Skip to content
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  law  በእነ ታደሰ ወረደ የክስ መዝገብ ስር የተከሰሱ የህውሐት ወታደራዊ አመራሮች የክስ መቃወሚያ በጽሁፍ ለችሎቱ አቅርበዋል
lawNews

በእነ ታደሰ ወረደ የክስ መዝገብ ስር የተከሰሱ የህውሐት ወታደራዊ አመራሮች የክስ መቃወሚያ በጽሁፍ ለችሎቱ አቅርበዋል

Ethioreview newsEthioreview news—March 2, 2022
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

በእነ ጄነራል ታደሰ ወረደ እና ሌ/ጀነራል ጻድቃን ገ/ተንሳይ የክስ መዝገብ ስር የተከሰሱ የህውሐት ወታደራዊ ቡድን አመራሮችና አባላት በዐቃቤ ህግ ክስ ላይ ባለ 43 ገፅ የክስ መቃወሚያ በጽሁፍ ለችሎቱ አቅርበዋል።

ክስ ከቀረበባቸው 74 ተከሳሾች ውስጥ ጀነራል ታደሰ ወረደና ሌ/ጀ ጻድቃን ገ/ተንሳይን ጨምሮ ከ1ኛ እሰከ 47ኛ ፣ 49ኛ፣50ኛ እና ከ52ኛ እስከ 56ኛ ያሉ በአጠቃላይ 54 ተከሳሾችን ፖሊስ ማቅረብ ባለመቻሉ የጋዜጣ ጥሪ መደረጉን ተከትሎ ተከሳሾች ሳይቀርቡ በመቅረታቸው ዐቃቤ ሕግ ያቀረበውን ጥያቄ በመቀበል ፍርድ ቤቱ የክስ ሂደቱ ተከሳሾቹ በሌሉበት እንዲታይ በመወሰን የተከሳሾችን ክስ ለመስማት ለየካቲት 22/2014 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ መሰጠቱ ይታወቃል፡፡

በዚህም መሰረት በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የፀረ ሽብርና ህገ መንግስታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ዛሬ የቀረቡት ኮ/ል ገ/መስቀል ገ/ኪዳን ፣ ኮ/ል ዶ/ር አለም ብረሃንን ጨምሮ 20 ተከሳሾች መሆናቸውን አረጋግጧል።

ቀጥሎም የዐቃቤ ሕግ ክስ ተነቧል፡፡ የተከሳሾች ጠበቆችም ባለ 26 ገፅ የክስ መቃወሚያና ባለ 17 ገፅ የህገ-መንግስታዊ ትርጉም ጥያቄዎችን በአጠቃላይ ባለ 43 ገፅ መቃወሚያ በጽሁፍ ለችሎቱ አቅርበዋል።

More stories

የኢትዮጵያ ነርሶች ማህበር ታካሚዎች ለሞትና እንግልት እንዳይዳረጉ አስጠነቀቀ

May 19, 2025

የቡና ግብይትና ጥራት ቁጥጥር ሕግ (ክፍል አንድ)

August 29, 2023

የአማራ ክልል በቀጣይ አምስት አመት ከ26 ሺህ በላይ የእርሻ ትራክተር እና 300 ኮምባይነር ያስገባል

July 23, 2022

የጦር ሃይሎች ዋና አዛዥ ” ወረን አናውቅም፣ ማንንም አንወርም” ሲሉ ኢትዮጵያ ከባህር በር ፍላጎት አንጻር የያዘችው አቋም ስጋት ለገባቸው ማረጋገጫ ሰጡ

October 26, 2023

ፍርድ ቤቱም በመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ ላይ የዐቃቤ ህግ ምላሽ ውጤት ለመጠባበቅ ለመጋቢት 23/2014 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

ተከሳሾቹ የወንጀል ህግ አንቀጽ 32(1) (ሀ)(ለ)እና አንቀጽ 33፣35፣38 እንዲሁም የሽብር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁ 1176/2012 አንቀጽ 3/2 ድንጋጌን በመተላለፍ ፤ በሃገር ደረጃ ከሚያዝያ 2010 ዓ.ም ጀምሮ በነበረው የአመራር ለውጥ ምክንያት ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ( ሕ.ወ.ሓ.ት) ድርጅት በፌደራል መንግት ያለንን ስልጣን በሃይል ተገፍተን እንድንለቅ ተደርጎ የትግል መስመራችን ተቀባይነት አጥቶ የትግራይን ህዘብ ለማዳከምና እኛንም ለማጥፋት የፌደራል መንግስቱ እየተንቀሳቀሰ በመሆኑ በአመፅ የፌደራል ምንግስቱን ከስልጣን ማስወገድና ስልጣኑን መቆጣጠር ያስፈልጋል በሚልና ይሄን ደግሞ ተግባራዊ ለማድረግ በቁጥር 6 /ስድስት / መሰረታዊ ስትራቴጂ ማዕከሎችን የኢኮኖሚ ፣የማህበራዊ ጉዳይ ፣የውጭ ግንኙነት ፣የፖለቲካ ፣የፕሮፓጋንዳና የፀጥታ ክላስተር ኮሚቴዎችን በማደራጀትና በማቋቋም በአጠቃላይ ተከሳሾቹ ጥቅምት 24/2013 ጀምሮ የህውሐት የሽብር ቡድንን ተልኮ በመቀበል ወታደራዊ ቡድን በማቋቋምና በመምራት በመከላከያ ሰራዊት፣ በፌደራል ፖሊስ በአማራና በአፋር ክልሎች እንዲሁም በኤርትራ ላይ በትጥቅ የታገዘ ጥቃት ማድረስ ወንጀል የፖለቲካዊ አላማ ለማራመድ በማሰብ በልዩ ወንጀል በህብረትና በማደም ተካፋይ መሆናቸው በክሱ ንባብ ላይ ተገልጧል።

lawNEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ 126ኛውን የዓድዋ ድል በዓልን በማስመልከት ያስተላለፉት መልዕክት
የጭካኔ ጥግ ! ኩላሊታቸውን እየሸጡ ለመኖር የተገደዱት አፍጋናዊያን
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2