Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ሻዕቢያ ኢትዮጵያ ላይ የአየር ክልል መቆለፉ ይፋ ሆነ፤ ተግባሩ የህልውና ቀይ መስመር መሆኑ ቁጣ አስነስቷል፤ ሻዕቢያን እስከመቼ?
News

ሻዕቢያ ኢትዮጵያ ላይ የአየር ክልል መቆለፉ ይፋ ሆነ፤ ተግባሩ የህልውና ቀይ መስመር መሆኑ ቁጣ አስነስቷል፤ ሻዕቢያን እስከመቼ?

Ethioreview newsEthioreview news—June 6, 2025
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ሻዕቢያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአየር ክልሉ እንዳያልፍ መከልከሉን ይፋ መደረጉን ተከልክሎ ከየአቅጣቻው ቅሬታ እየተሰማ ነው። ይህ ኢትዮጵያን በየብስ የማነቁ ቀጣይ እርምጃ በመሆኑ ጉዳዩ ከህልውና ጋር እንደሚያያዝ እየተገለጸ ነው። መንግስት የኤርትራ መንግስት የዘረፈውን ሃብት አስመክቶ “ያልተመለሰልን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገንዘብ ብቻ አይደለም በገንዘብ የማይተመንም የምናስመልሰው ትልቅ ንብረት አለን ” ሲሉ ተደምጧል።

የኤርትራ መንግስ የአየር ክልሉን መቆለፉንና የዓለም ዓቀፍ ህጎችን በጣሰ መልኩ ከኢትዮጵያ የዘረፈውን ሃብት ለማስመለስ እየተሰራ መሆኑን ያታወቁት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዶ/ር ጌንዲዮን ጢሞጢዮስ ናቸው። ሚኒስትሩ ለተወካዮች ምክር ቤት ሻዕቢያ ተወስኖበት ያልከፈለው የካሳ ክፍያም እንዲከፈል ይደረጋል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በፓርላማ ኤርትራን የአየር ክልሏን መዝጋቷን መግለጻቸውን ተከትሎ ጉዳዩ ሰፊ መወያያ ሆኗል። እሳቸው ባይገልጹትም ዜናው በግብጽ ሰብሳቢነት ኤርትራና ሶማሊያን አካቶ ኢትዮጵያ ላይ የባህር በር ለመጠርቀም ታቅዶ የከሸፈውን ሴራ ያስታወሰ ሆኗል። የቀይ ባህር አካል ያልሆነ አገር በውሃው ላይ ድርሽ እንዳይል ውል አስረው ከጨረሱ በሁዋላ ኢትዮጵያ ሶማሊያን ከስምምነቱ መመንጨቋ ሴራውን ሊያከሽፈው እንደቻለ ያመለከቱ ወገኖች፣ የኤርትራ ውሳኔ ቀይ መስመር መሆኑን እየገለጹ ነው። እነዚሁ ወገኖች መንግስት ለኤርትራ መሪዎች ምላሽ ባይሰጥም ለሕዝብ ግልጽ ማድረግ ያለበትን ጉዳይ ሊያድበሰብስ እንደማይገባም ባይ ናቸው።

ሻዕቢያ ኢትዮጵያን በወኪሎቹ አማካይነት በኮንትሮባንድ ያጥባል፤ በድንበር ሽፍታ እያሰማራ ያተራምሳታል፤ በተላላኪነት የባህርና የብስ መውጫ መግቢያ ለማሳጣት ይሰራል። አሁን ደግሞ የአየር ክልል ቆልፏል። ይህን የሚያደርገውን፣ እንዲህ ያለውን የኢትዮጵያ መርዘኛ ጠላት እየተላላኩ አገራቸውን ለመበተን፣ ዳግም ያደራጀችውን ጦር ለማፍረስ፣ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ላይ የተሰለፉ በስም ኢትዮጵያዊያን ሚዲይዎች እየተጉለት ነው። በኢትዮጵያ ባንዲራ ተጠቅልለው ቅበሩን ሲሉ የነበሩ የኢታውቁቱ ሳይቀሩ የግርድና ላይሰንስ ወስደው አገራቸውን ሃያ አራት ሰዓት እየደብደቡ ነው። ስሜነህ አያሌው በፊስ ቡክ ገጻቸው እንዳሉት መንግስትን መጥላትና ብሄራዊ አጀንዳ የማይለዩ ባንዳዎችን ትውልድና ሕዝብ በቅጡ ሊያንገዋልላቸው ይገባል
More stories

የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚጥሰው HR6600/S3199 ሕግ ተቋረጠ

April 6, 2022

አጫጭር ወቅታዊ መረጃዎች

June 30, 2021

የብረት ሌባ “ባለሃብቶች” – ነዳጅ ስር የሚርመጠመጡ ባለስልጣናት

December 20, 2022

“ጥምቀትና መተጫጨት”

January 18, 2023

ሻዕቢያ ታጣቂ እያሰለጠነና እያስታጠቀ ኢትዮጵያን ሰላም የሚነሳት አንሶ የምድርና የአየር መውጫ በመከልከል እያደረገ ያለው ደባ የህልውና አደጋ መሆኑን ያስታወቁ ዜጎች፣ “በዚህ ደረጃ ኢትዮጵያ ላይ የተነሳን ኃይል ደግፈው፣ ወይም ተገዢ ሆነውለት አገራቸውን ሲያዋክቡ የሚታዩ በስም ኢትዮጵያዊ ሚዲያዎችና የሚታወቁ ፖለቲከኞች ጉዳይ በጥብቅ ሊታሰብበት ይገባል” ሲሉ እየተደመጠ ነው።

የፓርላማ አባሉ ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ጦርነት ስለመነሳቱ አንስተው ለጠየቁት ጥያቄ ምላሽ የሰጡት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቱ እንዳይበላሽ፣ ከበፊቱ በበለጠ አግባብ እንዲቀጥል መንግትና ሕዝብ እየሰሩ መሆኑ አስቀድመዋል። ኢትዮጵያ ጋር ለመጠጋት የሚመጡ የኤርትራ ተወላጆች ከሕዝቡ መልካም አቀባበል እንደሚደረግላቸው አስታውሰው መንግስት ደግሞ በህግ፣ በፖሊሲና በተቋም ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል። በኤርትራ መሪዎች ተግባር ይህ የሕዝብ ግንኙነት እንደማይበላሽም አመልክተዋል።

የውጭ አገር አየር መንገዶችን ገንዘብ አንቀው የያዙ የጎረቤት አገራት መካከል ስሟ ከፊት የሚቀመጠው ኤርትራ የአንድ ወር በረራዋ ቢደመር በአዲስ አበባ አንድ ቀን እንኳን ከሚደረገው ጋር እንደማይወዳደር ያመለከቱት ሚኒስትሩ፣ የኤርትራ መሪዎች ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ አፍነው ያስቀሩትን ሃብት አስመልክቶ የዓለም አቀፍ አሰራርና የአቪዬሽን ህጉ በሚፈቅደው መሰረት ለማስመለስ እየተሰራ መሆኑን አመልክተው፣ የውጭ ምንዛሬ ችግር ካለም በንግግር ማስተካከል የሚቻልበት አግባብ ሊኖር እንደሚችል አመላክተዋል። ሚኒስትሩ አለሳልሰው ባቀረቡት ምላሽቸው የካሳ ክፍያ ጉዳይንና ኢትዮጵያ “በገንዘብ የማይተመን” የመታስመልሰው ሃብት እንዳላት ተናግረዋል።

በአስር ሺህ የሚቆጠሩ ዜጎች ሕይወት የቀጠፈውን፣ አካል ያጎደለውን፣ ንብረት ያወደመውና ያፈናቀለው የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት በአልጀርስ ስምምነት ሲቋጭ ከተደረሱት ስምምነቶች መካከል አንዱ፣ የካሳ ጉዳይ ነበር። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ብቻ ሳይሆን የካሳ ኮሚሽኑ የወሰነው ያልተከፈለ ሃብት መኖሩን ጠቆም አድርገው ያለፉት ይህንኑ ነው።

ባድመንና አወዛጋቢ አካባቢዎችን ለማስረከብ አቶ መለስ ፈርመው በስምምነት ከተቋጨ በሁዋላ ስምምነቱን ለማጽናት በተዋረድ ከተቋቋሙት ኮሚሽኖች መካከል የካሳና የቅሬታ ኮሚኖች ይጠቀሳሉ፡፡ ኮሚሽኖቹ ካሳን በመተመንና ቅሬታን ሰምቶ ውሳኔ የመስጠት ዓላማ ይዘው የሚሰሩ ነበናቸው:: በዚህም መሠረት ሁለቱም ኮሚሽኖች ልክ እንደ ድንበርኮሚሸኑ መቀመጫቸውን ሔግ አድርገው ውሳኔ አሳለፉ፡፡

ሰነዶች እንደሚያስረዱት ኢትዮጵያ እንዲከፈላት ያእረበችው ከአምስት ቢሊዮን ብር በላይ ነበር፡፡ ለጠፋው ሕይወት፣ ለቆሰሉትና፣ ከድንበር አካባቢ ለተፈናቀሉ ከ300 ሺህ በላይ ሕዝብ በመንግሥትና በሕዝብ ላይ ለደረሰው የሞራል ውድቀት ተዘርዝሮ ነበር ብሩ የተጠየቀው። እንደ ኤርትራ ዓይነት ደሃ ሕዝብ የያዘ አገርን በዚህ ደረጃ ከፍተኛ ገንዘብ መጠየቅ ትክክለኛ አመክንዮ አይሆንም በሚል ኮሚሽኑ ሂሳቡን ዝቅ አድርጎታል።

ብመጨረሻም ከህጻናት እስከ አዛውንት የቀተፈውን የአይደር ትምህርት ቤት የአየር ጭፍጨፋ አካቶ ኤርትራ ለኢትዮጵያ ከወጪ ቀሪ አሥር ሚሊዮን ዶላር እንዲከፈላት ቢወሰንም ዛሬ ድረስ የተከፈለ ነገር የለም።ተወሰነ። የድንበር ጦርነቱ በሚያዚያ 28/1990 ዓ.ም መጀመሩና በታህሳስ 2002 ዓ.ም አልጀርስ ላይ የሰላም ስምምነት መፈራረማቸው አይዘነጋም።

“መንግስታዊ ማጅራት መቺ” የሚባለው የሽማግሌዎች ስብስብ ለዓለም ዓቀፍ ህግና ደንቦች የማይገዛ፣ በዝርፊያ፣ በኮንትሮባንድ፣ በክፍያ የሽብር ቡድኖችን፣ ታጣቂዎችን በማሰለጠንና በማስታጠቅ የሚተዳደር። የመንግስት ቅርጽ የሌለው ክፉ ጎረቤት በመሆኑ የኤርትራም ሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲያርፉ እርምጃ ለምውሰድ ጊዜው አሁን ነው። በቃ። ሻዕቢያ እያለ ኢትዮጵያ ሰላም ልትሆን አትችልም” የሚሉ ወገኖች እየበረከቱ መሆኑ ይታወቃል።

FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ በምንም መልኩ እንደማይታጠፍ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ በድጋሚ አረጋገጡ፤ አሜሪካ ደገፈች
ዳውድ፣ መረራና ጃልመሮ ወደ ብልጽግና በሚደረግ ፍልሰት ሳቢያ እየተመናመኑ ነው፤ “ጃዋር ለኦፌኮ ስጋት ሆኗል”
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2