Skip to content
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ከ”ልሂቃን” በተጨማሪ፣ ትህነግ “የሰሊጥ ፖለቲካን” ከሰላም መንገድ እንቅፋቶች አንዱ አደረገ፤ ” ወሮ ሰሊጥ ማፈስ አክትሟል”
News

ከ”ልሂቃን” በተጨማሪ፣ ትህነግ “የሰሊጥ ፖለቲካን” ከሰላም መንገድ እንቅፋቶች አንዱ አደረገ፤ ” ወሮ ሰሊጥ ማፈስ አክትሟል”

Ethioreview newsEthioreview news—February 27, 2022
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

የትግራይ አጋርነት ፅ/ቤት ዋና ዳሬክተር አምባሳደር ወንድሙ አሳምነው መንግስትን “ሰላም ፈላጊና፣ የማይፈልጉ” ሲሉ በመክፈል ሲናገሩ ለሰላም መንገድ እንቅፋት ካሉዋቸው ልሂቃን በተጨማሪ የሰሊጥ ፖለቲካ እንደሚገኝበት አስታወቁ። ትህነግ የማይደራደርባቸው ጉዳዮች አሉ ማለት መነጋገር አይቻልም ማለት ግን እንዳልሆነ አመልከቱ። ኢትዮጵያ አሜሪካ የምትፈልገውን ካላደረገች ግንኙነታቸው እንደሻከረ እንደሚቀጥል አመለከቱ። “አገር በጉልበት ወሮ ሰሊጥ ማፈስ አክትሟል” ተባለ።

ከትግራይ በሚሰራጭ የትግራይ ቲቪ ዩቲዩብ ገጽ ላይ ቀርበው ማብራሪያ የሰጡት አቶ ወንድሙ ለሰላም በመንግስት በኩል መልካም ጅማሬዎች መኖራቸውን አመልክተዋል። ድርድር ስለመጀመሩ ቁርጥ አድርገው አልተናገሩም። ወይም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድርድር ብሎ ነገር አልተደረገም ላሉት ምላሽ አልሰጡም።

አብን፣ ባልደራስ፣ እናት ፓርቲ፣ አማራ ብልጽግናን በስም በመጥራት፣ ሌሎች ከልሂቃን ጋር የተመደቡ አንቂዎችን በማከል የሰላም ሂደቱ ጠንቅ እንደሆኑ አቶ ወንድሙ አመልክተዋል። የወልቃይት ጠገዴ ለም መሬትን በስም ሳያነሱ “የሰሊጥ ፖለቲካውም አለበት” ሲሉ ከዚሁ ሃብት ጋር ተያያዥነት ያላቸው ወገኖች ሰላሙን እንደምያፈልጉት ገልጸዋል። ሲያጠቃልሉዋቸው ደግሞ ” የድሮዋ ኢትዮጵያ ናፋቂዎች፣ የተስፋፊነት ስካር ያልለቀቃቸው” ብለዋቸዋል። በስም ባይገልጹም የወልቃይት ጠገዴ መሬት ጉዳይ ስለመሆኑ የሚታወቅ ነው።

ከተዘረዘሩት በተጨማሪ ሰላም እንዳይሰፍን በዋናናት ምክንያት የሆኑት የኤርትራው መሪ እንደሆኑ ከዲፕሎማሲው ቋንቋ በዘለለ ያስረዱት አቶ ወንድሙ፣ “የኢሳያስ ጉዳይ እኛን አይመለከትም፣ በድርድሩ የለበትም። ከነሱ ጋር የምንነጋገረው በሌላ ቋንቋ ነው” ሲሉ ተደምጠዋል። ኢትዮጵያ ግን ኤርትራን ልታገል እንደሚገባት አመልክተዋል። ኢትዮጵያ ኤርትራን እንድታገል ሲመክሩ “ታላቋ ትግራይ” ለመመስረት ድርጅታቸው የኤርትራን ደጋማ አካባቢዎችና ቀይባህርን የመጠቅለል ዕቅዱን ከአስተያየታቸው ጋር እንዲያስማሙ አልተጠየቁም።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

“ከማንም በላይ ኢትዮጵያዊ ናቸው። በባንዲራ ተጠቅልለው ሲታዩ ኢትትዮጵያን ከነሱ በላይ የሚወድ ያለ አይመስልም” ሲሉ በሊህቃን ጥላ ስር ያስቀመጡዋቸውን የገለጹት ዳይሬክተሩ፣ ኢትዮጵያን ለዚህ ሁሉ ምስቅልቅል እንደዳረጉዋት አድርገው አቅርበዋል።

አወያይዋ የመናገሪያ ርዕስ እንጂ፣ ጥያቄ በማታቀርበበት የንግግር ክፍለ ጊዜ “ጦርነት መጣብን እንጂ ወደ ጦርነት አልሄድንም” በሚል በተደጋጋሚ ሲገልጹ የተሰሙት አቶ ወንድሙ፣ የትህነግ ሃይል ንፋስ መውጪያን ተሻግሮ፣ ደሴን ተሻግሮ ሸዋ፣ አፋርን ተሻግሮ ወደ ጭፍራና ሚሌ ለምን ተግባር እንደተሰማራ አልገለጹም። የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትን በመብረቃዊ ጥቃት በ45 ደቂቃ ውስጥ መበታተኑንን በኩራት ላስታወቀው የድርጅታቸው ልሳንና አመራሮች ምስክርነት ማስተባበያም አላቀረቡም። የጦርነቱ መነሻ የአገር መከላከያ መሆኑንን አሜሪካ ሳትቀር ማመኗን አላነሱም። “ወደ ጦርነት አልሄድንም” በሚሉበት ሰዓት አፋር ላይ የትህነግ ሃይል ከሶስት መቶ ሺህ ሕዝብ በላይ ማፈናቀሉንና በርካቶችን በካባድ መሳሪያ እየጨረሰ ስለመሆኑ ያሉት ነገር የለም።

በንግግራቸው ሌላው ያነሱት ኢትዮጵያና አሜሪካ ግንኙነታቸው ምንም መሻሻል እንዳላሳየ ነው። ” ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሜሪካ የምትፈልገውን ካላደረጉ ግንኙነቱ እንደሻከረ ይቀጥላል” ብለዋል። በመስከረም 3 ቀን 2020 Core Digital Woyane “በማንኛውም ዘመን አሜሪካኖች ዲሞክራሲያዊ ሆኖው አያውቁም።ሰብአዊ ፍትሃዊ ሆኖው አያውቁም።በአገር ውስጥ ዲሞክራሲያውያን ናቸው። ወዳጅ ታዛዥ ከሆንክ እንደ ሳዑዲ ዓረብያ ንጉስ ልትሆን ትችላለህ ። ስለ ምርጫ እማይነሳበት የማይታሰብበት አገር ልትሆን ትችላለህ፤ ወዳጃቸው ከሆንክ ተላላኪ ከሆንክ” ሲሉ ጽፈው ነበር።

ይህን ብለው የነበሩት ዲፕሎማቱ አቶ ወንድሙ የኢትዮጵያ መንግስት አሜሪካንን “እሺ፣ አዎ፣ አደርጋለሁ፣ ምን ልታዘዝ” ማለት እንዳለበት ሲያስታውቁ ከላይ ካሉት በተቃራኒ የኢትዮጵያ መንግስት ይላላክ፣ አሽከር ይሁን ለማለት አስበው እንደሆነ አላብራሩም። በእሳቸው እየታ ግን ድርጅታቸው ትህነግ ለአሜሪካ የማይንበረከክ፣ የማይታዘዝና የማይላላክ እንደነበር በጹሁፋቸው አመልክተዋል።

በዚሁ “የሰላም ዕድልና ፈተናዎቹ” በሚል ርዕስ ከአወያይዋ ጋር ባደረጉት ቆይታ የሰማይና የምድር የእርዳታ ፈቃድ መሰጠቱን አመስግነዋል። ጅምሩ ሊሻሻልና ሊሰፋ እንደሚገባም አመልክተዋል። መተማመንን ለመፍጠር እንደሚረዳ ገልጸዋል። አያይዘውም የጠቀሷቸው አካላት እንቅፋት ቢሆኑም የሰላም እድል እንዳለ ግን ደጋግመው አንስተዋል።

ብልጽግና በሰላም ጉዳይ ለሁለት የተከፈለ አድርገው ያስቀመጡት እኚሁ የትህነግ ሹም፣ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይን ነጥለው በማውጣት ንግግራቸውን ለዚሁ የተከፍለዋል አሳብ መደገፊያ አድርገውታል። በአንድ ጎን አድነቀው መልሰው በትግራይ ለተፈጸመው ወንጀል በዓለም ዓቀፍና በአገር ውስጥ ሕግ ተጠያቂ ከመሆን እንደማያልፉ፣ ዛሬ ላይ የደረሱት ጦርነት እንደማያዋታቸው ተረድተውና ተሸንፈው እንደሆነም ገልጸዋል።

የትህነግ ሃይል የተሰጠውን የመጨረሻ እድል አልጠቀምበት ማለቱን መንግስት በተደጋጋሚ ሲያስታውቅ መቆየቱ፣ ሰራዊቱ ሰፊ የማገገምና ዳግም የመደራጀት ተግባር አጠናቆ ለአስፈለጊ ግዳጅ በዝግጅት ላይ እንደሆነ፣ ይህንኑ እድል መተቀም ባለመቻሉ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድበት ጫፍ ላይ መድረሱን የጦር ሃይሎች ኤታማዦር ሹም በይፋ ሰመራ ላይ ተናገረዋል።

ዲፕሎማቱ “አስገድደንና አሸንፈን” ሲሉ መንግስት የድርድር አሳብ እንዲይዝ ማድረጋቸውን ቢገልጹም የትግራይ ወጣቶች ማህበር ሰላሳ ሺህ የሚሆኑ የትግራይ ወጣቶች የት እንደደረሱ እንደማይታወቅ ማስታወቁ ይታወሳል። በሁለት ሳምንት ውስጥ ከወረራቸው አካባቢዎች ” መውጣት እንደመግባት ቀላል አይደለም” በሚል መፈክር ስለተካሄደው ኦፕሬሽንና ውጤቱ ያሉት ነገር የለም። ” ማሸነፍ” ሲባልስ ምን ማለት እንደሆነ አላብራሩም።

“የሰሊጥ ፖለቲካ” ላሉት አንድ ከፍተኛ የአማራ ብልጽግና አመራር ” በሃይል ወሮ ሰሊጥ ማፈስ ድሮ ቀረ። እሱ አክትሟል። ኮሎኔል ደመቀ ምላሹን በግልጽ ሰጥቷል። እሱ የመንግስት አቋም ነው። በግፍ የተነጠቅነውን መሬት፣ በሃይል አስመልሰናል። ሰሊጥ ፖለቲካነቱ ለትህነግ እንጂ ለኛ ተፈትሮ በሰጠን ሃብታችን ላይ በእምነት ዘርተን የምናፍሰው ነዳጃችን ነው።” ሲሉ መልስ ሰጥተዋል። የአካባቢውን ህዝብ ይበልጥ ማናገሩ እንደሚጠቅም አመልክተዋል። አያይዘውም የሕዝብን ስሜትና ፍላጎት ማክበር ግዴታ መሆኑንንም አመልክተዋል።

በሚታወቁ የትግራይ ተወላጅ ተቆርቋሪዎች የሚወጡ መረጃዎች በትግራይ ሰላማዊ ዜጎች ስቃይ ላይ ናቸው። እርቅና ሰላም አስፈላጊ ነው። ይህን አስፈላጊ ጉዳይ ሁሉም ወገን በአሸናፊነት በሚወጣበት አግባብ ከሕዝብ ጥቅም አንጻር መቋጨት እንደሚገባ ይታመናል። ወንድሙ አሳምነው “ሁሉም ይንከባከበው” እንዳሉት ከቅጥፈትና ከተራ የፖለቲካ ድራማ በመውጣት ሰላም ማስፈን አማራጭ የለውም።

US – is gravely concerned the crimes committed by TPLF forces in the Amhara regionall Heading

VestibThe United States is gravely concerned by the reports of atrocities, including sexual violence, committed by fighters affiliated with the Tigray People’s Liberation Front in the Amhara region of Ethiopia in late August and early September 2021, as described in a recent Amnesty International report

Get Started

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
ሚተራሊዮን
ይድረስ ለኦሮሞ – ኦሮሞ ኦሮሞን እያጠቃ ነው፤ መዘዙ ያስፈራል
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • INTERVIEW
    • law
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • ያበደው
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2