Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ትህነግ ንጹሃንን ጨፈጨፈ የ30ሺህ ተረጂዎች ቀለብ አቃጠለ
News

ትህነግ ንጹሃንን ጨፈጨፈ የ30ሺህ ተረጂዎች ቀለብ አቃጠለ

Ethioreview newsEthioreview news—August 6, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

አሸባሪው ትህነግ ለ30 ሺህ ሰዎች የተዘጋጀውን የወር ቀለብ በማቃጠል ጸረ-ሕዝብነቱን እንዳሳየ የአፋር ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።

አሸባሪው ትህነግ በአፋር ክልል ፈንቲ-ረሱ ዞን ጋሊኩማ ቀበሌ ለ30 ሺህ ሰዎች የወር ቀለብ የሚሆን የተለያዩ ምግብ ነክ ቁሳቁስ በከባድ መሣሪያ በመምታት ጸረ-ሕዝብነቱን እንዳሳየ የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።

በፈንቲ-ረሱ ዞን አሸባሪ ቡድኑ በፈጸመዉ ወረራ ከቤት ንብረታቸው ከተፈናቀሉ 76 ሺህ በላይ ሰዎች ውስጥ ከ55 ሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎችን ሰብዓዊ ድጋፍ ማቅረብ መቻሉን ጽሕፈት ቤቱ ገልጿል።

በጽሕፈት ቤቱ የቅድመ- ማስጠንቀቅና ፈጣን ምላሽ ዳይሬክተር አቶ አይዳሂስ ያሲን ለኢዜአ እንደተናገሩት ቡድኑ በክልሉ ፈንቲ-ረሱ ዞን በፈጸመው ወረራ አሰከፊ ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመት እያደረሰ ነው።

“በክልሉ ፈንቲ-ረሱ ዞን የጀመሩትን ጦርነት የክልሉ ልዩ ኀይልና መከላከያ ሠራዊት ከኅብረተሰቡ ጋር ተቀናጅቶ እየወሰደበት ባለው እርምጃ መቆሚያ መቀመጫ አሳጥቶታል” ብለዋል።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

በዚህም አሸባሪ ቡድኑ ነገሮች እንዳሰበው ቀላል እንዳልሆነለት ሲረዳ በተሰፋ መቁረጥ ስሜት ውስጥ ገብቶ የተለያዩ የሽብር ተግባራትን በአፋር ክልል ንጹሃን ህጻናትና ሴቶችን ጨምሮ በአርብቶ አደሮች ላይ የጭካኔ ድርጊት በመፈጸም ላይ እንደሆነ ተናግረዋል።

“ከዚህም መካከል ትናንት በክልሉ ፈንቲ-ረሱ ዞን ጉሊና ወረዳ ጋሊኩማ ቀበሌ በከባድ መሳሪያ በመታገዝ ጭምር ባደረገው ድብደባ ለ30ሺህ ሰዎች የሚሆን በመካዘን የነበረ የተለያዩ የምግብና የፍጆታ እቃዎችን አቃጥሏል” ብለዋል።

ትናንት ማታ በከባድ መሳሪያ ካቃጠለው ንብረት ውስጥ በጋሊ ኮማ ቀበሌ መጋዘን ውስጥ 250 ኩንታል ዱቄት፣ 68 ካርቶን ዘይት፣ 199 ካርቶን ተምር፣200 ካርቶን ፋፋ፣ 180 ካርቶን ብስኩትና ወተት እና 10 ቦንዳ ልብስ ይገኙበታል”ብለዋል።

ይህም በአካባቢዉ በግጭቱ ለተፈናቀሉ 30 ሺህ ለሚሆኑ ሰዎች ለመስጠት የተዘጋጀ የእርዳታ እህል መሆኑንም ተናግረዋል።

“ቡድኑ እየደረሰበት ያለውን ጥቃት መቋቋም ሲያቅተው በተስፋ መቁረጥ ስሜት ባደረሰው የጭካኔ ድርጊት ለአፋር ሕዝብ ያለውን ድብቅ ጥላቻ ግልጽ ያወጣ ተግባር አሳይቷል” ብለዋል

በአፋር ክልል በፈንቲ ራሱ አሸባሪ ቡድኑ በከፈተው ትንኮሳ 76 ሺህ በላይ ሰዎች የተፈናቀሉ ሲሆን በ9 መጠለያ ተጠልለው እንደሚገኙም አቶ አይዳሂስ ገልጸዋል።

“እስካሁን ለተፈናቃዮቹ በአጠቃላይ 8 ሺህ 656 ኩንታል ሰብዓዊ ድጋፍ ተደርጓል” ያሉት ዳይሬክተሩ ቀጣይ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ተፈናቃዮች እገዛ ለማድረግ ከተለያዩ ለጋሽ ድርጅቶች ጋር በመሆን ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝም አስረድተዋል።

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 30/2013 ዓ.ም (አሚኮ)

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
ABIY IS ETHIOPIA’S UNDERAPPRECIATED HERO
Statement on preoccupying issues in Ethiopia and the way forward
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2