Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ሴናተ ጂም ኢንሆፍ ለሕዝብ የማይታዩ የቪዲዮ መረጃዎችን መከራከሪያ ሊያደርጉ ነው፤ “ሪፐብሊካኖች ትህነግ እንዲነቀል ይፈልጋሉ”
News

ሴናተ ጂም ኢንሆፍ ለሕዝብ የማይታዩ የቪዲዮ መረጃዎችን መከራከሪያ ሊያደርጉ ነው፤ “ሪፐብሊካኖች ትህነግ እንዲነቀል ይፈልጋሉ”

Ethioreview newsEthioreview news—June 10, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

በሜይ 31 አዲስ አበባ መጥተው የነበሩት ሴናተር ጂም ኢንሆፍ በቆይታቸው ካካሄዱት ውይይት በተጨማሪ ለሕዝብ እይታ የማይቀርቡ የቪዲዮ ምስልና የድምጽ መረጃ ተሰንዶ እንድተሰጣቸው፣ ይህንንም መረጃ ከባልደረቦቻቸው ጋር እየሰሩበት መሆኑ ሲታወቅ ሮይተርስ “ሃሳብ ለማሳት” በሚል የማይካድራውን ጭፍጨፋ በትግራይ ተወላጆች ላይ ብቻ እንደተፈጸመ አስመስሎ መዘገቡ ታወቀ። መንግስት ለሮይተርስ የፈጠራ ዘገባ ምላሽ አልሰጠም።

“የተጋነነ፣ የአንድ ወገን የሆነና መልኩን እየቀያየረ የማጥቃት ዘመቻ ከሚያካሂዱት ሚዲያዎች መካከል ይመደባል” የሚባለው ሮይተርስ ” የጎሳ ግድያ እንዴት ተቀጣጠለ” How ethnic killings exploded from an Ethiopian town የሚል እርእስ አለው። ስለማይካድራ ጭፍጨፋ ጁን ሰባት የቀረበው ልዩ ሪፖርት ማይካድራ የአማራ ሃይሎች በትግራይ ሕዝብ ላይ ጭፍጨፋ እንደፈጸሙ የሚያትት ነው።

ሮይተርስ ምዕራባዊ ትግራይ ክልል ጦርነት ከተነሳ በሁዋላ ብዙም ሳይቆይ ማይ ካድራ በምትባል የእርሻ ከተማ ውስጥ የዘር ግጭትን አስመልክቶ እርስ በርሱ የሚጋጩ ዘገባዎች መሰማታቸው አስታውሶ፣ ዓመፅ እንዴት እንደተጀመረ እና ከዚያ በኋላ የተከተለውን የበቀልና ጭካኔ የተሞላበት ግድያ ሪፖርት “እርስ በርስ ይጋጫል ያለውን ሪፖርት ለማጽዳትና ሃቁን ለማሳየት” በሚል እንዳዘጋጀ ሊናገር ይሞክራል።

120 የሚጠጉ የአካባቢውን ነዋሪዎችና ሱዳን ሸሽተው የሄዱ ስደተኞች ማነጋገሩን ጠቅሶ ሮይተርስ ዘገባውን ቢያትትም በስም፣ በአድራሻ፣ በማንነትና በብሄር የሚታወቁትን ሰለባዎች ለይቶ አላስቀመጠም። በሺ የሚቆጠሩ የአማራ ተወላጆችን መታረዳቸው እውነት ሆኖ ሲያበቃ፣ ይህንን እውነት ማስተባበል ስለማይቻል፣ ሪፖርቱ የጠቀሳቸው ወገኖች የአማራ ሃይልን አማራ ለምን ሊገል እንደሚችል ምክንያት ማቅረብ አይችልም። ከዚያም በላይ ግድያው ሲፈጸመ አካባቢው በማን ቁጥጥር ስር ነበር ለሚለው ጥብቅ ጉዳይ መከራከሪያ የለውም። ለዚህ ነው እንግዲህ ጉዳዩ የሴናተሩን ዘመቻ ለማሰናከል ተደርጎ የተወሰደው።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

ሮይተርስ ብቻ ሳይሆን ” አማራ ነን” የሚሉ አንዳንድ ክፍሎችና 360 ሴናተሩ ” እጃቸውን ከአማራ ላይ ያንሱ” በሚል ቅጥ አንባሩ የጠፋበት አስተያየት ሲሰጡ ነበር። ሴናተር ቀደ ባሉት ጊዜያት የተለያዩ ህጎች እንዳይጸድቁ ማድረጋቸውን በመጠቆም ለዛሬው ስራቸው ምስጋና እንደማያሻቸው ሲቀሰቅሱም ነበር። በማ

ሴናተር ኢንሆፍ 360 ታማኝ ምንጮቹ እንደነገሩትና እንደዘገበው ሳይሆን አዲስ አበባ የቆዩት ለ18 ሰዓታት ብቻ ሆኖ ሳለ ፓርላማ ቀርበው የኢትዮጵያን ልዩ ሽልማት እንደሚሸለሙም ሲዘገብ ነበር። 24 ሰዓታት ባልሞላው የአዲስ አበባ ቆይታቸው ” ፓርላማ ልዩ ሽልማት ሊሰጣቸው ነው” በሚል ልዩ ፕሮግራም እንደተያዘና የብርጭቆ ዋንጫ የሚመስል ፎቶ በማሳየት 360 ትንተና በሚያቀርብበት ሰዓት ከሴናተሩ ጋር በአገር ጉዳይ እየሰሩ ከሚገኙ መካከል ለኢትዮ 12 የገለጹ እንዳሉት ” ኢትዮጵያን አሁን ካለችበት አጣብቂኝ ከታደጉ ቢሸለሙስ” ሲሉ ግርምታቸውን ይገልጻሉ።

ተጨማሪ ያንብቡ

  • ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ማጣራቱ ሱዳን የተሰደዱ ዜጎችን እንደሚያካትት አስታወቀ፤ መንግስትና አማራ ክልል በማይካድራ ጉዳይ ተኝተዋል
  • ዶ/ር ዳንዔል- በማይካድራው ጭፍጨፋ የትህንግ አመራሮች ቀጥተኛ ትዕዛዝ ስለመኖሩ መረጃ የለም

በኢትዮጵያ ላይ የተጣለውን ማዕቀብና የቪዛ እገዳ ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት እንደሌለው ያስታወቁት ሴናተር ጂም ኢንሆፍ አዲስ አበባ በነበራቸው አጭር ቆይታ ትህነግ አካላዊ ጉዳት ያደረሰባቸው፣ የሰጡት ምስክርነት፣ ለሕዝብ ቢተላለፍ ውጤቱ መጥፎ ስለሚሆን የአማራ ክልልና የፊደራል መንግስት እንዳይሰራጭ ያገዱት የማይካድራ ጭፍጨፋ ቪዲዮ፣ በጭፍጨፋው የተቀጠፉ ሰዎች ሙሉ ስምና አድራሻ፣ እንዲሁም ጭፍጨፋዉን ከመሩ ሃይሎች የተሰጠ ምስክርነት የተካተተበትንና ሌሎች መረጃዎች ተሰጥቷቸዋል።

የኢትዮ 12 መረጃዎች እንደሚሉት ሴናተር ኢንሆፍ በዝግ መረጃውን ለባልደረቦቻቸውና ይጠቅማሉ ላሉዋቸው ወገኖች አሳይተዋል። ይህ መሆኑ በመሰማቱ ሮይተርስ የማይካድራውን ጭፍጨፋ መልክ የሚያስቀይር ሪፖርት ቀድሞ እንዲያወጣ ተደርጓል። በመጨረሻ –

  • ኮሚሽነር ዳንኤል እንደ ትህነግና ኦነግ ዓይነት የሽግግር መንግስት ጥያቄ እንዳላቸው አመላከቱ

የማይካድራ ጭፍጨፋ ሆን ተብሎ በዝግጅት የተፈጸመ፣ የተጨፈጨፉት ሰዎች በስም የሚታወቁ፣ የአማራ ትወላጆች እንደሆኑ፣ ጭፍቸፋውን የፈጸሙት ክልሉን የሚያስተዳድሩት አካላት፣ ፖሊስ፣ ልዩ ሃይል፣ ሚሊሻና ሳምሪ የተባለ ኢመድበኛ አደረጃጀት መሆኑንን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በይፋ ሪፖርቱ ማስታወቁ አይዘነጋም። ኮሚሽነር ዳንኤልም ይህንኑ በይፋ መናገራቸው ይታወቃል።

ይህንን እውነት ነው ሮይተርስ ያዛባው

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ባቻ ሳይሆን አምነስቲና ሂውማን ራይትስ ዎችም ተመሳሳይ ሪፖርት አቅርበው ነበር። ቪኦኤ በምስል አስደግፎ ቅንብር ማቅረቡም አይዘነጋም።

ጦርነቱ እስከሚጀመር፣ ተጀምሮም አካባቢውን መከላከያ እስከሚቆጣጠር ድረስ አካባቢው በትህነግ ቁጥጥር ስር እንደነበር የቪኦኤ ዘጋቢ በቪዲዮ ምስክርነት ሰጥቷል። ገሃድም ጉዳይ ነው።

ሴናተሩ ምን ሊያደርጉና ኢትዮጵያ ላይ የተከፈተውን ዘመቻ እንዴት ለያመጣጥኑት እንደሚችሉ ግልጽ ባይሆንም፣ የመረጃ ሰዎቹ እንዳሉት የሪፐብሊካን ፓርቲ ሴናተሮች መረጃውን ተመልክተውታል። በቀጣይም የሚይዙት አቋም ይጠበቃል። እንደ ወሬው መረጃው አስደንግጧቸዋል።

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን የቀደመውን ሪፖርቱን በሚጻረር መልኩ እርስ በርስ የሚጋጭ መረጃ እያወጣ ነው። ኢትዮ 12 የኮሚሽኑንን የተምታታ መረጃ ማጥራት እንዳለበት ሲወተውት ቆይቷል። ይባስ ብለው ዶክተር ዳንዔል በአርት ቲቪ ላይ ቀርበው ” የትህነግ አመራሮች ትዕዛዝ ስለመስጥታቸው መረጃ የለም” ሲሉ ተደምጠዋል። ምርመራውም ሱዳን ድረስ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።

ማይካድራ በአጭር ሰዓት፣ በተደራጁ የሚታወቁ ሃይሎች፣ ሰፊ ቁጥር ያለው ህዝብ ያለቀበትና የተጨፈጨፉት ሰዎች በስምና በአድራሻ የሚታወቁ ሆነው ሳለ የኢትዮጵያ ሰብአዊ ኮሚሽን ይህንን ጠንቅቆ እያወቀ የተጠቃለለ ሪፖርት ከማቅረብ ለምን ወደሁዋላ እንዳለ ለበርካቶች ጉዳዩን የሚከታተሉ እንግዳ ነው። የማይካድራን ግዙፍ አድራጊዎቹ የሚታወቁበት ጭፍጨፋ እያለ ዶክተሩ “እነ ስብሃት ነጋን ጎበኘሁ” አስገራሚ ሪፖርት ያሰራጩ ነበር።

አስቀድመው ካወጡት ሪፖርት በተጨማሪ ኢትዮ ቲዩብ ላይ ቀርበው ጭፍጨፋውን ማን እንደፈጸመው ያስታወቁት ዶክተር ዳንኤል የኮንጎንና የሩዋንዳን ጉዳይ በማንሳት ነጹሃንን የጨፈጨፉ ወንጀለኞች ከስደተኛ ጋር ተመሳስለው ወደ አጎራባች አገራት እንደሚሄዱም አመልክተው ነበር። ኮሚሽነሩ ይህን ሲናገሩ ቆይተው ” የትህነግ ሰዎች ትዕዛዝ ሲሰጡ እንደነበር የሚያረጋገጥ መረጃ አላገነንም” ሲሉ በአርት ቲቪ መናገራቸውና ሮይተርስ አሁን የተሳሳተ ዘገባ ማዘጋጀቱ ምን አልባትም ግንኙነት ሊኖረው እንደሚችል ስጋት የገባቸው እየጠቀሱ ነው።

መንግስት ለምን ለሮይተርስ ምላሽ እንዳልሰጠ የጠይቅናቸው ዲፕሎማት ” የሚዲያዎቹ አካሄድ ይታወቃል” ካሉ በሁዋላ ” ሪፐብሊካኖች ትህነግ ከቀጠናው እንዲነቀል ይፈልጋሉ፤ እዛ ላይ እየተሰራ በመሆኑ ለሮይተርስ ዘመቻ መልስ መስጠቱ ብዙም ትርጉም የለውም” ብለዋል።

ዴሞክራትስ ወደ ዋይት ሃውስ ሲመለሱ ዶናልድ ትራምፕ ያባረሩዋቸው የትህነግ ደጋፊና ተከፋይ ባለስልጣኖች ዳግም መመለሳቸው አሜሪካ አሁን ለያዘችው አቋም ዋንኛ ተጠቃሽ ምክንያት ነው። በታሪክም በአብዛኛው ዴሞክራቶች ኢትዮጵያ ላይ ታሪካው ስህተት በመስራት የሚታወቁ ናቸው። የትህነግ የውጭ ክንፍ ለባይደን ምርጫ በጀት መድቦ ሲቀሰቅስ እንደነበር የሚታወስ ነው።


[jetpack_subscription_form show_subscribers_total=”false” button_on_newline=”false” custom_font_size=”16px” custom_border_radius=”0″ custom_border_weight=”1″ custom_padding=”15″ custom_spacing=”10″ submit_button_classes=”has-background has-luminous-vivid-orange-background-color” email_field_classes=”” show_only_email_and_button=”true”]

  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
    ዘፈኑ ገና ከመለቀቁ በፊት ጀምሮ በተከታታይ አየሩን የያዙት መረጃዎች ሁሉ በኦፊሳል ከቴድሮስ ካሳሁን፣ ከባለቤቱ ወይም በህግ… Read more: ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
    አዲስ ሪፖርተር ዜና – “ቅዳሜ ምሽት፤ በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ታዋቂው ሂልተን ሆቴል በደመቀ ድባብ ውስጥ ነበር።… Read more: ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
    ለሶስት አስርት ዓመታት በማዕቀብ ተቆልፎባት የኖረችው ኤርትራ በኢትዮጵያ ለውጥ መምጣቱን ተከትሎ ሰንሰለቱ ተበጥሶላት ነበር። ጦርነትም፣ ሰላምም… Read more: “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
    ቪኦኢ ዜና -በአውሮፓ ህብረት እና በሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት (NATO) መካከል ያለው ግንኙነት ጥርጣሬ ውስጥ… Read more: አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች
    ቪኦኢ ዜና -በአሜሪካ ምክር ቤት አባል ኢልሀን ኦማር የሀብት መግለጫ ላይ ታይቶ የነበረውና ከፍተኛ ውዝግብ አስነስተው… Read more: የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች
NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ 36 ቢሊዮን ብር መሰብሰቡን አስታወቀ
Ethiopia’s plan to build Red Sea military bases fuels tension with Egypt
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2