Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  “ጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ ድንበር ያሰማራችው ሃይል የለም፤ ጭራሽም አላሰበችም”
News

“ጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ ድንበር ያሰማራችው ሃይል የለም፤ ጭራሽም አላሰበችም”

Ethioreview newsEthioreview news—July 22, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ጅቡቲ አንድም ወታደር ወደ ኢትዮጵያ ድንበር እንዳላስጠጋች የፋይናንስና ኢኮኖሚ ሚኒስትሩ አስታወቁ። ሚኒስትሩ ይን ያሉት ራሺድ አብዲ የሚባሉት የምስራቅ አፍሪቃ ተንታኝ “ጅቡቲ በከፍተኛ ደረጃ የታጠቀ ጦሯን ከኢትዮጵያ ጋር ወደሚያዋስናት ድንበር አሰማርታለች” በሚል ላሰራጩት ዜና ዚመልሱ

“ምንጭዎን አልቀበልም” ያሉት  Ilyas Dawaleh ሊያስ ዳዋለህ ” አንድም ወታደርም ሆነ የትኛውም የታጠቀ ሃይል ወደ ድንበር እንዳልተሰማራም” የሚል መልስ ብበቲውተር ገጻቸው አስፍረዋል። ” ይህንን ላረጋግጥልዎት እችላለሁ” ሲሉ አስረግጠው ሚኒስትሩ ነግረዋቸዋል። ” ይህን እንድናስብና ጦር እንድናሰማራ የሚያደርገን አንዳችም አደጋ አላጋጠመንም” ሲሉም አክለው ለ” ተንታኙ ቲዊት ምላሽ ሰጥተዋል። በሌላ አነጋገር ” አትቀደድ” ብለዋቸዋል።

የምስራቅ አፍሪቃ አጥኚ፣ ተመራማሪ፣ የፖለቲካ አዋቂ እንደሆኑ በገለ ታሪካቸው ያስቀመጡት ራሺድ አብዲ 136.4 ሺህ ተከታታይ ባላቸው የቲውተር አምዳቸው ላይ ” ጅቡቲ የታጠቁ ወታደሮቿን ከኢትዮጵያ ጋር ወደሚያዋስናት ድንበር አሰማርታለች” ሲሉ የጀምራሉ። አያይዘውም ” ከኢትዮጵያ ጋር የሚያገናኘውን የባቡርና የአውቶሞቢል መንገድ ለመከላከል ጅቡቲ ሃይሏን አስፍራለች” ብለዋል። ዘጠና አምስት በመቶ ኢትዮጵያ በጅቡቲ ወደብ አማካይነት እቃዎችን ወደ አገር ቤት እንደምታስገባ አውስተው ” የትህነግ ሃይል አሁን አፋር ውስጥ ነው። ቡድኑ የትራንስፖርት መስመሩን ሊቆርተው ይችላል” የሚል ሟርት ጽፈው ነበር።

እሳቸው ብቻ ሳይሆኑ ሮይተርስን ጨምሮ በርካታ የውጭ ሚዲያዎችና የተገዙ ኢትዮጵያዊያንም ይህንኑ ሟርት ሲያስተጋቡ ነበር። የጅቡቲው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ሚኒስትር ” ምንጭህን ተወውና” ሲሉ ጅቡቲ ወታደር ሰማንቀሳቀስ ጭራሽ አለማሰቧን ያስረዱት።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

ትህነግ በያዘው እቅድ መሰረት የጅቡቲን መንገድ በዚህ ሳምንት በቁጥጥር ስር በማድረግ የመደራደሪያ አቅም ለማስፋት ታስቦ እንደንበር ደጋፊዎቻቸው በስፋት ሲናገሩ ነበር። ይሁን እንጂ ዛሬ መከላከያ ዛሬ በሰተው መግለቻ አፋር ዘልቆ የነበረው የትህነግ ሃይል ሙሉ በሙሉ መደምሰሱ አስትውቋል። የትህነግ አመራሮችም አላስተባበሉም።

የአማራ ክልል ኮሙኒኬጭን ቢሮ በበኩሉ አላማጣና ቆቦን እንደያዘ አድርጎ አሸባሪው ቡድን የሚያወራው ሃሰት መሆኑንን ቢያንስ ነዋሪዎች ይታዘባሉ ሲል የክልሉ ሚሊሻና ልዩ ሃይል ድል ማስመዝገቡንና ጥቃቱ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል። መከላከያ በበኩሉ ትንኮሳ ሲኖር እርምጃ እንደሚወስድ፣ ከዚህ ውጪ መንግስት ሲወስን ሙሉ ማጥቃት የማድረግ አቅምና ዝግጁነት እንዳለው ይፋ አድርጓል።

የኢትዮጵያ አየር ሃይልም በበኩሉ ከመቼውም ጊዜ በላይ ማናቸውንም ጥቃት ለመዘንዘር ዝግጅቱ እንዳለውና የመንግስትን ትእዛዝ ብቻ እንደሚተብቅ አመልክቷል። ይህ በንዲህ እንዳለ የአፋር ኮሙኒኪሽን ቢሮና የአፋር ልዩ ሃይል በበኩላቸው በርካታ ሕሳናት መማረካቸውን አመልክተዋል። ምስክሮች እንደሚሉት ከሆነ አፋር ክልል ዘልቆ የገባው የትህነግ ሃይል በሄሊኮፕተር በተደረገ ዘመቻ ክፉኛ መጎዳቱ ታውቋል።

በሌላ ዜና አንቶኒ ብሊንከን የወቅቱን የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር በስክል ስለ ትግራይና አባይ ግድብብ ጉዳይ ማነጋገራቸውን መስሪያ ቤታቸው አስታውቋል። መግለጫው ዝርዝር የውይይቱን ሃሳብ በጥልቅ ባይዘረዝርም አፍሪካ ሕዝብረት ኢትዮጵያ ላይ ጫና እንዲያድረግ የተጀመረው ዘመቻ አካል መሆኑን ያመላክታል።


[jetpack_subscription_form show_subscribers_total=”false” button_on_newline=”false” custom_font_size=”16px” custom_border_radius=”0″ custom_border_weight=”1″ custom_padding=”15″ custom_spacing=”10″ submit_button_classes=”has-text-color has-accent-font-color has-background has-vivid-cyan-blue-background-color” email_field_classes=”” show_only_email_and_button=”true”]
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
    ዘፈኑ ገና ከመለቀቁ በፊት ጀምሮ በተከታታይ አየሩን የያዙት መረጃዎች ሁሉ በኦፊሳል ከቴድሮስ ካሳሁን፣ ከባለቤቱ ወይም በህግ የሚታወቁ ወኪሎቹና ተቋማትን ምንጭ ያደረጉ አልነበሩም። ይህ እስከታተመ… Read more: ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
    አዲስ ሪፖርተር ዜና – “ቅዳሜ ምሽት፤ በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ታዋቂው ሂልተን ሆቴል በደመቀ ድባብ ውስጥ ነበር። በመቶዎች የሚቆጠሩ ጋዜጠኞች፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና ታዋቂ… Read more: ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
    ለሶስት አስርት ዓመታት በማዕቀብ ተቆልፎባት የኖረችው ኤርትራ በኢትዮጵያ ለውጥ መምጣቱን ተከትሎ ሰንሰለቱ ተበጥሶላት ነበር። ጦርነትም፣ ሰላምም ባልነበረበት ሁኔታ ተዘግቶባት የነበረችው ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ሰላም… Read more: “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
    ቪኦኢ ዜና -በአውሮፓ ህብረት እና በሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት (NATO) መካከል ያለው ግንኙነት ጥርጣሬ ውስጥ በወደቀበት በዚህ ወቅት፣ የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት በድንገተኛ… Read more: አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች
    ቪኦኢ ዜና -በአሜሪካ ምክር ቤት አባል ኢልሀን ኦማር የሀብት መግለጫ ላይ ታይቶ የነበረውና ከፍተኛ ውዝግብ አስነስተው የነበረው የ30 ሚሊዮን ዶላር ሃብት “የሂሳብ ባለሙያዎች ስህተት”… Read more: የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች
NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
“ክትባቱየ CIA ሴራ አለመሆኑንስ በምን እናዉቃለን?”
“ሁመራ ተረፈች”ከአፋር መልስ አሸባሪው ሃይል አስከሬን በማጓጓዝ ” በጅምላ ተጨፈጨፍን” የሚል ቪዲዮ እያዘጋጀ ነው
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2