Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  የሳማንታ ፓዎር አጀንዳ፣ “ቀይ መስመር” በመሆኑ ሳይጀመር ተቋጭቷል
News

የሳማንታ ፓዎር አጀንዳ፣ “ቀይ መስመር” በመሆኑ ሳይጀመር ተቋጭቷል

Ethioreview newsEthioreview news—August 3, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ጨዋታው በሁለቱም ወገን የህልውና ነው። ጉዳዩ የተቸገሩትን መርዳት ሳይሆን ትህነግን የማዳን ነው። ሲጀመር ጉዞው ወደ ሱዳን የሆነበት ምክንያትና ከዛ ሆነው የሚያሰራጩት ትዊተርና አዲስ አበባ ከመግባታቸው በፊት የሚያቀነቅኑት ጉዳይ ዓላማቸው አንድና አንድ መሆኑንን የሚያሳይ ነው። ” በትግራይ ቀውስ ሳይሆን ጥፋት ነው ያለው። በርካታ ወሳኝ ስብሰባዎች አሉኝ። እርዳታ እንዳይታገድና ቀውሱ እንዲቆም ጫና አደርጋለሁ” ያሉት ሳማንታ ፖወር ከሱዳን የሽግግር ካውንስል ሊቀመንበር ጋር ሰብአዊ እርዳታ ለማድረስ ምቹ ሁኔታ በሚፈጠርበት አግባብ መነጋገራቸውን በስኬት ገልጸዋል። ሱዳን ጦርነት ከፍታ ኮሪዶሩን እንድታስከፍት ተስማምተው ይሁን ሌላ ግልጽ አይድለም። ግን ይሸታል። መንግስት ጥያቂያቸው ተቀባይነት እንደሌለው ጠቅሶ መግለጫ ሰጥቷል።

ሴትየዋ ሱዳን ሆነው እያሰራጩ ያሉት የአንድ ወገን መረጃ፣ የአንድ ወገን አቤቱታና፣ አንድ ወገን ያለበት ካምፕ ጉብኝታቸው ላይ የተነገራቸውን ነው። መንግስትን እያበሻቀጡና ስሜት በሚነካ አገላለጽ ዓለምን እየሰበኩ ናቸው። መተደጋጋሚ የሚያሰራጩት መልዕክት ምን አልባትም በቀጣይ ሊወሰድ ለታሰበ እርምጃ ማመቻቺያ “ሱዳንም ነበርኩ፣ ኢትዮጵያም ነበርኩ” በሚል የታማኝነት ገበያ ላምከማቸት ይመስላል። ቸግሩ ቢኖርም አንድ መፍትሄ ለመፈለግ እንደመጣ ባለስልጣን ሚዛናቸውን መጠበቅ አይታይባቸውም።

There are 6 M ppl in #Tigray. 5.2 M are in desperate need of food assistance. Violence is rampant. Rape by militants widespread. Famine looms. It is not a crisis; it is a catastrophe.

Several crucial meetings today to press Govt of #Ethiopia to unblock aid and end conflict.

— Samantha Power (@PowerUSAID) June 9, 2021

የሳማንታ ፓዎር ቁልፍ ጥያቄ ” በሱዳን በኩል በር ክፈቱ፣ ክፈቱና ክፈቱ …” ነው። ሌሎቹ ንግግሮች ማዳመቂያ ናቸው። እሳቸው ይህን ባሉ ቅጽበት ልክ እንደ በፊት መንግስት በሱዳን በኩል ኮሪዶር መክፈት እንደማይቻል ይፋ አድርጓል። እንዲህ ዓይነት ፈቃድ ሰጥቶ ራሱን በራሱ አያንቅም።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

ንግግሩ ከመጀመሩ በፊት እሳቸውም መንግስትም የማይታለፍ መስመር አስመረዋል። የሱዳን ኮሪዶር እንዲከፈት ግፊት ማድረጊያው “የዕርዳታ ቁሳቁስ በቀጥታ ከሱዳን ወደ ትግራይ እንዲገባ ነው” መንግት “ይሄ ሌላ ያ ሌላ” የሚል የቆቅ ፖለቲካ እየተጫወተ ነው። “ሕዝብም የፈለገው ቢመጣ እንችለዋለን” ሲል የመንግስትን ውሳኔ ድጋፉን ስፍራና አመለካከት ሳይለይ አሳውቋል። ደጀንነቱና ፍልሚያውን ተካፍሎ በተግባርም እየሰራ ነው።

መንግስት ድሮ ደርግ እንደተታለለው ከቶውንም እንደማይታለል በግልጽ ቋንቋ ሲያስቀምጥ ” ህልውና ላይ ድርድር የለም” በሚል ነው። ትህነግ በማይጸብሪ በኩል ጥቃት በመፈጸም ወደ ተዘጋው ኮሪዶር ለማምራት ያደረገው ተደጋጋሚ ሙከራ እንዳልተሳካ ታውቋል። አሁን አሁን የሚሰማው ደግሞ ትህነግ የመሳሪያና ተተኳሽ ጥይት፣ እንዲሁም ሎጂስቲክ በከፍተኛ ደረጃ እንዳጠረው ነው።

Wow. Quiet little cover-up by @FT. There is a profound difference between “unarmed loyalists” and “troops.” Really calls into question the quality and integrity of this reporting. https://t.co/JZbRoQPgem

— Bronwyn Bruton (@BronwynBruton) July 8, 2021

በዚህ ላይ ሰሞኑንን የኢትዮጵያ አየር ሃይል በተመረጡ የሎጂስቲክ ማከማቻና ማስልጠኛ ተቋሞች ላይ ጥቃት ሰንዝሯል። እናም የአሜሪካ ሩጫ የሱዳንን ኮሪዶር አስከፍቶ ትህነግ ግብጽ ኮልኩላ የምትጠብቀውን መሳሪያና ማይካድራ ጭፍጨፋ ፈጽሞ የሸሸውን ታጣቂ ሃይል ለማስገባት ነው።

ፋይናሻል ታይም የትህነግን ሃላፊዎች ጠቅሶ አሁን ቀሪው ዘመቻ ጠላትን ከምዕራብ ትግራይ ( ወልቃይት ማለቱ ነው) በማስወጣት ከሱዳን ጋር የሚያገናኝ ኮሪዶር ማግኘት፣ ይህ ሲሆን ሱዳን ሰለጥነው በዝግጅት ላይ ያሉ ሰላሳ ሺህ ወታደሮችም ጦርነቱን ለመቀላቀል በዝግጅት ላይ እንዳሉ አስነብቧል።

ከአፍታ በሁዋላ ” ሰላሳ ሺህ ወታደሮች” የሚለው ” ሰላሳ ሺህ ያልታጠቁ ንጹሃን” በሚል መቀየሩ ታየ። መረጃውን አስመልክቶ ከላይ የጠቀስናቸው ” ይህ የሚያሳየው ዘገባውን ዋናው ኢትዮጵያን ለማጥፋት የሚሰራው የማዘዣ ቢሮ ካየው በሁዋላ ሚስጢር መውጣቱን አይቶ አስቸኳይ መመሪያ በመስጠቱ የተወሰደ ማስተካከያ ነው። የማይካድራ ጨፍጫፊዎች ተመልሰው ሊያርዱ ወደ ነበሩበት ለመግባት በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ኢትዮጵያ ስትወተውት የሰማ አልነበረም። አሁን ራሳቸው አጋለጡ። የአምላክ ስራ ነው” ብለዋል። አክለውም “በማያካድራ ጉዳይ ሃቁን ይፋ አድርጎ ሳይገፋበት ሆን ብሎ የተኛውና፣ በመጨረሻ ጭፍጨፋውን የትህነግ አለቆች ስለማዘዛቸው ማረጋገጫ የለም ያለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ ኮሞሽን እርቃኑንን ቀርቷል። ይህን ሲመከለት ሊያፍር ይገባዋል” ሲል ትችታቸውን ሰንዝረዋል።

“ባልታጠቁ ታማኞች” እና በ“ወታደሮች” መካከል ጥልቅ ልዩነት አለ። በእውነቱ የዚህ ዘገባ ጥራት እና ታማኝነት ጥያቄ ውስጥ ይገባል ” ሲሉ የአቶ ኮኮብን መረጃ ደግመው ያሰራጨቸው ብራውኒ ብሩቶን የአትላንቲክ ካውንስል አጥኚ ናቸው። ሙሉውን እዚህ ላይ ይንብቡ

የሳማታን ጉብኝት አስመልክቶ መንግስት በቂ ዝግጅት አድርጎ እንዲያነጋግራቸው ሰፊ ምክረ ሃሳብ እየቀረበ ቢሆንም ገና እግራቸው አዲስ አበባን ሳይረግጥ እያሰራጩት ያለው የቲውተር ዘመቻ ለውይይት የመጡ እንዳልሆነ የሚያመላክት ነው።

የሚመሩት የዕርዳታ ተቋም ” የፖለቲካ ሹመት ሰጠዎት እንዴ” በሚል ከሱዳኑ ሉአላዊ ካውንስል ጋር በተለያዩ እሳቸው በዘረዘሩዋቸው ጉዳዮች መወያየታቸውን በገለጹበት ስር

Met with #Sudan Chairman of the Sovereign Council Lt. Gen. al-Burhan. Urged accountability within security forces and agreed on importance of unified command & control, peaceful democratic elections, and facilitating delivery of international assistance. pic.twitter.com/XDStr7WzYu

— Samantha Power (@PowerUSAID) August 2, 2021

ክፉኛ የትወረፉት የአሜሪካ ባለስልጣን ” ጫና አደርጋለሁ” ሲሉ እየዛቱ ነው።

ልክ ትህነግ “በሳምንት ውስጥ የጅቡቲን መንገድ ቆርጬ ቅድመ ሁኔታ ያለውን የድርድር ሃሳብ በማስገደድ ተጋባራዊ አደርገዋለሁ፤ ወልቃይትንም በሃይል ጠራርጌ እወስዳለሁ” ሁሉ ” የእርዳታ ማስተላለፊያ ኮሪደር እንዲከፈት ጫና አደርጋለሁ” የሚሉት ባለስልጣን የንግግር ቅርጽ እንጂ የዓላማ ልዩነት የማይታይበት አቋም ይዘው ለንግግር መምጣታቸው አስቀድሞ በመረጋገጡ አዲስ ነገር እንደማይጠበቅ ከወዲሁ እየተሰማ ነው።

በ 2014 ከኦባማ ጋር በነበረዎት የስልጣን ዘመን ምን ተማሩ? ሲል የኒውዮርክ ታይም ሲጠይቃቸው ” Don’t trust the press” ሲሉ ያስታወቁት ሳማንታ ፖወር ዛሬ ላይ በሃስተና በፈጠራ ዘገባ. አለያም ይህንኑ በማመቻቸት የተጠለፉ መሆናቸው እየታየ ብዙ መጠበቅ ሞኝነት እንደሆነ ከወዲሁ የሚናገሩ በርካቶች ናቸው።

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ቃል አቀባይ ኔድ ፕራይስ በሰሜን ኢትዮጵያ ያለውን ጦርነት ለማስቆም ሁሉም ወገኖች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲያደርጉ ጥሪ ማቅረባቸው ይታወሳል። ይህንኑ ጥሪ ለአፍታ እንኳን የማያነሱት ሳማንታ ፓዎር፣ በሱዳን የስደተኞች ጣቢያ ሲጎበኙ ወደ አገራቸው መመልስ የሚፈልጉ በርካታ ኢትዮጵያዊያንን እንዳገኙ ጠቁመው፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ አዲስ አበባ ከማምራታቸው በፊት “ሁሉም ወገኖች የተኩስ አቁም ሊያደርጉ ይገባ” ሲሉ ጽፈዋል። በርካታ ሰላማዊ ነዋሪዎችን የጎዳው ይህ ግጭት ” ሊቆም ይገባል” ብለዋል።

ሰሞኑንን በወታደራዊ ሃይል ከፍተኛ ሽንፈትና ሰብአዊ ቀውስ የደረሰበት ትህነግ በአዋጊው ጀነራል ጻድቃን አማካይነት የአማራና አፋር ክልልን ዘልቆ በመግባት ጥቃት የፈጸሙት መንግስት ቅድመ ሁኔታ ተቀብሎ እንዲደራደር ለማስገደድ ታልሞ መሆኑንን ለቢቢሲ ማስታወቃቸው አይዘነጋም።

እሳቸው ይህን ባሉ ማግስት በጦር ሜዳ ነገሮች መልካቸውን መቀየራቸውን የሚያረጋግጡ መረጃዎች እየወጡ ነው። ጀነራሉ ” ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በሚስጢር እንደራደር ማለታቸውን ከታማኝ ምንጭ ሰምቻለሁ” ሲሉ ወታደራዊ ሽንፈቱን ለማስተባበል በቃለ ምልልሳቸው አስታውቀዋል።

እሳቸው ይህን ይበሉ ቢሉምም መንግስት ከቶውንም ከትህነግ ጋር እንደማይደራደር ለቢቢሲ ዛሬ ይፋ አድርጓል። የመንግስት ትዕግስት ካለቀ በሳምንት ጊዜ ውስጥ የሚሆነውን ማየት ነው ሲል መንግስት ዝቷል። ሙሉ ዜናውን ለብቻው እዚህ ላይ ያንብቡ

በዚህ ሁለት የህልውና ጉዳይ የተወጠረው ንግግር ተጅመሯል።


ኢትዮጵያን ሊበላ የተነሳው “አውሬ” ሴራ ተጋለጠ፤ “30ሺህ ሳምሪ ሱዳን ታጥቆ ቀዳዳ እየፈለገ ነው

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
መንግስት “ያልኩት ደረሰ” አለ፤ ትህነግ በጦርነት ያጣውን ድል ወደ ሚዲያ ዘመቻ ቀየረ
መንግስት ከትህነግ አሸባሪ ሃይል ጋር ለድርድር እንደማይቀመጥ ይፋ አደረገ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2