ጀግናው የኢትዮጵያ መከላከያ ስራዊት
የአማራ ልዩ ሀይል ሚኒሻና ፋኖ
ወደኢትዮጵያ ግዛት በሀይል ለመግባት የሞከረውን የሱዳን ጦር ሙሉ በሙሉ በመደደምሰስ አካባቢውን ተቆጣጣረ
ከለሊቱ 3 ሰአት ጀምሮ እስከ ጧት 2 ሰአት ድረስ በደተረገ እልህ አስጨራሽ ውጊያ ከ15ሺ በላይ የሆነውን የሳምሪን ክንፍ ሽፋን ሰቶ ወደኢትዮጵያ ለመግባት ከሞከረው የሱዳን ቀዛል ብርጌድ ጋር አብሮ በመደደምሰስ አካባቢውን ተቆጣጥረውታል። ጀግናው የኢትዮጵያ መከላከያ ስራዊትና በሊግድ ግንባር የመጣውን ሀይል ቀጥቅጥ በመመለስ
አካባቢውን ሲቆጣጠር፣ በበአከር ግንባር የመጣውን ሀይል ደሞ የአማራ ልዩ ሀይል ሚኒሻና ፋኖ ቀጥቅጠው በመመለስ ሁለቱም በጋራ የባዕከርና የሉግዲ አካባባቢዎች ተቆጣጥረውታል።
10 ሰአት ሙሉ እልህ አስጨራሽ ውጊያ ከተደረገ ቡኋላ የጥላት ሀይል ሙትና ቁስለኞቹን ይዞ መሄጃ እከሚያጣ ድረስ በመደምሰስ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ የሱዳን ወታደሮች፣ የሳሚሪ ሀይሎች፣ የቤንሻንጉል ነፃ አውጭዎች፣ የቅማንት ሀይሎችን ማርከዋል።
የጥላት ሀይል ከሂዎት የተረፉ ቁስለኞቹን
በመልቀም ወደ ሀገዳሪፍ ሆስፒታልና
ወደ ካርቱም ሆስፒታል ሲያመላልስ መዋሉን ከአይን እማኞች ያገኘሁት መረጃ ያረጋግጣል።
ውጊያውን በተመለከተ ከሱዳን በኩል እስካሁን ምንም የተባለ ነገር የለም። የገዳሪፍ ግዛት አስተዳደር ብቻ የኢትዮጵያ ጦር እሳት ሲያዘንብብን አደረ ብሎ በአካባቢው በሚገኘው ሬድዮ ላይ የተናገረ ቢሆን የመንግስትና የግል ሚዲያዎች ግን ስለዚህ ነገር ምንም ነገር አላሉም።
ከኢትዮጵያ በኩል እስከዚህ ሰአት ድረስ ምንም የተባለ ነገር የለም።
ሱሌማን አብደላ
- ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?ዘፈኑ ገና ከመለቀቁ በፊት ጀምሮ በተከታታይ አየሩን የያዙት መረጃዎች ሁሉ በኦፊሳል ከቴድሮስ ካሳሁን፣… Read more: ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
- ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርትአዲስ ሪፖርተር ዜና – “ቅዳሜ ምሽት፤ በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ታዋቂው ሂልተን ሆቴል በደመቀ… Read more: ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
- “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊለሶስት አስርት ዓመታት በማዕቀብ ተቆልፎባት የኖረችው ኤርትራ በኢትዮጵያ ለውጥ መምጣቱን ተከትሎ ሰንሰለቱ ተበጥሶላት… Read more: “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
- አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነውቪኦኢ ዜና -በአውሮፓ ህብረት እና በሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት (NATO) መካከል ያለው… Read more: አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
- የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለችቪኦኢ ዜና -በአሜሪካ ምክር ቤት አባል ኢልሀን ኦማር የሀብት መግለጫ ላይ ታይቶ የነበረውና… Read more: የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች
- የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?ቪኦኢ ዜና – በአዲስ መልክ እየተሳለ ያለው የዓለም የንግድ ካርታ ለግማሽ ክፍለ ዘመን… Read more: የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?
- ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደርበኢትዮጵያ ፖለቲካና የታሪክ ጥናት ውስጥ እጅግ አነጋጋሪ ሰው ናቸው። በሁለት ጽንፍ ተፈርጀው ይተቻሉ።… Read more: ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር
- Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises In a sudden change, Iran has reportedly once again closed off the Strait… Read more: Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises
- Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump callTurkish President Recep Tayyip Erdogan welcomed the two-week truce with Iran, pledging Türkiye’s… Read more: Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call

