን እየከፋፈሉ ማቅረባቸዉ ፍትህን ለማዘግየት በማሰብ ነዉ በማለት የጥያቄ አቀራረቡ በወንጀለኛ መቅጫ ስነ-ስርኣት ህግ የተደነገገውን የአቤቱታ አቀራረብ ስርኣትን ያልተከተለ ነዉ በማለት ተችቶታል፡፡

በሌላ በኩል ተከሳሾች በግላቸዉ ለመታከም ያቀረቡትን ጥያቄ በተመለከተ ፍርድ ቤቱ ጥያቄውን ያቀረቡት ተከሳሾች ህክምናቸውን ባሉበት ማረምያ ቤት ሆነዉ እንዲከታተሉ ትዕዛዝ ሰጥቶ ነገር ግን በግል ሃኪሞቻቸው መታከም የግድ ከሆነና የግል ሃኪሙ ተገቢውን ምርመራ አድርጎ በሆስፒታል ሆነዉ እንዲታከሙ የሚያዝ ከሆነ ብቻ በጠባቂዎች ታጅበዉ መታከም እንደሚችሉ ወስኗል፡፡በመጨረሻም ፍርድ ቤቱ የተጀመረዉ የዐቃቤ ሕግን ቀዳሚ ምርመራ ምስክሮች መስማት ሂደት እንዲቀጥል በማዘዝ የዐቃቤ ሕግ ምስክሮች ከግንቦት 17 ቀን 2013 ጀምሮ እንዲሰሙ ቀጠሮ ሰጥቶ ምስክሮች እንዲቀርቡ በማዘዝ የእለቱ የችሎት ውሎ ተጠናቅቋል፡፡

ምንጭ – ጠቅላይ አቃቤ ህግ

[jetpack_subscription_form show_subscribers_total=”false” button_on_newline=”false” custom_font_size=”16px” custom_border_radius=”0″ custom_border_weight=”1″ custom_padding=”15″ custom_spacing=”10″ submit_button_classes=”” email_field_classes=”” show_only_email_and_button=”true”]

  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
    ዘፈኑ ገና ከመለቀቁ በፊት ጀምሮ በተከታታይ አየሩን የያዙት መረጃዎች ሁሉ በኦፊሳል ከቴድሮስ ካሳሁን፣ ከባለቤቱ ወይም በህግ የሚታወቁ ወኪሎቹና… Read more: ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
    አዲስ ሪፖርተር ዜና – “ቅዳሜ ምሽት፤ በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ታዋቂው ሂልተን ሆቴል በደመቀ ድባብ ውስጥ ነበር። በመቶዎች የሚቆጠሩ… Read more: ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
    ለሶስት አስርት ዓመታት በማዕቀብ ተቆልፎባት የኖረችው ኤርትራ በኢትዮጵያ ለውጥ መምጣቱን ተከትሎ ሰንሰለቱ ተበጥሶላት ነበር። ጦርነትም፣ ሰላምም ባልነበረበት ሁኔታ… Read more: “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
    ቪኦኢ ዜና -በአውሮፓ ህብረት እና በሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት (NATO) መካከል ያለው ግንኙነት ጥርጣሬ ውስጥ በወደቀበት በዚህ… Read more: አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
law
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
የህልም ጏደኛ!!! የእግዚአብሔርን ተአምር ላካፍላችሁ::በትእግስት አንብቡት – መሰረት መብራቴ
ትህነግ 22 የትግራይ ተወላጅ አመራሮችን ገድሎ 20 ማገቱ ተገለጸ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
law

ህገወጥ የውጭ ምንዛሪ ወንጀል የፈጸሙ 123 ተጠርጣሪዎች የባንክ ሒሳብ ታገደ

September 20, 2025
law

እነ ቀሲስ በላይ በሙስና ወንጀል ሊፈርድባቸው እንደማይገባ ጠቅሰው ያቀረቡት ይግባኝ ውድቅ ሆነ

July 26, 2025
law

የአዲስ አበባ የከንቲባ ፅ.ቤት ፕሮቶኮልን ጨምሮ 12 ተከሳሾች በሌብነት ተከሰው ተፈረደባቸው

July 23, 2025
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2