Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ጦር ግንባር ገደብቶ መዘገብ እግድ ተጣለበት፤ ያለፈቃድ ግንባር መግባት ተከለከለ
News

ጦር ግንባር ገደብቶ መዘገብ እግድ ተጣለበት፤ ያለፈቃድ ግንባር መግባት ተከለከለ

Ethioreview newsEthioreview news—October 14, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ሰሞኑን የመከላከያ ሰራዊትን እንቅስቃሴ አስመልክቶ መረጃ መጥፋቱን፣ ቀደም ሲል ” አንድ ጀነራል ነገሩኝ” የሚሉ ወገኖች አሁን ምንም መረጃ ማግኘት ያልቻሉበትን ምክንያት ያውቁ እንደሆነ እንዲያስረዱ የጠየቅናቸው አንድ ከፍተኛ ባለስልጣን እንዳሉት ” ሁሉም ነገር ክፍት ሲሆን አጠቃቀሙን ባለመረዳትና ሆን ብለው በሚቀሳቀሱ ክፍሎች ሳቢያ ጉዳቱ ስላመዘነ ገደብ ተጥሏል” ብለዋል።

የመንግስት መገናኛው ውስጥ ከሚሰሩ ሃላፊዎች የአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ያነጋገራቸው እንዳሉት ወደ ጦር ግንባር ሄዶ ለመዘገብ እንደቀድሞ ዝም ብሎ ዘው ማለት ተከልክሏል። መከላከያ ሳይፈቅድና ፍኖተ ካርታ ሳይሰጥ ግንባር ገብቶ መዘገብ ተከልክሏል። በዚህም ሳቢያ በየግንባሩ ያሉ የመንግስት ሚዲያ ሰራተኞች ከጦር ቀጠናዎች እንዲወጡ ተደርጓል።


ትህነግ – በሰሜን ወሎና በጎንደር የህዝቡን የኢኮኖሚ መሰረቶች በሙሉ ማውደሙና መዝረፉ ይፋ ሆነ

የሽብር ቡድኑ በሰሜን ወሎ እንዲሁም በጎንደር የፈፀመውና እየፈፀመ ያለው ውድመት በፖለቲካው አለሁ ለማለት የሚደረግ የመጨረሻው መፍጨርጨር እንደሆነም ነው የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ያስታወቀው፡፡


More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

“የስነ ምግባር ችግር ያለባቸው የመንግስት የሚዲያ ባለሙያዎችና ግንባር ሆነው አጭር ቪዲዮና ፎቶ በክፍያ ለአንዳንድ የዩቲዩብ መገናኛዎች እንደሚያቀብሉ ተደርሶበታል” ሲሉ የአንድ የመንግስት ሚዲያ ሃላፊ ለተባብሪያችን ነግረውታል። ይህንኑ አጭር መረጃ በማስፋትና በመለጠጥ ለጠላት መረጃ ከመስጠት ጀምሮ የተጋነነ፣ የተሳሳተና ለመነገር ጊዜውን ያልጠበቀ መረጃ በማሰራጨት ጉዳቱ በማመዘኑ መከላከያ እዚህ ውሳኔ ላይ ሊደርስ እንደቻለና ውሳኔውም በመንግስት መደገፉን አመልክተዋል።

እሳቸው ለሚመሩት ተቋምና ለሌሎች ሚዲያዎች መመሪያ መተላለፉን ሃላፊው አስታውቀዋል። ቀደም ሲል ማንም ጋዜጠኛ መከላከያ እየደወለ መረጃ ይቀበል እንደነበር ያወሱት ሃላፊው፣ አሁን ግን የመመሪያ ወይም ከዚያ በላይ ሃላፊነት ያላቸው ብቻ ለመከላከያ ሃላፊዎች ደውለው መረጃ እንዲወስዱ ወይም ለሪፖርተሮች እንዲያመቻቹ መታዘዙን፣ ይህም ትዕዛዝ ለአሳቸው ተቋም ጭምር መድረሱን አመልክተዋል።

አቶ ሰውነት የተባሉ የህግ ባለሙያ ስለመመሪያው እውቀት እንዳላቸው አመልክተው ሚዲያዎችና ባለሙያዎቻቸው ዝርፊያን፣ ህገወጥ ተጋባርን በማጋለጥ ለጸረ ሙስናው ዘመቻ ድጋፍ በመስጠት የሌላው ትግል ወታደር በመሆን ሊሰሩ እንደሚገባ መክረዋል። መንግስት እስካሁንም የጦር ግንባሩን መረጃ በሩን ከፍቶ ልቅ ማድረጉ ያስገርማቸው እንደነበርም አመልክተዋል።

በተለይም ” አንድ ከፍተኛ ጀነራል ነገሩኝ” እየተባለ በየቀኑ ማብራሪያ ሲሰጥ ” እኚህ ጀነራል፣ ወይም እነዚህ ጀነራሎች ዲሲፒሊን የላቸውም? እንዴትስ ዝም ይባላሉ? በየስርቻው ማውራት ክብራቸውን ይመጥናል?” የሚሉ ጥያቄዎችን ይጠይቁ እንደነበር ያወሱት የህግ ባለሙያው፣ አሁን መልሱን ማግኘታቸውን ተናግረዋል። የጦርነት ዘገባ እጅግ ጥንቃቄ የሚያሻው ጉዳይ በመሆኑ ሁሉም ወገኖች ውሳኔውን በበጎ እንደሚመለከቱት ገልጸዋል።

የመንግስት ሚዲያዎች፣ ከግል ኢሳትን ጨምሮ ሌሎችም ዋጋ በሚያስከፍለው፣ ጊዜ በሚወስደውና ትጋትን በሚጠይቀው የጋዜጠኛነት ስራ ላይ በማተኮር የሕዝብን ብሶት፣ የመብት ረገጣ፣ የድሆንችን እንግልት፣ የመብት መሸራረፍ፣ በተደራጀ መልኩ የሚፈጸም የንግድ አሻጥርን በማጋለጥ ስራ ላይ ሊያተኩሩ እንደሚገባ በተደጋጋሚ “እውነቱ ያለው” የሚባሉ ጸሃፊ አስተያየት ሲሰጡ መቆየታቸው ይታወሳል።

    360 እንደ ምሳሌ የሚያነሱት እኚሁ ሰው ሲነጋ ነገር በመጎንጎን ሲመሽ አንድ ሰው ላይ ዕለት ዕለት መዝፈን ሙያዊም ሆነ ሞራላዊ ልኬቱ ከዜሮ በታች አስታውቀው ነበር። መረጃና ማስረጃ ላይ የተደገፈ፣ አገርን የሚያቀና፣ ሕዝብን የሚጠቅም ትችት አጋብብ ቢሆንም፣ ሁል ቀን አንድ ሰው ላይ የቦንብ ናዳ ሲያወርዱ የሚኖሩ አካላትም ወደራሳቸው ቀልብ ሊመለሱ እንደሚገባ አመላክተው ነበር።

    ” የመከላከያ ሰራዊት በ…. አቅጣጫ ተላትን ሊደመስስ ተነቃነቀ” በሚል ግንባር ካሉ ወዳጆች እየሰሙ በሰበር ዜና አጅበው የሚያቀርቡ ክፍሎች ሰሞኑንን መቀዛቀዛቸው የዚሁ መመሪያ ውጤት የተነሳ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።

    መከላከያም ሆነ መንግስት እንዲሁም ሕዝብ በከፍተኛ ደረጃ ዋጋ በመክፈል መረጃ ለህዝብ በማቅረብና አገር በማስቀደም የሚሰሩትን ሚዲያዎችና ባለሙያዎች ለይቶ እንደሚያውቃቸው ያስታወቁት ከፍተኛ ባለስልጣን ደንቡ ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ እነዚህ ሚዲያዎችና ባለሙያዎቹ ከማንም በላይ ስለሚረዱት፣ አስቀድመውም ለጠላት መረጃ በመስጠት በኩል ተሳታፊ ባለመሆናቸው፣ ከኪሳቸው በላይ አገርና ሕዝብን ስለሚያስቀድሙ ውሳኔውን በበጎ መልኩ እንደሚያዩት እምነታቸው መሆኑንን አመልክተዋል። ባለስልጣኑ ይህን ያሉት ምን አልባት ገደቡ ቅሬታ ሊያስነሳ እንደሚችል ተጠይቀው ነው። ሲያጠቃልሉ እንዳሉት ሁሉም የመንግስት ሚዲያዎች የክልልን ጨምሮ እግድ ስለሚመለከታቸው ከተፈቀደው ፍኖተ ካርታ ውጭ ወደየትም በፈቃዳቸው እንደማይነቀሳቀሱ አመልክተዋል።

    NEWS
    FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
    መከላከያ ከመከላከል አልፎ እየደመሰሰ መሆኑን አስታወቀ!!
    አጫጭር መረጃ – ድሮን
    Related posts
    • Related posts
    • More from author
    News

    ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

    April 26, 2026
    News

    “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

    April 26, 2026
    News

    ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

    April 13, 2026
    Load more
    Read also
    News

    ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

    April 26, 2026
    WORLD

    ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

    April 26, 2026
    News

    “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

    April 26, 2026
    WORLD

    አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

    April 26, 2026
    WORLD

    የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

    April 26, 2026
    WORLD

    የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

    April 26, 2026
    Load more
    Recent Posts
    • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
    • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
    • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
    • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
    • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
    • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
    • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
    • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
    • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
    • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
    • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
    • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
    • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
    • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
    • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
    Social networks
    FacebookLikes
    X TwitterFollowers
    PinterestFollowers
    InstagramFollowers
    YoutubeSubscribers
    VimeoSubscribers
      VOE
      The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

      MENU

      NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
      © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
      • CONTACT
      • law
      • INTERVIEW
      • ያበደው
      • ECONOMY
      • Home demo times
      • VOE VIDEO
      • ENGLISH PAGE
      • Home Demo default 2