Skip to content
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ቫለንት ፕሮጀክት – ኢትዮጵያን በመረጃ ጦርነት የወረረው ድርጅት
News

ቫለንት ፕሮጀክት – ኢትዮጵያን በመረጃ ጦርነት የወረረው ድርጅት

Ethioreview newsEthioreview news—July 18, 2022
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

አሚል ካን የመሰረተው የመረጃ/ስነልቡና ጦርነት አዝማቹ Valent Projects የተባለ ድርጅት ስለራሱ ከሚገልፀው በተቃራኒው አሜሪካ እና ብሪታኒያ ላሰለጠኗቸው ብሎም በገንዘብ ለሚደግፏቸው የተለያዩ ታጣቂ ቡድኖች የፕሮፓጋንዳ ድጋፍ ሲያቀርብ ይታወቃል።


የዓባይልጅ

ኢትዮጵያ ላይ የደረሰውን የሀሰተኛ መረጃና የሰነልቦና ጦርነት የመራው ድርጅት በሶሪያው የርስ በርስ ጦርነት ተልእኮ በነበረው ሰው ነው የተቋቋመው። በሶሪያ የመረጃ ጦርነት አዝማች የነበረው ባስማ ፕሮጀክት መባሉን የምናውቀው ነው። በኢትዮጵያ የነበረውን ፕሮፓጋንዳ የመራው ልክ የባስማ አምሳያ ድርጅት መቋቋሙን እንጂ ስሙ ሳይገለጥ ነው የቆየው። ሆኖም በUSAID በኩል ከCIA የተሰጠውን ፀረ-ኢትዮጵያ ተልእኮ አስተግባሪ Valent Projects – ቫለንት ፕሮጀክትስ የሚባል ድርጅት መሆኑን በጥናታ ሪፖርቶች ይፋ ተደርጓል።
ይህ እኩይ ድርጅት ይጋለጥ ዘንድ የምእራባዊያን ጣልቃ ገብነትን የሚያነፈንፉ የተለያዩ ሀገራት ደህንነት መስሪያ ቤቶች የቴክኖሎጂ እና ምርምር ተቋማት ከእጃቸው ያስገቧቸው ሰነዶች ወሳኘ ግብአት በመሆን አገልግለዋል። ሰነዶቹ እየተፈተሹና እየተመረመሩ ቀጥለዋል። በተለይም ሚንት ፕሬስ ኢንስቲትዩት የተሰኘው የጥናት ማእከል በመሰል ስራዎቹ አንቱታን ያተረፈ ሲሆን ዛሬ ይፋ ባደረገው ጥናታዊ ሪፖርቱ የኢትዮጵያና ሱዳን ዜጎችን በዲጂታል የሚያሰሟቸው ድምፆችን ለማፈን በብሪታኒያ ማእከሉን ባደረገውና ቫለንት ፕሮጀክትስ በሚሉት ተቋራጭ በኩል ሲተገበር ይገኛል።
ከኢትዮጵያውያ በተጨማሪ የሱዳን ዜጎች በሀገራቸው ፖለቲካዊ ቀውስ ዙሪያ በኦንላይን የሚያሰሟቸውን ድምጾች ማፈን እንዲሁም የመረጃ ጦርነት ሰንሰለቱ ማዕከላዊ ዕዝ ከዚሁ ቫለንት ከተሰኘው ድርጅት መሆኑም ነው የተደረሰበት።
በአሜሪካው ሲአይኤ እና በእንግሊዝ ደህንነት ተቋም እንዲሁም በዩኤስአይዲ እና በተመሳሳይ አላማ ከተሰማሩ አጋሮች ጋር በመቀናጀት ነበር የፕሮፓጋንዳ ዘመቻው እየተከነወነ የሚገኘው።

ይህ ቫለንት ፕሮጄክትስ Valent Projects – በተለይም እንደ ፌስቡክ ካሉ የማህበራዊ ሚዲያ ኩባንያዎች ጋር በሚስጥር በመስራት ይታወቃል ይላል ሚንት ፕሬስ ኢንስቲቱዩት በጥናቱ። ቫለንት በአሜሪካ መንግስት የሚደገፉ የኦንላይን ፕሮፓጋንዳ ዘመቻዎችን በማማከር በየሚታወቅ ኮሙኒኬሽን ድርጅት ነው። ቫለንት በአንድ አጋጣሚ ብቻ የተደረገለትን ክፍያ ለአብነት የሚጠቅሰው የሚንት ፕሬሥ ፅሁፍ እንዳስቀመጠው “የሲአይኤ ተልእኮ አስተግባሪ የሆነው ዩኤስኤአይዲ “የሃሰተኛ መረጃ ካምፔይን እና ማስኬጃ በሚል 1.2 ሚሊዮን ዶላር ለቫለንት ፕሮጀክትስ ክፍያ ተፈፅሟል”። እነዚህ የስውር ተልእኮ ግንኙነቶች እስካሁን ይፋ አለመደረጋቸውን የጠቆመው ጥናታዊ ሪፖርቱ፣ ቫለንት ከተልእኮው አንፃር ያስቀመጠውን ድምዳሜ እና አቅጣጫ ተከትሎ ፌስቡክ ኩባንያ እጅግ በጣም በርካታ የሱዳን አካውንቶችን አግዷል። በተለይም ምዕራባዊያን በፕሮፓጋንዳና ዲፕሎማሲ የሚደግፉ በኃይል ስልጣን የተቆጣጠሩ መለዮ ለባሾችን የሚተቹ ገፆች የዲጂታል አፈናው ኢላማዎች ተደርገዋል። በዚህ አካሄዳቸውም በአልቡርሃን የተመራውን የጁንታ አስተዳደር ከነ አወዛጋቢነቱ ማስቀጠል ያለመ ዘመቻ ነበር።
በኢትዮጵያም በተመሳሳይ ከመንግስት የወገኑ ኢትዮጵያውያን የኦንላይን ድምጾች በጅምላ ማፈን ቫለንት ፕሮጀክትስ ከተሰጠው ተልእኮ መካከል ተጠቅሷል። በዚህም የአሜሪካን ጣልቃ-ገብ ፖሊሲ የሚቃወሙ ኢትዮጵያዊ የማህበራዊ ሚዲያ አካውንቶችን የማሳፈንና የማዘጋት ዘመቻ መክፈታቸው ነው ሚንት ፕሬሥ ኢንስቲትዩት በጥናታዊ ሪፖርቱ ያጋለጠው። በነገራችን ላይ ሚንት ፕሬሥ ኢንስቲትዩት ተራ የምእራባዊያን ተላላኪ ተቋም አይደለም። መሰረቱ በዚያው በአሜሪካ ይሁን አንጂ ተግባሩ ግን ፀረ ኢምፔሪያሊዝም ነው። የምእራባዊያን white helmet ገመና የገላለጠ፣ የበሺር አሳድ ኬሚካል ጥቃት ውንጀላ ትያትርን ከአደባባይ ያዋለ፤ በምእራባዊያን አይን አፍቃ ሩሲያ ብለው የሚፈርጁት፤ የክብር ሽልማቱን እነ ኒማ ኤልቢገር ከሚሸለሙበት የሿሿ ተቋም ሳይሆን እንደ ሴሬና ሺዋ ካሉ ተቋማት ነው ውድ ሽልማት የተበረከተለት…ወዘተ በርካታ ድንቅ ምርመራዎችን ያከናወነ ተቋም ነው – ሚንት ፕሬሥ።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

ቫለንት ፕሮጄክትስ የተመሰረተው አሚል ካን በተባለ፤ ለቢቢሲ እና ሮይተርስ ይሰራ የነበረ አንጋፋ ጋዜጠኛ ሲሆን፤ ኋላ ላይ በብሪታንያው MI-6 የስለላ መስሪያ ቤት የመረጃ ጦርነት ክንፍ ባለሙያ ወደመሆን የተሸጋገረ ነው ይላል፤ ሚንት ፕሬሥ የሰውዬውን ዳራ በቃኘበት ዳሰሳው። የመረጃ ጦርነት Information warfare ባለሙያው አሚል ካን በሶሪያ ሚስጥራዊ የውጭ ጉዳይ ተልእኮ ፕሮጀክቶች ለበርካታ አመታት መስራቱንም ጥናቱ ገልጿል። በሶሪያ ተልእኮው የሀገር ውስጥ እንዲሁም ከሶሪያ ውጭ አለምአቀፍ ታዳሚዎች ላይ የተነጣጠረ ስውር የስነ-ልቦና ጦርነት Psychological operation – PSYOP ዘመቻዎች አካሂዷል። የ PSYOP [ስነልቦናዊ ጦርነት] ዘመቻውን ሲያስፈፅም የሚጠቀማቸው ገለልተኛ-መሰል ነገር ግን በሚስጥር ስውር ፖለቲካዊ ተልእኮ ያነገቡ ጋዜጠኞችና አክቲቪስቶችን ሲሆን የፕሮፓጋንዳ ብልጫውን ለመውሰድ መደበኛ ብዙሃን መገናኛዎች ጋር የሚቀናጁበትን ቅድመ ዝግጅት ትስስር እና ስልጠናዎች ተግባራዊ ያደርጋል።

አሚል ካን የመሰረተው የመረጃ/ስነልቡና ጦርነት አዝማቹ Valent Projects የተባለ ድርጅት ስለራሱ ከሚገልፀው በተቃራኒው አሜሪካ እና ብሪታኒያ ላሰለጠኗቸው ብሎም በገንዘብ ለሚደግፏቸው የተለያዩ ታጣቂ ቡድኖች የፕሮፓጋንዳ ድጋፍ ሲያቀርብ ይታወቃል።

#EslemanAbay #የዓባይልጅ

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
ኢትዮጵያ አሸነፈች
Ethiopian student carries Firewood at university graduation to honor mother
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2