Skip to content
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  “በትግራይ ኢኮኖሚው ኮንትሮባንድና አራጣ ሆኗል” ሳልሳይ ወያኔ
News

“በትግራይ ኢኮኖሚው ኮንትሮባንድና አራጣ ሆኗል” ሳልሳይ ወያኔ

Ethioreview newsEthioreview news—May 3, 2022
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

“በትግራይ ክልል ኢኮኖሚው ኮንትሮባንድና አራጣ ሆኗል” ሲሉ የሳልሳይ ወያኔ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ክንፈ ሃዱሽ ተናገሩ። ክልል የፖለቲካ ምህዳሩ «ሙሉ በሙሉ» መዘጋቱንና የሽግግር መንግት እንዲቋቋም የጠየቁ የፖለቲካ ድርጅቶች እየተሳደዱና አፈና እየተደረገባቸው መሆናቸውን አመልከቱ።

በትግራይ ወቅታዊ ጉዳት መግለጫ መስጠታቸውን ጠቅሶ የጀርመን ድምጽ ከመቀለ ባሰራጨው ዘገባ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊው ” አሁን እንደ ህዝብ ወደ ከፋ ደረጃ ደርሰናል” ሲሉ ተደምጠዋል። “ድሮም አልጠቀመም፣ ወደፊትም አይጠቅምም” ሲሉ ድምጻቸውን ያሰሙት አቶ ክንፈ ትግራይ በፍትህ፣ በፖለቲካና በኢኮኖሚ ችግር መተብተቧን ጠቅሰው “በትግራይ ክልል ኢኮኖሚው ኮንትሮባንድና አራጣ ሆኗል” ብለዋል። አራጣ ሲሉ የጠሩትንና ኮንትሮባንድ ያሉትን ህገወጥ ተግባር ሲያስረዱ በዝግጅት ክፍሉ አልተሰማም።


‹‹በትግራይ በእርዳታ የመጡ መድኃኒቶች አዳዲስ ፋርማሲ ቤቶች ተከፍተው እየተሸጡ ነው›› በትግራይ ክልል የመድኃኒት እጥረት ቢኖርም መቀሌ ከተማ ውስጥ ግን አዳዲስ ፋርማሲ ቤቶች ተከፍተው መድኃኒት ሲሸጡ አይተናል፤በመቀሌ በህዝብ ሆስፒታሎች የመድኃኒት እጥረት ቢኖርም በእርዳታ የመጡ መድኃኒቶች አዳዲስ ፋርማሲ ቤቶች ተከፍተው እየተሸጡ ነው፡፡


More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

ሳልሳይ ወያነ ትግራይ የተባለው ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅት በክልሉ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ መቸገሩን ገልጾ ባዘጋጀው መግለጫ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ቅዳሜ በመቐለ የጠራውና ከስድስት መቶ በላይ ሰዎች የተገኙበት ሕዝባዊ ስብሰባ በታጣቁ ኃይሎች መበተኑን አመልክቷል። በተለይም በትግራይ የሽግግር መንግስት እንዲቋቋም የጠሩ የፖለቲካ ፖርቲዎች ተለይተው ዓፈና እየደረሰባቸው መሆኑን አስታውቋል። ይህን አካሄድ ከፖለቲካው ምህዳር መዘጋት ጋር ብቻ ሳይሆን በጥቅሉ “ትናንት አልጠቀመንም፣ ወደፊትም አይጠቅመንም” ሲል ኮንኗል። ትግራይ የአንድ ድርጅት ንብረት መሆኗን የማይቀበሉ መሆናቸውን ገልጸዋል። ድርጊቱ ሕገ ወጥና ፀረ ዴሞክራሲ ብሎታል።

ከዚህ በተጨማሪ ፖርቲው የትግራይ ክልል በአስከፊ ፖለቲካዊ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ላይ እንደምትገኝ ጠቁሟል። ለዚህም ተጠያቂዎች ያላቸውን ሁለት አካላት “ውስጣዊና ውጫዊ” ሲል ጠቅሷል። ለችግሩ ተጠያቂዎች ከውጭ ትግራይ ክልል ላይ «መዘጋትና ከበባ» የጣለውና ” ጠላት” የተባለው የኢትዮጵያ መንግስት ሲሆን፣ ከውጭ ደግሞ «ትግራይን መምራት አልቻለም» ያለውን ትህነግ እየፈጸመ ያለውን የከፋ ብሎታል።

በትግራይ ያለውን ሃብት በአግባቡ ተጠቅሞ ውስጣዊ ሁኔታዎችን ለማሻሻል አቅምም ሆነ ፍላጎት እንደሌለው ጠቅሰው ትህነግን የኮነኑት አቶ ክንፈ ፓርቲያቸው ለወደፊቱ ያሰበው ምን እንደሆነ አላስታወቁም። የጀርመን ድምጽ የትህነግን ሃሳብ ለማካተት እዛው መቀለ ከተማ ባለው ዘጋቢ ሙከራ ቢያደርግም እንዳልተሳካ ተመልክቷል።

በቅርቡ በትግራይ ዝርፊያና ህገወጥነት እየተስፋፋ መምጣቱን ጠቅሶ የክልሉ ቴሌቪዥን በዩቲዩብ ዜና ማሰራጨቱ የሚታወስ ነው።

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
አሳርፉልን! የመጨረሻ መልዕክት
በኢድአልፈጥር በዓል የጭስ ቦንብ በማፈንዳት ወንጀል የተጠረጠረው ፖሊስ ፍርድ ቤት ቀረበ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2