Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ጻድቃንን ጨምሮ ከፍተኛ መኮንኖች ዋስትና ጠየቁ
News

ጻድቃንን ጨምሮ ከፍተኛ መኮንኖች ዋስትና ጠየቁ

Ethioreview newsEthioreview news—August 24, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግንባር በአማራ ክልል ከወረራቸው አካባቢዎች ከፍተኛ ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሶበት እንዲለቅ፣ የሸሸውም ተከቦ አማራጭ አልባ መሆኑ በአማራ ክልል ባለስልጣኖችና በመከላከያ ከፍተኛ ሃላፊዎች እየተነገረ ባለበት በአሁኑ ሰዓት የዋስትና ጥያቄ መነሳቱ ተሰማ። ጻድቃን ከባልደረቦቻቸው ጋር ሰፊ ነግግር አድርገው “ጦርነት በቃን” ማለታቸው ተሰምቷል።

የኢትዮ12 ታማኝ የዜና ምንጭ እንዳሉት ትህነግ ከፍተኛ የሰው ማዕበል በማጉረፍ አማራ ክልልን ወሮ በከፍተኛ መስዋዕት ወደ ወለጋ በመግባት መንግስት ለመቀየር የጀመረው ዘመቻ ባለመሳካቱ ተስፋ መቁረጥ ነግሷል። በመሆኑም ጀነራል ጻድቃንን ጨምሮ ከፍተኛ መኮንኖች ዋስትና መጠየቃቸውና ይህንኑ ጥያቄ ወዳጆቻቸው ለመንግስት አቅርበዋል። ዋስትናው ምን ድረስ እንደሆነ ባይታወቅም፣ እነ ጻድቃን ነጻ የመሆን ጥያቄ እንዳላቸው ግን ታውቋል። ጥያቄያቸውን እነ ደብረጽዮን ይቀበሉት አይቀበሉት የታወቀ ነገር የለም።

ጻድቃን ወደ ያካማቹትን ሃብት ጥለው ወደ በረሃ ከወረዱ በሁዋላ በተደጋጋሚ ” ይህ እንዳይሆን በሰላም እንዲያልቅ ለምኜ ነበር” ሲሉ ይደመጣሉ። ከለውጡ በፊት ድህንነቱን፣ መከላከያውንና ፖሊስን ትህነግ እንደያዘ ቀጥሎ በአስተዳደር ረገድ ብቻ ለውጥ እንዲደረግ ሃሳብ አቅርበው እንደነበር አይዘነጋም። ከፍተኛ ባለሃብት የሆኑት ጻድቃን በሰው ማዕበል አማራ ክልልንና አፋር ክልልን በወረሩ ማግስት “ምጡቁ ጀነራል” በሚል ቢቢሲን ጨምሮ በርካታ ሚዲያዎች ሲያደንቋቸው ነበር።

ከትግራይ የሚሰማው ዜና ለዳግም የሰው ማእበል ጦርነት ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰራዊት እየተዘጋጀ መሆኑንን ነው። ዝግጅቱ ቢኖርም እነ ጻድቃን “ጦርነት ይብቃ” የሚል ግምገማ አድርገዋል። መዕከላዊ መንግስት እያሰለጠነ ያለው ከ700 ሺህ በላይ መድበኛ ሰራዊትና ተመሳሳይ መጠን ያለው ጊዚያዊ ሃይል፣ ከከልል ልዩ ሃይልና ሚሊሻ ጋር ተዳምሮ የሚፈጥረው ሃይል ትህነግ ምንም ያህል እንዲራመድ ሰላማያስችለው ይመስልላ እንደ ጻድቃን ” በቃ” ማለታቸው ተሰምቷል።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

በተመሳሳይ ከፍተኛ መሳሪያን ቴክኖሎጂ እየገነባ ያለው የኢትዮጵያ መከላከያ ሃይል ቀደም ሲል የነበረበትን የከባድ መሳሪያ ምድብተኞች እጥረት ያስተካከለ በመሆኑ ሙሉ ማጥቃቱ ከተጀመረ በቂያ የሰው ሃይልና ሎግስቲክ መዋጋቱ ብቻ ሳይሆን፣ የደጀን ሃይሉ በነላው አገሪቱ ተመሳሳይ አቋም መያዙና ትህነግ ከኦነግ ሸኔ ጋር የፈጠው ጥምረት በኦሮሚያ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ፖለትኪአዊ ኪሳራ በማስከተሉ ለተፈጠረው ስጋትና ተስፋ መቁረጥ ዋና ምክንያት መሆኑ ተመልክቷል። ከዚህም በተጨማሪ በአማራ ክልል በህቡዕ ተጀምሮ የነበረው አንድ ለ200 አደዕጃጀት መጨንገፉ ተዳምሮ ትህነግን ከእርቅ ውጪ አማራጭ አልባ እንዳደረገው የመረጃው ሰዎች አስታውቀዋል። የትህነግ አመራሮች ሱዳን ከርመው ያደረጉት ድንበር የማስከፈት ንግግርም በሱዳን በኩል ደፍሮ ውጊያ ለመክፈት የሚያስችል ደረጃ አለመድረሱም ሌላ ተጨማሪ ምክንያት መሆኑ ታውቋል።

ከጦርነቱ ጎን ለጎን በእነ ዶክተር ደብረጽዮን መዝገብ በአገር ክህደትና ክፍተኛ ወንጀል የክስ ሂደታቸው እየታየ በመሆኑ መንግስት ህግ ከሚፈልጋቸው አካላት ጋር በጎን የሚደራደረው አንዳችም ጉዳይ እንደሌለ ማስታወቁ ተሰምቷል። ይሁንና እጃቸውን በሰላም ከሰጡ የፍርድ ሂደታቸውን ህግ በሚፈቅደው አግባብ ሊያቀሉ እንደሚችሉ ለአሻማጋዮቹ ምክረ ሃሳብ ተሰንዝሯል።

“እናሸንፋለን። አዲስ አበባን በሳምንታት ውስጥ እንቆጣጠራለን” በሚል በሰው ማዕበል ወደ አፋርና አማራ ክልል የተመመው የትህነግ ሰራዊት ለመገለጽ በሚከብድ ደረጃ መደምሰሱ አመራሩን ከፍሎ እያሟገተ እንደሆነ፣ ትግራይ ውስጥ ያለው የተባባሰ የኑሮ ሁኔታ፣ በዚህ አካሄድ እስከመቼ የሚሉና አሁን መንግስት ሃይሉን አጠናክሮ በሁሉም አቅጣጫ ሙሉ ማጥቃት ሲጀመር ምን ሊከሰት እንደሚችል ከግምት ውስጥ በማስገባት ነው የዋስትና ጥያቄው የተነሳው።

የዜና ሰዎች እንዳሉት ሳማንታ ፖወር ያቀረቡት ጥሪ ምን አልባትም ከዚህ ጋር እንደሚያያዝ ይናገራሉ። ሴትየዋ የትህነግ ሃይል በወረራ ከያዛቸው የአማራና የአፋር ክልል ይዞታዎች ለቆ እንዲወጣና ለድርድር እንዲቀመጥ ያሰሙት ጥሪ የዚሁ የዋስትና ጥያቄው አካል እንደሆነ የሚጠቁሙት የዜናው ባለቤቶች፣ ሳማንታ ልክ እነ ጻድቃን የተሰማቸው ዓይነት ስሜት ውስጥ ስለመሆናቸው አይጠራጠሩም።

ትህነግ የአማራ ክልል በስፋት ወሮ በነበረበትና አፋር ክልልን አልፎ ሊወጣ በተቃረበበት ወቅት አሜሪካንም ሆነች ሲትየዋ ዝምታን መርጠው እንደነበር ይታወሳል። የትህነግ ሃይል ከተመታና ከተደመሰሰ፣ እንዲሁም ቀሪው ሃይል ተከቦ አማራጭ አላባ በሆነበት የመጨረሻው ሰዓት ላይ ብቅ ያሉት ሳማንታና አገራቸው አሜሪካ፣ በተመሳሳይ መንግስትን በዕርዳታ ገዳቢነትና ከልካይነት መክሰሳቸው “ድርድር” ያሉትን ጉዳይ በጫና ለማስፈጸም እንዲረዳ ታስቦ እንደሆነ ዜናውን የሰሙ እየገለጹ ነው።

በተመሳሳይ ዜና በትግራይ ውስጥ የሚካሄድ ጦርነት በሌለበት መንግስትን ዕርዳታ አስተጓጎለ በሚል የከሰሱት ሳምንታ አዲስ አበባ በመጡበት ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ስላላነገሯቸው ” የአሜሪካንን ክብር ነክተዋል” በሚል መናገራቸውን የዲፕሎማቲክ ምንጮች ተናግረዋል። የምስራቅ አፍሪቃ ልዩ መልዕክተኛው ፊልትስማን አዲስ አበባ ሲመጡ በተመሳሳይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቱርክ ማምራታቸው በአሜሪካኖች ዘንድ “የተናቅን” ስሜት እንዳሳደረ ከአሜሪካ ዲፕሎማቶች ጋር የተነጋገሩ ኢትዮጵያዊያን ለኢትዮ12 ተናግረዋል።

እነዚህ ወገኖች እንዳሉት አሜሪካ “ኢትዮጵያ ከጠላታችን ኢራን ድሮን ገዝታለች” ሲሉም ቅሬታ ማሰማታቸውን፣ ይግልጻሉ። አየርላንድ፣ ኢስቶኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ኖርዌይ፣ ብሪታኒያ እና አሜሪካ የትግራይ ጉዳይ በጸጥታው ምክር ቤት በዝግ እንዲመከርበት በጠይቁት መሰረት የፊታችን ሃሙስ ይካሄዳል። አሜሪካ በተለያዩ ጉዳዮችና ” ክብሬ ተነካ” በሚል እንዳሻት የምትነዳውን የጸጥታውን ምክር ቤት በመጠቀም ኢትዮጵያ ላይ ጫና ለማሳደር ማሰቧን እኒሁ ለዲፕሎማቶቹ ቅርብ የሆኑ ወገኖች አመልክተዋል።

በሌላ ዜና በአማራ ክልል ክፉኛ እየተመታ ያለው የትህነግ ሃይል አባል የነነሩ ሁለት ተዋጊዎች አማራ ክልል አንድ አርሶ አደር ቤት መውለዳቸው ታውቋል። ነብሰጡር ሴቶችን እንዳዩ ያስታወቁት የአማራ ክልል አርሶ አደሮች ባዩት መገረማቸውን ምስክርነት የሰጡት በአማራ ቲቪ በኩል ነው። እነዚሁ አርሶ አደሮች አዋጊዎችን ማርከው ለልዩ ሃይል ማስረከባቸውንም አስታውቀዋል። ስም ግን አልጠቀሱም።

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
በእነ አዲስዓለም ባሌማ የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ገለልተኛ አስተዳዳሪ እንዲሾም ተወሰነ
የመንግስታቱ ድርጅት የጸጥታው ም/ቤት ሀሙስ ስብሰባ ይቀመጣል
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2