Skip to content
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ኩታ በር ነጻ ስትወጣ አቶ ጌታቸው የተዘጋውን የኮምቦልቻ አየር ማረፊያ የጥቃት ነጥብ መሆኑንን አስታወቁ
News

ኩታ በር ነጻ ስትወጣ አቶ ጌታቸው የተዘጋውን የኮምቦልቻ አየር ማረፊያ የጥቃት ነጥብ መሆኑንን አስታወቁ

Ethioreview newsEthioreview news—October 25, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

#MilitaryCommand of #TigrayArmedForces has declared #KombolchaAirport off limits to civilian traffic and this decision will be strictly enforced. #TheMilitaryCommand has also called on the residents of #Dessie& #Kombolcha to stay in doors and protect their property. The command

— Getachew K Reda (@reda_getachew) October 25, 2021

ኩታ በር በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እጅ መግባቷን እማኞች እየገለጹ ባለበት፣ መከላከያ ከልዩ ሃይል፣ ሚሊሽና ፋኖ ጋር በመሆን እይጻዳ ወደ ወርቃሪያና አባሰላማ እያመራ መሆኑ በሚነገበት በአሁኑ ወቅት አቶ ጌታቸው በኮምቦልቻ አየር ማረፊያ አውሮፕላን እንዳያርፍ የትህነግ ሃይል ማሳሰቡ አመለከቱ።

የትህንግ ሃይል ደሴንና ኮምቦልቻን ለመቆጣጠር ሰላሳ ኪሎሜትር እንደቀረው በመጥቀስ አቶ ጌታቸው ከሳምንት በፊት አስታውቀው ነበር። እሳቸውን ተከትሎም የትህነግ ደጋፊዎች ” በመጨረሻ ደሴ” በማለት በማህበራዊ ሚዲያ ምስልና ጽሁፍ ሲያሰራጩ ነበር። ያነሱትም አሉ።

ይህንኑ ተከትሎ የክልሉ መንግስት በሰሜንና ደቡብ ጎንደር እንዳደረገው ክተት አውጆ ወረራውን እንደቀለበሰ በወሎ ግንባርም ክተት በማወጅ ሕዝብ ወደ ግንባር እንዲተም፣ የማይችል በደጀንነት እንዲያግዝ ጥሪ አቅርቧል። በተመሳሳይ የአየር ሃይል ከጀርባ የጠላትን ሃይል፣ ሎጅስቲክ፣ መሳሪያና ማስለጠኛ ማጥቃት ጀምሮ ትህነግ ያሰለፈርውን የሰው ጎርፍ ማስቆም እንደቻለ በየአቅጣጫው ከተለያዩ የወታደራዊ ጥቃት ዜናዎች ጋር እየተሰማ ሰንብቷል።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

መከላከያም ትህነግ ቀጣይ ውጊያ ለመዋጋት የመጨረሻ ተጠባባቂ ሃይሉን እንዳንቀሳቀሰ አመልክቶ እርምጃ እየወሰደ መሆኑንን አየር ሃይልን ጠቅሶ አመልክቷል። ከደጀን ህዝብ፣ ከልዩ ሃይልና ፋኖ ጋር በጋራ በተካሄዱ ኦፕሬሽኖች ስም ጠቅሶ የወሰደውን ጥቃትና ያደረሰውን ጉዳት ይፋ እያደረገ ይገኛል።

በዚህ መሃል ነው አቶ ጌታቸው ረዳ ዛሬ ስራ ካቆመ ሁለት ሳምንት የሞላውን የኮምቦልቻ የሲቪል አየር ማረፊያ “አውሮፕላን ማረፍና መነሳት አይችልም” ሲሉ ውሳኔው ከባድና የማያወላዳ እንደሆነ ያስታወቁት። አያይዘውም የኮምቦልቻና የደሴ ሕዝብ በቤቱ ተቀምጦ ንብረቱን እንዲጠብቅ መክረዋል። ለወትሮ በደረሰበት የአማራ ክልሎች በሙሉ ንብረት ሲያግዝ፣ መሰረተ ልማት ሲያፈርስ፣ የደረሰ ማሳ ሲያጭድና ሲያጓጉዝ የነበረው ሃይል ለምን ኮምቦልቻና ደሴ ሕዝብ ቤቱ እንዲቀመጥ ጥሪ እንዳደረገ በቲውተር ገጻቸው ይፋ አላደረጉም።

ከመንግስት ወገን በይፋ ባይሰማም በወሎ ግንባር ካለፉት ሰባት ቀናቶች በፌት እንደነበረው ሳይሆን አሁን ውጥረቱና በመከላከያ ላይ የነበረው ጫና እንደቀነሰ ይሰማል። ሕዝቡም ወደ ግንባር ዘልቆ የሰው ማዕበል ያሰለፈውን የትህነግን ወራሪ ሃይል ለመዋጋት ከወሰነ በሁዋላ ነገሮች መላካቸውን በመጠኑም ቢሆን መቀየራቸውን የሚገልጹ አሉ። ከዛም አልፎ በሳምንቱ መጨረሻ ነገሮች ሙሉ በሙሉ መልካቸውን እንደሚቀይሩ የሚያመላክቱ መረጃዎች እየወጡ ባለበት ወቅት አቶ ጌታቸው ይህን ማለታቸው አስገራሚ ሆኗል።

አቶ ጌታቸው ጎንደርን በሰዓታት እንደሚቆጣጠሩ፣ ባህርዳርንም እንደሚይዙና ወደ ደብረብርሃን እንደሚያመሩ ቀደም ባሉት ጊዚያት ማስታወቃቸው የሚታወስ ነው። ይህን የቲውተር መረጃ ከማሰራጨታቸው በፊት በትግራይ ቲቪ ቀርበው ጦርነቱ የቀናት ወይም የሳምንት ጉዳይ መሆኑንን አመልክተው ነበር። በዚሁ የውይይት ክፍለ ጊዜ አንድም “የትግራይ ተወላጀ ቢነካ ዋ” በሚል በየከተማው በሰላም የሚኖረውን የትግራይ ተወላጅ ሰላም የሚያውክ ገለጻ ሲሰጡ ነበር።

እጅግ በንዴትና በቁጣ.፣ በማስጠንቀቂያና በስድንብ በታጀበው ንግግራቸው ” ኢትዮጵያ እንዳትፈርስ የድርጅትዎ አስተዋጾ ምን ይሆናል” ተብለው በውይይቱ ላይ ተጠይቀው ነበር። ለኢትዮጵያ መከላከያ ሃይል ተቆርቋሪ ሆነው የቀረቡት አቶ ጌታቸው ሴኮ ቱሬ በአርባ ደቂቃ ዓመድ አደረግነው ሲሉ የኢትዮጵያ መከላከያ ላይ የተወሰደውን የክህደት እርምጃ ማን እንደፈጸመው አወያይዋ አላነሳችም።

ትህነግ ሰሞኑንን “መንግስታችሁን ክዱና እኔን ዳግም አንግሱኝ” የሚል መግለጫ ማሰራጨቱ የሚታወስ ነው።

በሌላ ዜና የአፋር ልዩ ሃይል መጋላ ወረዳን ሙሉ በሙሉ ነጻ ማውጣቱን በመስል የተደገፈ መረጃ ተረጋግጧል። ትህንነግ ሰፊ8 ቁጥር ያለው ሃይል በየአቅጣጫው አሰልፎ የገጠመውን ጦርነት የአፋር ክልል መመከቱ ተጠቁሟል።

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
ከነቅጥፈቱ መቀመቅ እየወረደ ያለ የሽብር ቡድን…
Sudan’s Burhan Declares State of Emergency, Dissolves Government
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2