Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  መረራ ለማ መገርሳን ወቀሱ፤ “በይፋ ኦህዴድ ፈርሷል በል ሲባል እምቢ አለ”
News

መረራ ለማ መገርሳን ወቀሱ፤ “በይፋ ኦህዴድ ፈርሷል በል ሲባል እምቢ አለ”

Ethioreview newsEthioreview news—September 7, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ለድርጅት ስራ ወደ አሜሪካ ያቀኑት ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና የቀድሞውን የኦሮሚያ ርዕሰ መስተዳድር ወቀሱ። መረራ ወቀሳውን የሰነዘሩት በመድረክ ሳይሆን ከመድረክ ውጪ በተደረገ መደበኛ ያልሆነ ውይይት ላይ ነው። ” ለማ ኦህዴድ መፍረሱን በገሃድ እንዲያውጅ ተጠይቆ እምቢ አለ። ለሁሉም ጥፋት ሃላፊነቱ የሱ ነው” ብለዋል።

መረራ በርካታ ጉዳዮችን አንስተው በነጻነት በተናገሩበት በዚህ የጠረጴዛ ንግግር የነበረ ለኢትዮ 12 የአሜሪካ ተባባሪ እንዳስረዳው አቶ ለማ ብጁላይ ጥያቄውን ተቀብለው ኦህዴድ መፍረሱን በሚድያ ቢያውጁ ዛሬ ኦሮሚያ ላይ ሌላ ፖለቲካና አመራር ይኖር እንደነበር መረራ ተናግረዋል። ” ለማ አይሆንም አለ። ከአብይ ጋር ምን ቃል ቢገባቡ እንደሆነ እስካሁን ሊገባኝ አልቻለም” ሲሉ በመገረም ሁኔታውን ትውስታቸውን ገልጸዋል።

ነገሩ እንዲህ ነው። “የኦሮሞ ፖለቲካ ፓርቲዎችን በቅንጅት ለመስራት የሚያስችል የኦሮሞ አመራሮችን በአንድ ጥላ ሥር የሚያሰባስብ (ጋዲሳ ሆገንሳ ኦሮሞ) እንዲመሰረት ተስማምተዋል” የሚለው ዜና ሲሰማ የተባለው ሁሉ በኦሮሞ ህብረተሰብ ዘንድ ደስታን የፈጠረ ነበር። ውስጡ የገባቸውም ያልገባቸውም በሚዲያ ሰፊ ሽፋን የተሰጠውና በተደጋጋሚ ጥያቄው የህዝብና የሽማግሌዎች እንደሆነ የተሰበከለት ስምምነት አካል የሆነው ዋና ስብሰባ በስካይ ላይት ሆቴል ሲደረግ የፓርቲው ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አያውቁም ነበር።

ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ተሸሽጎ ውስጥ ውስጡን ሲሰራ የነበረው ስራ በመጨረሻ የፓርቲዎቹን ውህደት ይፋ ለማድረግና ወደ አንድ ሽግግር ለመምጣት ስካይ ላይት ሆቴል አቶ ዶክተር አብይ ሲቀሩ ሁሉም ተገኝተዋል። ስብሰባው በፊርማ ስነስርዓት ሊቆጭ ደቂቃዎች በቀሩበት ቅጽበት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በድንገት ሆቴሉ ውስጥ ይገባሉ።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

ይህን ጊዜ ” ማን ሹክ አላቸው” በሚል መደናገጥ ይፈጠራል። ስብሰባውን የሚመሩት የመድረክ አስተዋዋቂን ጨምሮ በታዛቢነትና በንግድነት የተገኙ፣ አባገዳዎችና እንግዶች ከጀርባ ያለውን ሚስጢር አያውቁም። ጠቅላይ ሚኒስርቱ ልክ የፊርማው ስነ ስረዓት ሊደረግ ደቂቃዎች ሲቀሩ በመግባታቸው መመካከር ባለመቻሉ የፕሮግራሙ መሪ ” እንኳን ደህና መጡ” በሚል አቀባበል እንዲደረግላቸው ከጠየቀ በሁዋላ ወደ ፊርማ ስነ ስርዓቱ አመራ። የፊርማ ደንቡ የየድርጅቶቹ መሪዎች ለፊርማ ሲቀመጡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይም ለኦህዴድ በተያዘው ቦታ ጉብ አሉ። ፈረሙ። አጭር ንግግር ካደረጉ በሁዋላ የተፈረመውን ውል ሰብስበው ይዘው ወደ ቢሯቸው ሄዱ። ከዛ በሁዋላ ምን እንደሆነ አልታወቀም።

ይህ ከሆነ በሁዋላ እነ ጃዋር፣ እነ አቶ በቀለ፣ እነ አቶ ዳውድ፣ ወዘተ ተደጋጋሚ አስቸኳይ ስብሰባ በማድረግ አቶ ለማ ኦህዴድ መፍረሱን በይፋ እንዲያውጁና አዲሱ ፓርቲ ስራ እንደጀመረ እንዲያስታውቁ በተደጋጋሚ ቢጠየቁም ” የለም አይሆንም” ማለታቸውን ነው ፕሮፌሰር መረራ በወቀሳ ያስታወቁት።

እንደተባለው ቢያደርጉና ከአቶ ለማ በስተቀር ማንም ባልተካተተበት ሁኔታ”ኦህዴድ ፍርሷል” በሚል አቶ ለማ አውጀው ቢሆን ኖሮ ምን ሊመታ እንደሚችል ብዙም እንዳልታሰበበት መረራ አልሸሸጉም። ይሁን እንጂ አቶ ለማ “አደጋው የከፋ ይሆናል። አገር ይበተበጣል። ግብታዊ መሆን አያዋጣም” በሚል ምላሽ ይሰጡ እንድነበር ጉዳዩን አስቀድመው ሲከታተሉ የነበሩ ተናግረዋል። መረራ ግን ከወቀሳ ውጪ አቶ ለማ ለምን ” እምቢ” እንዳሉ ሚስጢር አድርገውታል።

May be an image of 5 people
ህብረቱ ሲመሰረት

” ለማ በምን እንደቆረበ አይገባኝም” ያሉት መረራ ዛሬ በኢትዮጵያ ፖለቲካ አቶ ለማ መገርሳ ምንም እንደሆኑ አመልክተዋል። በጠርጴዛ ውይይቱ ወቅትፕሮፌሰር መረራ እየሳቁ በቀልድ አዋዝተው ጃዋርን እንደሚያደንቁ ተናግረዋል። ” እኛ 30 ዓመት ጮኸን ምንም ሳናገኝ እሱ ገንዘብ በጆንያ ይሰበስብ ነበር” በማለት የማስተባበር አቅሙን ገልጸዋል።

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

ዘፈኑ ገና ከመለቀቁ በፊት ጀምሮ በተከታታይ አየሩን የያዙት መረጃዎች ሁሉ በኦፊሳል ከቴድሮስ ካሳሁን፣ ከባለቤቱ ወይም በህግ የሚታወቁ ወኪሎቹና ተቋማትን ምንጭ ያደረጉ አልነበሩም። ይህ እስከታተመ ድረስ ቴዲም ሆነ የተጠቀሱት አካላት ስለሚሰሙት ቁጥር ስፍር የሌላቸው መረጃዎች በአዎንታም ሆነ በአሉታ አልተነፈሱም። ነገሮችን በጥሞና የሚከታተሉ “ቴድሮስ ራሱ ወይም አግባብነት ያላቸው ሃቁን ለህዝብ ለምን አይናገሩም? ህዝብ ሲተራመስ ዝም የሚሉት ለምንድን…

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
” አስበው ባለቤቴ ሞቶ ጉንዳ ወሮ ሳገኘው – ተውኝማ”
በሰሜን ጎንደር የጅምላ ጭፍጨፋ ተፈጸመ፤ 120 በላይ ተገለዋል
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2