Skip to content
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  በአፍሪካ ቀንድ የመረጃ ልውውጥን በማሳለጥ የጋራ ግንኙነትን ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ
News

በአፍሪካ ቀንድ የመረጃ ልውውጥን በማሳለጥ የጋራ ግንኙነትን ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ

Ethioreview newsEthioreview news—April 29, 2022
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር፣ የዲ.ሲ.አይ.ኤስ (International Security Cooperation Directorate (DCIS)) ትብብር ቢሮ ኃላፊ ጂን ክሪስቶፍ ሂላሪ እና በኬኒያ የዓለም አቀፍ የፖሊስ ድርጅት ኢንተርፖል (Interpol) ኃላፊ ጌዲዮን ኪሚሉ ጋር ተወያይተዋል።

በአፍሪካ ቀንድ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በተለይም በህገ-ወጥ ሰዎች ዝውውር ወንጀል ላይ የሚሳተፉ ቡድኖችን የግንኙነት መረብ ለመበጣጠስ እንዲያስችል በአፍሪካ ቀንድ የህግ አስከባሪ አካላት መካከል የመረጃ ልውውጥን በማሳለጥ የጋራ ግንኙነትን ለማጠናከር ያለመ ነው ተብሏል።

ልዑካን ቡድኑ በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በቴክኖሎጂ ማስፋፊያ ስራ በተለይም በሲሲቲቪ ካሜራና የፖሊስ ድጂታል መገናኛ ራዲዮ እንዲሁም አለም አቀፍ ስታንዳርድ ጠብቆና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ታግዞ ሰብዓዊ መብትን ባከበረ መልኩ እየተሰራ ያለውን የወንጀል ምርመራ አሰራር ጎብኝተዋል፡፡

ልዑኩ በፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር የሲቪፖል ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ አን-ሶፊ ሳንዶርና በፈረንሳይ የሮክ ቴክኒካል ዳይሬክተር ፊሊፕ ክሬስፖ እንዲሁም የፕሮጀክቱ ቀጠናዊ አስተባባሪ ሙክታር ረመዳን እና ሌሎች አባላትን ያካተተ ነው።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል፣ ከሮክና ሲቪ ፖል ጋር በመተባበር ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲሁም በወንጀል ድርጊት ተፈላጊዎችን ለፍትህ ለማቅረብ በቅርበት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።

በቀጣይም የተጀመሩ የጋራ ኦፕሬሽኖችን የምርመራ ስራዎችን አጠናክሮ የማስቀጠል ስራ እንደሚከናወን ተናግረዋል።

ጂን ክሪስቶፍ ሂላሪ በበኩላቸው፣ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጋር የተሰሩ ኦፕሬሽኖች ውጤታማ በመሆናቸው ግንኙነታችንን ወደ ፊት በበለጠ አጠናክረን እንቀጥላለን ብለዋል፡፡

ሚስተር ጌዲዮን ኪሚሉ በበኩላቸው ኢትዮጵያና ምስራቅ አፍሪካን ከወንጀል ነፃ ቀጠና ለማድረግ በግዳጅ ላይ ለተሰማሩ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ መኮንኖችና አባላት በዲጅታል የፖሊስ መገናኛ ራዲዮ ምስጋና በቀጥታ አቅርበዋል፡፡ ተቋሙ በጠንካራ አመራር እየተመራ መሆኑን ተረድቻለው ያሉት ኃላፊ የሀገሪቱን የቀጠናውን ሰላም ለማረጋገጥ ጠንክራችሁ እንደምትሰሩ እተማመናለሁ ብለዋል።

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀልን ለመከላካልና ለመመርመር እየሰራ ያለው የቴክኖሎጂ ማስፋፋትና የሪፎርም ትግበራ በምስራቅ አፍሪካ ዓለም አቀፉ የፖሊስ ድርጅትም (Interpol) መተግበር ያለበት መልካም ተሞክሮ መሆኑን ገልፀው ለቀጠናው የፖሊስ ተቋማት ጭምር ሞዴል እንደሚሆን በአድናቆት ገልፀዋል። በቀጣይም ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጋር በቅርበት ቢሰሩ ውጤታማ እንደሚሆኑም አረጋግጠዋል። via ENa

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
በሃይማኖትን ሽፋን የሚፈጸሙ የወንጀል ተግባራትን መንግሥት እንዲያስቆም የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠየቀ
«ጀግናው ሠራዊታችን እንኳን ሊደፍሩት ሊጠጉት አስፈሪ ነው»
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2