Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ኢትዮጵያን ሊበላ የተነሳው “አውሬ” ሴራ ተጋለጠ፤ “30ሺህ ሳምሪ ሱዳን ታጥቆ ቀዳዳ እየፈለገ ነው
News

ኢትዮጵያን ሊበላ የተነሳው “አውሬ” ሴራ ተጋለጠ፤ “30ሺህ ሳምሪ ሱዳን ታጥቆ ቀዳዳ እየፈለገ ነው

Ethioreview newsEthioreview news—July 8, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

አሁን አሁን ኢትዮጵያ ላይ የተከፈተው ዘመቻ ዋና ማዘዣ ጣቢያ ያለው፣ በእቅድ የሚመራ፣ በጥናት የሚሰራ፣ ለትግበራው በተዋረድ መስመርና ሰንሰለት የተበጀለት ዘመቻ እንደሆነ እየታየ ነው። ለዚህ ሪፖርት መነሻ ያነጋገርናቸው “እንዲህ በዋና ማዘዣ የተደራጀና መዋቅር ያለው ዘመቻ በኢትዮጵያ ላይ የተከፈተበት ምክንያት ግልጽ አይደለም። ጠቅላይ ሚኒስትሩም አያውቁትም። አሁን አሁን መንፈሳዊ እየሆነብኝ ነው። አውሬው ነው” ብለዋል።

እሳቸው እንዳሉት በተለየ ላለፉት ሁለት ዓመታት ኢትዮጵያን እያንቀረቀቡ ያሉትና ትልቅ ጎላ በርሜል ውስጥ ከተው ሊቀቅሏት የሚሰሩት ሃይሎች በታብሎይድ ደረጃ ሳይሆን በከፍተኛ ደረጃ ዓለም ” አንቱ” ያላቸው፣ ነገር ግን በኢትዮጵያ ጉዳይ ስነምግባራቸውን የሰቀሉ ሚዲያዎች ናቸው።

Wow. Quiet little cover-up by @FT. There is a profound difference between “unarmed loyalists” and “troops.” Really calls into question the quality and integrity of this reporting. https://t.co/JZbRoQPgem

— Bronwyn Bruton (@BronwynBruton) July 8, 2021

በሸገር ሺልፍ የህግ ማብራሪያ የሚሰጡት አቶ አብዱ አሊ ” እነዚህ ” ሲሉ ትላልቅ የሚባሉትን ሚዲያዎች እየጠሩ ” የስነምግባር ካባቸውን የሚደርቡት በአገራቸው ጉዳይ ነው” ሲሉ ዝርዝር ጥፋታቸውን ከስረገው ማንነታቸው ጋር በወል እያጣቀሱ ማቅረባቸው ይታወሳል።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

ሰሞኑንን ለፓርላማ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይም እፊታቸው የተቀመጡት የነዚሁ ሚዲያዎች ተቀጣሪና ወኪሎች እንዲሰሙ በሚል “የምናውቀውን እውነት እየዋሻችሁ የማናውቀውን ልንገራችሁ ብትሉን እንዴት እንመናችሁ” ሲሉ መናገራቸው እንደ መሪ የቁጣቸውን ገደብ የሚያሳይ ነው።

የዚሁ ኢትዮጵያን የማጥፋቱ አስፈሳሚ ከሆኑት አንዱ ስንጣሪ የሆነው ፋይናንሻል ታይም የተባለው ሚዲያ አሳፋሪ፣ አስገራሚ፣ አስደንጋጭና ቲያትርም የሚመስል መተጣጠፍ አሳይቷል።

ፋይናሻል ታይም የትህነግን ሃላፊዎች ጠቅሶ አሁን ቀሪው ዘመቻ ጠላትን ከምዕራብ ትግራይ ( ወልቃይት ማለቱ ነው) በማስወጣት ከሱዳን ጋር የሚያገናኝ ኮሪዶር ማግኘት፣ ይህ ሲሆን ሱዳን ሰለጥነው በዝግጅት ላይ ያሉ ሰላሳ ሺህ ወታደሮችም ጦርነቱን ለመቀላቀል በዝግጅት ላይ እንዳሉ አስነብቧል።

ከአፍታ በሁዋላ ” ሰላሳ ሺህ ወታደሮች” የሚለው ” ሰላሳ ሺህ ያልታጠቁ ንጹሃን” በሚል መቀየሩ ታየ። መረጃውን አስመልክቶ ከላይ የጠቀስናቸው ” ይህ የሚያሳየው ዘገባውን ዋናው ኢትዮጵያን ለማጥፋት የሚሰራው የማዘዣ ቢሮ ካየው በሁዋላ ሚስጢር መውጣቱን አይቶ አስቸኳይ መመሪያ በመስጠቱ የተወሰደ ማስተካከያ ነው። የማይካድራ ጨፍጫፊዎች ተመልሰው ሊያርዱ ወደ ነበሩበት ለመግባት በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ኢትዮጵያ ስትወተውት የሰማ አልነበረም። አሁን ራሳቸው አጋለጡ። የአምላክ ስራ ነው” ብለዋል። አክለውም “በማያካድራ ጉዳይ ሃቁን ይፋ አድርጎ ሳይገፋበት ሆን ብሎ የተኛውና፣ በመጨረሻ ጭፍጨፋውን የትህነግ አለቆች ስለማዘዛቸው ማረጋገጫ የለም ያለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ ኮሞሽን እርቃኑንን ቀርቷል። ይህን ሲመከለት ሊያፍር ይገባዋል” ሲል ትችታቸውን ሰንዝረዋል።

“ባልታጠቁ ታማኞች” እና በ“ወታደሮች” መካከል ጥልቅ ልዩነት አለ። በእውነቱ የዚህ ዘገባ ጥራት እና ታማኝነት ጥያቄ ውስጥ ይገባል ” ስትል የአቶ ኮኮብን መረጃ ደግማ ያሰራጨቸው ብራውኒ ብሩቶን የአትላንቲክ ካውንስል አጥኚ ናት። እንስቷ ለውጡ እንደፈነዳ ኤርትራና ኢትዮጵያ የጋራ ጠላት አላቸው ስትል መረጃ ላይ ተመስርታ የጻፈችና ሃሳብ ያቀረበች ናት።

በማይካድራ በሺህ የሚቆጠሩ የአማራ ልጆችን አርደውና ጨፍጭፈው ወደ ሱዳን ያመሩት ሳምሪዎች፣ ሚሊሻዎችና የትህነግ ልዩ ሃይል አባላት ሱዳን ስደተኛ ጣቢያ ሆነው ፎቶ ሌሱ ሲሉ ፊታቸውን ቀለብ በሚቀበሉበት ሳህን የሚሸፍኑት ስለሚታወቁ መሆኑንን መንግስት ማስታወቁ አይዘነጋም።

ትህነግን ኢትዮጵያ ላይ መሪ ያደረጉት ኸርማንኮን ከሶስት በጁን 21 የትህነግ አመራሮች ወደ ሱዳን እንዲገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ኮሪዶር ይክፈት ሲሉ መጠየቃቸው ይታወሳል። ይህ ንግግራቸው ” ልቀቋቸውን እዛ ሄደው ከ30 ሺህ የወገን ጦራቸው ጋር ተደራጅተው ይውጓቹህ ማለት ነው። ይህ ኢትዮጵያን የማጥፋቱ ሴራ መዋቅራዊ፣ የተጠናና በዋና እዝ ቢሮ የሚመራ መሆኑንን ያሳያል” ሲሉ አስተያየት ሰጪው ይናገራሉ።

እኚሁ ሰው አሁን ኢትዮጵያ ላይ በተከፈተው ደረጃ አንድም አገር ላይ እንዲህ ዓይነት መረባረብ አይተው እንደማያውቁ አመልክተው፣ ሚዲያው ምንም ጉዳይ ይሁን ኢትዮጵያን የሚያፈርስ ከሆነ የሙያ ጉዳይ እንደማያስጨንቅ ገልጸዋል።

የማይካድራ ዕልቂት
የማይካድራ ጭፍጨፋ

“ሴኩሪቲ ካውንስል በትግራይ ጉዳይ ስንት ጌዜ ተሰበሰበ?” የሚሉት አስተያየት ሰጪ፣ በትናንትናው ዕለት የፈረንሳዩ ወኪል “ የአባይ ጉዳይ የሴኩሪቲ ካውንስል አጀንዳ እንዲሆን አንፈልግም” ማለታቸው ከሳቸው በተቃራኒ የሚፈልጉ መኖራቸውን አመላካች መሆኑንን ገልጸዋል። ይህ ደግሞ ጉዳዩ “የትግራይን ህዝብ መውደድ ወይም ለትግራይ ህዝብ ፍቅር ተብሎ ሳይሆን ትህነግና እነሱ ብቻ የሚያውቁት፣ እኛም፣ ኦነግም፣ አብንም ሌሎቹም አስፈጻሚባንዳዎች የማይውቁት ጉዳይ እንዳለ የሚያመላክት ነው” ብለዋል።

” አስቤው አስቤው አልገባ ለኝ” የሚሉት አስተያየት ሰጪ ” በዚህ ደረጃ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የትህነግ ስራ አስኪያጅ እስኪመስሉ በኢትዮጵያ ጉዳይ መጠመዳቸው፣ቲዊት የሚያደርጉ ነጮች ብዛት፣ የነጭ ፖለቲከኞች አድማው ልክ ማጣቱ፣ የሚዲያዎች ሃፍረትና ልጓም አልባ መሆን…” መድረሻ ያለው ኢትዮጵያ ላይ የተቀነባበረ ዘመቻ ስለመኖሩ ማረጋገጫ ነው” ይላሉ። ሲያጠቃልሉ ” እንደ አዝማሪ እናንተም የ3000 ዓመት ታሪክ አላት እያላችሁ ትዘፍናላችሁ” ሲሉ አዲስ አበባ ግዮን ሆቴል ለመጅመሪያ ጊዜ ጋዜጠኞችን ሰብስበው የተናገሩትን ያስታውሳሉ። የዛኔ ማንም እንዳልገባውና ንግግሩ ለእሳቸው ብቻ የሚገባ እንደነበር ጠቁመው ” ኢትዮጵያ እንዴት የ100 ዓመት ታሪክ ብቻ እንዳላት ማረጋገጫ ሳይሰጡና ሳያገኙ ሄዱ፣ አሁን በግል የገባኝ ጉዳዩ መንፈሳዊ መሆኑ ነው”

መለስ ዜናዊ ኢትዮጵያን ስሟን መጥራት የማይወዱ፣ ታሪኳ የአዝማሪ የሆነ፣ ከ100 ዓመት በላይ እድሜ የሌላት ጨቅላ አገር እያሉ ሲናገሩ የኢትዮጵያ ህዝብ አይገባውም ነበር የሚለው አሳብ ዛሬ ላይ እንደ አዲስ እየተነሳ ነው። በርካታ የትህነግ አጋርና አስፈሳሚ ” ቡችላ” የሚባሉት ድርጅቶችና ግለሰቦችም ተንኮሉን ሳያውቁ ትህነግ የተሰጠውን የቤት ስራ እንደሚያስፈጽሙ ዝምታን መርጠው የነበሩ እየገለጹ ነው።

ፋይናንሻል ታይም ሳምሪ የሚባሉትን ጨምሮ የማይካድራን ህዝብ ጨፍጭፈው ወደ ሱዳን የገቡ ሃይሎች በዩናይትድ ኔሽን መጠለያ ጣቢያ ውስጥ ሆነው ወታደራዊ ስልጠናና ትጥቅ ተቀብለው ለዳግም ፍጅት ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት የኮሪዶሩን መከፈት እንደሚጠብቁ ውስጥ ውስጡን ሲባል የነበረውን ጉዳይ ይፋ አውጥቶታል። በዚህ ካምፕ ጋዜጠኞች የመብት ተከራካሪዎች ገብተው የማጣራት ስራ እንዳይሰሩ መከልከላቸው ይታወቃል። ጋዜጠኞችና መንግስትም ሆነ የአማራ ክልል በሱዳን በኩል ቀዳዳ ላለመስጠት መዘጋጀታቸውን እየገለጹ ነው። የኢትዮጵያ አየር ሃይልም ስፍራው ሜዳ በመሆኑ ጥቃት ለማድረስ ዝግጅቱን ማጠናቀቁ ተሰምቷል።

አቶ ጌታቸው ረዳም በቲውተራቸው አማራ ሚሊሻ እያደራጀ መሆኑንን በመጥቀስ እንደሚደመሰሱ አስጠንቀቀዋል። ” ወደ ወገን፣ ወደ ደጀን ገባ” የተባለው ሰራዊት በበኩሉ ” ቁስሌ ሽሯል” እያለ ነው። በትግራይ እንደ ባዕድ ወራሪ ሚጥሚጣና በርበሬ ሳይቀር ከገጀራ ጋር የወረደበት የኢትዮጵያ መከላከያ “መንደር ውስጥ በመደበቅ ሳይሆን የወታደር መለዮ ለብሶ በፍትሃዊ ውጊያ የሚሆነውን እናያለን” እያለ ነው። ይህ ሁሉ ሲሆን በጨዋነት ሁሉንም ወገኖች ለማስማማት የተሳ ሃይል አልታየም።

በሌላ ዜና በትግራይ ሰፊ ቁጥር ያላቸው ሰዎች በትህነግ ታጣቂዎች መገደላቸው፣ ግድያውም አካባቢን የለየና በፍረጃ መሆኑ እየተገለጸ ቢሆንም ስጋት ከመግለጽ በዘለለ ዓለም ጆሮ ዳባ ልበስ እንዳለው እየታየ ነው። የኤርትራ ስደተኞች በስደት ካምፓቸው የመጠበቅ መብት ቢኖራቸውም ትህነግ እንደጨፈጨፋቸው ቢቢሲ በውስጥ ገጹ ከመጻፉ በስተቀር ሌሎች መንግስታት፣ የመብት ተሟጋቾች፣ ሚዲያዎች ” አልሰማንም” በልዋል። በተለይም ትግራይ ሆነው አይናቸው ስር ሰው ሲገደል የሚያዩ ሚዲያዎችና እርዳታ ሰጪ ድርጅቶች ዝምታ መምረጣቸው ጉዳይ የተቀናጀው አሰራር አካል እንደሆነ እየተገለጸ ነው።

በአሜሪካ የሚኖሩ የኤርትራ ተወላጆች በስደት ጣቢያ ውስጥ ያሉ እየተገደሉ፣ እየታፈኑና አድራሻቸው እየጠፋ መሆኑንን ገልጸው ለተባበሩት መንግስታት ማህበራዊ ዘርፍ ጠይቀው ” የቪዲዮና የፎቶ ማስረጃ አምጡ” መባላቸውን ከጠያቂዎች መካከል አንዱ ለኢትዮ12 አመልክቷል።


[jetpack_subscription_form show_subscribers_total=”false” button_on_newline=”false” custom_font_size=”16px” custom_border_radius=”0″ custom_border_weight=”1″ custom_padding=”15″ custom_spacing=”10″ submit_button_classes=”has-text-color has-white-color has-background has-accent-background-color” email_field_classes=”” show_only_email_and_button=”true”]
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
    ዘፈኑ ገና ከመለቀቁ በፊት ጀምሮ በተከታታይ አየሩን የያዙት መረጃዎች ሁሉ በኦፊሳል ከቴድሮስ ካሳሁን፣ ከባለቤቱ ወይም በህግ የሚታወቁ ወኪሎቹና… Read more: ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
    አዲስ ሪፖርተር ዜና – “ቅዳሜ ምሽት፤ በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ታዋቂው ሂልተን ሆቴል በደመቀ ድባብ ውስጥ ነበር። በመቶዎች የሚቆጠሩ… Read more: ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
    ለሶስት አስርት ዓመታት በማዕቀብ ተቆልፎባት የኖረችው ኤርትራ በኢትዮጵያ ለውጥ መምጣቱን ተከትሎ ሰንሰለቱ ተበጥሶላት ነበር። ጦርነትም፣ ሰላምም ባልነበረበት ሁኔታ… Read more: “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
    ቪኦኢ ዜና -በአውሮፓ ህብረት እና በሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት (NATO) መካከል ያለው ግንኙነት ጥርጣሬ ውስጥ በወደቀበት በዚህ… Read more: አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች
    ቪኦኢ ዜና -በአሜሪካ ምክር ቤት አባል ኢልሀን ኦማር የሀብት መግለጫ ላይ ታይቶ የነበረውና ከፍተኛ ውዝግብ አስነስተው የነበረው የ30… Read more: የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች
NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
የጸጥታው ምክር ቤት በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚያደርገውን ስብሰባ የሚቃወም ሰልፍ ማምሻውን በኒው ዮርክ ይካሄዳል
Obama had set the Arab Spring in motion, Biden is starting the Horn of Africa spring
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2