Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  የትግራይ ነጻ አውጪ ባስቸኳይና ሙሉ በሙሉ ተኩስ እንዲያቆም ታዘዘ
News

የትግራይ ነጻ አውጪ ባስቸኳይና ሙሉ በሙሉ ተኩስ እንዲያቆም ታዘዘ

Ethioreview newsEthioreview news—July 3, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ወደ አማራ ክልልና ትግራይ በመግባት ሁለቱም አካላት ለትግራይ ስጋት በማይሆኑበት ደረጃ እስኪደርሱ ጥቃት እንደሚሰነዝር ሲያስፈርራራ የነበረው የትግራይ ነጻ አውጪ ግንባር ትህነግ ባስቸኳይና ሙሉ በሙሉ ተኩስ እንዲያቆም ታዘዘ። ግንባሩ ጥቃት ለማድረስ በዛተው መሰረት በማድመ ሽራሮና ኮረም ጥቃት ለመክሰት ሞክሮ የፈለገው እንዳልሆነለት ተገለጸ።

የተባባሩት መንግሥታት ድርጅት ጸጥታው ምክር ቤት “በአስቸኳይ እና ሙሉ በሙሉ” ሲል ትህነግ የተኩስ አቁም እንዲያደርግ ያሳሰበ በይፋ የትግራይን ጉዳይ አንስቶ በተወያየበት ወቅት ነው።

የድርጅቱ የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ ሮዝመሪ ዲካርሎ ተጨማሪ ችግር ሊፈጠር እንደሚችል ስጋታቸውን አኑረዋል። አያይዘውም የተካረረ ግጭት ሊነሳ የሚችልበት ሁኔታ አለ።ይህ ደግሞ አሁን ያለውን የጸጥታ አግባ በቅጽበት ወደ ቀውስ ኪቀይረው እንደሚችል አስረድተዋል። ሃላፊዋ ስጋታቸውን ከዘረዘሩ በሁዋላ ነው “የትግራይ መከላከያ ኃይል የተኩስ አቁም ስምምነቱን በአፋጣኝ እና ሙሉ በሙሉ እንዲያጸድቅ እንጠይቃለን” ሲሉ የተደመጡት። ይህን ተከትሎ የትህነግ ሃላፊዎች በይፋ ምን እንደመለሱ አልታወቀም።

ይህን በሚልበት ወቅት አቶ ጌታቸው በተመድ ተሽከርካሪ ሲንቀሳቀሱ የሚያሳዩ ምስሎች በራሱ በተባበሩት መንግስታት የምግብ ድርጅት አስተባባሪ ሲሰራጭ ነበር። ተመድ በቀውስ ቀጠና ውስጥ ገለልተኛ ሆኖ የሚሰራ፣ ያለመነካት መብት ያለው፣ የህግ ከለላው የተጠበቀ ተቋም ሆኖ ሳለ በዚህ መልኩ አንድ ሉዓላዊ አገር ‘ሽብረተኛ” ያለችውን አካል ከላይ በተሰጠው ያለመነካት መብት ጥላ ስር አድርጎ አገልግሎት መስጠት አግባብ እንዳልሆነ፣ ተቋማቱ ገለልተኛ አለመሆናቸውን የሚያሳይ፣ ለወገንተኛነታቸው ገሃድ መውጣት ምስክር እንደሆነ በስፋት በየአቅጣጫው ሲገልጽ ነበር።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

ተመድ ከመርሁ በሚጻረር መልኩ እንዲህ ባለ ተራ ተግባር ውስጥ ተነክሮ ከስፍራው የኢትዮጵያን መንግስት የሚደበድብ ሪፖርት ከስፍራው ሲደርሰው የሚያትምና እውነት ነው ብሎ ዓለም እንዲስት የራሱን ሚና የሚጫወት መሆኑ በበርካቶች በቲዊት እየተነቀፈ ነው።

ትህነግ የተኩስ አቁም እንዲያደርግ መታዘዙ ይፋ ከመሆኑ በፊት በኮረም ትንኮሳ አድርጎ እንደነበር አቶ ሬድዋን አስታውቀዋል። የኦቻ ሪፖርት ደግሞ ባድመና ሽራሮ ብሎ ባይጠቅስም ውጊያ እንደነበር ማስታወቁ አይዘነጋም።ኤርትራ ይህን አስመልክቶ ያለችው ነገር የለም። የአማራ ክልል ግን ትንኮሳውን እንዳመከነ ተመልክቷል። ከዚያም በላይ ክልሉ የትህነግ ሃይል በጦርነት ምንም ነገር ለማድረግ ከሞከር አጻፋ ለመመለስ በቂ ዝግትና ቁርጠኛነት እንዳለ አመልክቷል።

በተያያዘ ሌላ ዜና የአማራ ልዩ ሃይል አከባቢ ለቅቆ እንደማይወጣ በተባበሩት የኢትዮጵያ አምባሳደር በይፋ አመልክተዋል። በተባበሩት መንግስታት የፕሬስ ኮንፍራንስ ስለወልቃይት ጉዳይ ” የአማራ ሃይል ከምዕራብ ትግራይ” እንደሚወጣ የተጠየቁት በተባበሩት መንግስታት አምባሳደር ታዬ ስለአካባቢው ከፖለቲካው በላይ በቂ እውቀት እንዳላቸው ለማመላከት እንደ አጋጣሚ በእናታቸው ወገን የወልቃይት አከባቢ ተወላጅ መሆናቸውን አመልክተዋል።

ደጋግማ ለወተወተቻቸው ጠያቂ “አከባቢው በትግራይ ክልል ስር የተጠቃለለው ህወሓት ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ ነው። ይህም የሆነው ያለ ምንም ህጋዊ መሠረት እና የህዝብ ፍቃድ ነው። በመሆኑም የአከባቢው ነዋሪዎች ያነሱት የማንነት እና የወሰን ጥያቄ በህጋዊ መንገድ መፍትሄ እስከሚሰጠው ድረስ የአማራ ልዩ ሃይል ሆነ የመከላከያ ሰራዊት ከወልቃይት አከባቢ ለቅቆ አይወጣም። ይኸው ነው” ብለዋል። አምባሳደሩ ለጸጥታው ምክር ቤት የተዋጣለት ንግግር ማድረጋቸው በርካቶችን አስደስቷል።

[jetpack_subscription_form show_subscribers_total=”false” button_on_newline=”false” custom_font_size=”16px” custom_border_radius=”0″ custom_border_weight=”1″ custom_padding=”15″ custom_spacing=”10″ submit_button_classes=”has-background has-luminous-vivid-orange-background-color” email_field_classes=”” show_only_email_and_button=”true”]
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
    ዘፈኑ ገና ከመለቀቁ በፊት ጀምሮ በተከታታይ አየሩን የያዙት መረጃዎች ሁሉ በኦፊሳል ከቴድሮስ ካሳሁን፣ ከባለቤቱ ወይም በህግ የሚታወቁ… Read more: ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
    አዲስ ሪፖርተር ዜና – “ቅዳሜ ምሽት፤ በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ታዋቂው ሂልተን ሆቴል በደመቀ ድባብ ውስጥ ነበር። በመቶዎች… Read more: ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
    ለሶስት አስርት ዓመታት በማዕቀብ ተቆልፎባት የኖረችው ኤርትራ በኢትዮጵያ ለውጥ መምጣቱን ተከትሎ ሰንሰለቱ ተበጥሶላት ነበር። ጦርነትም፣ ሰላምም ባልነበረበት… Read more: “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
    ቪኦኢ ዜና -በአውሮፓ ህብረት እና በሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት (NATO) መካከል ያለው ግንኙነት ጥርጣሬ ውስጥ በወደቀበት… Read more: አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች
    ቪኦኢ ዜና -በአሜሪካ ምክር ቤት አባል ኢልሀን ኦማር የሀብት መግለጫ ላይ ታይቶ የነበረውና ከፍተኛ ውዝግብ አስነስተው የነበረው… Read more: የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች
NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
ላይቤሪያ፣ ብሩንዲ፣ ሩዋንዳ ፣ሶማሊያ፣ በችግራቸው ወቅት ስለደረስክላቸው ውለታህን አልረሱም ከአማፂያን አብረው ደምህን አላፈሰሱም
በአርሲ በመሬት መንቀጥቀጥ ምልክት በመታየቱ ነዋሪዎች አከባቢያቸውን ለቀቁ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2