Skip to content
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ትህነግ ታጣቂዎቹን ከወረራቸው አካባቢዎችሙሉ በሙሉ አላስወጣም – እርዳታ ለማድረስ ፈተና ሆኗል
News

ትህነግ ታጣቂዎቹን ከወረራቸው አካባቢዎችሙሉ በሙሉ አላስወጣም – እርዳታ ለማድረስ ፈተና ሆኗል

Ethioreview newsEthioreview news—April 29, 2022
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

መንግስት በትግራይ ክልል ያልተገደበ የሰብዓዊ ርዳት እንዲደርስ ከወሰነበት ጊዜ ወዲህ 9 ነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ 146 የዕለት ደራሽና ሌሎች ቁሳቁሶችን የጫኑ ተሽከርካሪዎች መቐለ መድረሳቸዉን የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ትህነግ ታጣቂዎቹን ከወረራቸው አካባቢዎችሙሉ በሙሉ አላስወጣም – እርዳታ ለማድረስ ፈተና ሆኗል።

የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ፤ በሰሜኑ ኢትዮጵያ የሕግ ማስከበር እንዲሁም በሽብርተኝነት በተፈረጀው የሕወሃት ቡድን እንቅስቃሴ ሳቢያ ለርዳታ የተጋለጡ ዜጎችን ለማገዝ መንግስት እየተጋ መሆኑን አንስተዋል። የፌደራል መንግስት በሥፍራው ለሚገኙ ተርጂ ኢትዮጵያውያን አስቸኳይና የዕለት ደራሽ እርዳታ እንዲያገኙ እያደረገ በሚገኘው ጥረት እስካሁን ባለው ሂደት 9 ነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ 146 ሰብዓዊ ድጋፍ የያዙ ተሽከርካሪዎች መቐለ ደርሰዋልም ብለዋል

በክልሉ በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይ ላሉና እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች ያልተገደበ ሰብዓዊ ድጋፍ እየተሰጠ ይገኛል ያሉት አምባሳደር ዲና፤ የህወሃት ቡድን አሁንም ከአፋርና አማራ ክልል አካባቢዎች ታጣቂዎቹን ለማስወጣቱ ለእርዳታ ማድረስ ሥራው ፈተና ሆኗል ማለታቸውን ኤ ኤም ኤን ዘግቧል።

የለጋሽ ድርጅቶች እጅ ማጠር በሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ ክስትቶች ሳቢያ የተረጅዎች ቁጥር መናር ለሰብዓዊ ድጋፉ ተጨማሪ አሉታዊ ጫና እያሳደሩ ይገኛሉ ተብሏል::

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

ኃይሎቻቸውን ከአፋር ክልል ሙሉ በሙሉ ማስወጣታቸውን ትግራይን እያስተዳደሩ ያሉት ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ የህወሓት ታጣቂዎች አፋር ውስጥ ይዘዋቸው ከቆዩ አካባቢዎች ሙሉ በሙሉ አልወጡም ሲሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ፅህፈት ቤት እና የአፋር ክልል ባለሥልጣናት አስተባብለዋል።

በሌላ በኩል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሳምንቱ ውስጥ የተከናወኑ አበይት ፖለቲካዊና ዲፕሎማሲያዊ ሥራዎችን በማስመልከት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የኢፌዲሪ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በቅርቡ ህይወታቸው ላፈውን የኬኒያው የቀድሞው ፕሬዚደንት ሟይ ኪባኪ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን መግለጻቸውና ኪባኪ በስልጣን ዘመናቸው የኢትዩ-ኬኒያ ወዳጅነት ወደተሻለ ደረጃ እንዲደርስ የሠሩ መሆናቸውን እንደገለጹና በሥርዓተቀብሩ ላይ ለመገኘትም ወደ ናይሮቢ ማቅናታቸው ተገልጿለ።

ተመሣሣይ በኢትዮጵያ የማሊ አምባሣደር ህልፈተ ሕይወትን በማስመልከት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሐዘን መግለጫ ማውጣቱ ተመላክቷል።

በሌላ በኩል የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር ዐብይ አህመድ የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮንን ዳግም መመረጥ በማስመልከት የእንኳን ደስ ያልዎት መልዕክት ማስተላለፋቸውና የሁለቱ ሀገራት ግንኙነትን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ አጋጣሚ እንደሚፈጥርም ተጠቅሷል።

የፌዴራሉ መንግስት በትግራይ ክልል ያልተገደበ የሰብዓዊ ረድኤት እንዲቀርብ እያደረገ ቢሆንም አሸባሪው ህወሓት ከያዛቸው አጎራባች የአፋር ወረዳዎች አለመውጣቱና የለጋሽ አካላት በተፈለገው መጠን ድጋፍ አለማቅረብ ከተረጂዎች ቁጥር እያሻቀበ መምጣት ጋር ተያይዞ ችግር መፍጠሩ ተብራርቷ በምጣኔ ሀብታዊ ዲፕሎማሲ ጋር በተያያዘም፣ “Doing Business in Ethiopia” በሚል መሪ ቃል በህንድና በጃፓን የሚገኙ ኤምባሲዎች የተለያዩ ስራዎችን ማከናወናቸው ተገልጿል።

በተጨማሪም፣ በማልታ፣ ጊኒ ቢሳው፣ ስዊድንና ብራዚል አዲስ የተሾሙ የኢትዮጵያ አምባሰደሮች የሹመት ደብዳቤያቸውን ማቅረባቸው ተወስቷል።

በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በኩል በዚህ ሳምንት 2382 ዜጎች ከሳዑዲ ወደሀገር ቤት መግባታቸውና እስከአሁን በተሰራው ስራም ከ 15300 በላይ ዜጎች ወደሀገር ቤት መመለስ መቻሉ ተገልጿል።

በከኢድ እስከ ኢድ ኤክሲፖም ከውጭ ወደሀገርቤት በርከት ያሉ ዜጎች እየገቡ መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተመራ ቡድን ከውጭ ወደሀገርቤት ከተመለሱ ዜጎች ጋር የአፍጥር ሥነሥርዓት ማካሄዱን አምባሣደር ዲና የገለጹ ሲሆን በተመሣሣይም በዱባይ፣ በአንካራና በሳውዲመሠል የአፍጥር ስነሥርዓት መከናወኑ አንስተዋል።

በመጨረሻም፣ ሚኒስቴር መሥሪያቤቱ የዘጠኝ ወር የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እንዳደረገና ጫና በበዛበት ሁኔታ ውስጥ ሆኖ ያከናወናቸው ስራዎች በበጎ መልኩ መገምገማቸውን አምባሣደር ዲና ሙፍቲ ገልጸዋል።

source – OBN, ኢፕድ

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
“ሕገወጦች በድንጋይ ከሰል አመላላሽ አሽከርካሪዎች ላይ ጉዳት እያደረሱ ነው”
ከደሴ ከተማ ቤተ-እምነቶች እና ህዝባዊ ተቋማት ህብረት የተሰጠ መግለጫ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2