Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎችከ30 በላይ ምዕመናንን ገድለውብናል፤ ምዕመናን በጾመ ፍስለታ ስጋ እንዲበሉና ወተት እንዲጠጡ በማስገደድ…
News

የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎችከ30 በላይ ምዕመናንን ገድለውብናል፤ ምዕመናን በጾመ ፍስለታ ስጋ እንዲበሉና ወተት እንዲጠጡ በማስገደድ…

Ethioreview newsEthioreview news—September 1, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

“የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ከ30 በላይ ምዕመናንን ገድለውብናል፤ ምዕመናን በጾመ ፍስለታ ስጋ እንዲበሉና ወተት እንዲጠጡ በማስገደድ ህብረተሰቡ ማህበራዊና ሃይማኖታዊ ውርደት እንዲደርስበት አድርገዋል”

  • መላእከ ሠላም መርጌታ ሙሴ ህሩይ የጋሳኝ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ

የአሸበሪው ህወሓት ታጣቂዎች በፋርጣ ወረዳ የጋሳኝ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን አጥቢያ ተገልጋይ የሆኑ ከ30 በላይ ምእመናን መግደሉ ሳያንሰው ምዕመናኑን በጾመ ፍልሰታ አስገድዶ ወተት እንዲጠጡና ስጋ እንዲበሉ በማድረግ ሀይማኖታዊ በደል ፈጽሞብናል ሲሉ የጋሳኝ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ነግረውናል።

በደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት የጋሳኝ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ መላእከ ሠላም መርጌታ ሙሴ ህሩይ በስፍራው ለሚገኘው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዘጋቢዎች እንደተናገሩት፤ ታጣቂዎቹ ከ30 በላይ የጋሳኝ ዙሪያ የደብሩ አጥቢያ ምዕመናንን ገድለዋል። ቅዳሴ ላይ የነበሩ ሶስት የደብሩ አገልጋዮችም ቆስለው የተወሰኑት በህክምና ላይ ናቸው። ህንጻ ቤተ ክርስቲያኑ በታጣቂዎች በተተኮሰ ከባድ መሳሪያ ግድግዳና መስኮቶቹ ላይ ጉዳት ደርሶበታል።

በደብሩ አጥቢያ መንፈሳዊ አገልግሎት ሲያገኙ የነበሩ ከ30 በላይ ምዕመናን በአሸባሪው ህወሓት በመገደላቸው የፍልሰታ የሱበዔ አገልግሎት በቤተክርስቲያኑ ተቋርጦ እንደነበር አስታውቀዋል።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

ታጣቂዎቹ በጾም ወቅት ክርስቲያኖችን እያስገደዱ ሲያስገድፋቸው እንደነበርና የጠቀሱት አስተዳዳሪው፤ በዚህም ምዕመናኑን ወተት እንዲጠጡ፤ ስጋም እንዲበሉ ያስገድዱ ነበር፤ ይህም ከሁሉም በደል የከፋ ሀይማኖታዊ በደል ነው ያሉት የደብሩ አስተዳዳሪ ምእመኑ ከእምነቱ እንዲጣላ፡ አንገቱን እንዲደፋና ማህበራዊና ሃይማኒታዊ ውርደት ለማድረስ አቅደው የሰሩት ነው ብለዋል።

በቅዳሴ ወቅት አሸባሪው ህወሓት በደብሩ ግቢ ውስጥ በጣለው የከባድ ጦር መሳረ ምክንያት የመቁሰል አደጋ የደረሰበት ዲያቆን ሳሙኤል ኢያሱ እንደሚለው፤ በወቅቱ እሱን ጨምሮ ሶስት አገልጋዮች የቤተ ክርስቲያኑ በር ላይ እንደነበሩና በወደቀው የከባድ መሳሪያ ፍንጥርጣሪ እርሱ ጉልበቱ ላይ ሌሎች ደግሞ እጃቸውና ትከሻቸው ላይ ጉዳት እንደደረሰባቸው ጠቅሷል፡፡

በአሁኑ ወቅትም ህክምና እየተከተተሉ እንዳሉ ዲያቆን ሳሙኤል ተናግሯል፡፡

አሸባሪው ቤተ ክርስቲያንን እንዲህ መዳፈሩ ጸረ ሀይማኖት፣ ጸረ ሀገርና ጸረ ህዝብ እንደሆነና ሁሉም ኢትዮጵያዊ በአንድነት ሊያጠፋው እንደሚገባ አመላክቷል፡፡

በአሸባሪው ከተገደሉት ምዕመናን ውስጥ የደብሩ አስተዳዳሪ እናት አንዷ ስለመሆናቸውም ተገልጿል፡፡

በአዲሱ ገረመው (ጋይንት)

(ኢ ፕ ድ)

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
የፌዴራል አቃቤ ህግ በአቶ ደመላሽ አድማሱ ታምር በሁለት ጉዳዳዮች ላይ ክስ መሰረተ
የአሜሪካን በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ገብነት እንደማትቀበል ኤርትራ አስታወቀች
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2