hot
ኔል እስኮቬል ” ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩና የተዘነጉ በርካታ እውቅ የጋዜጣ ባለቤቶችን አስታውሳለሁ። ፑሊትዘር ግን በበጎ አድራጎቱ /በኢንዶውመንቱ/ ከሞተ በኋላ ዘላለማዊነትን ተቀዳጅቷል። ” ይላል። የበጎ አድራጎት ስራው በሞት ...
ኢትዮጵያ በታሪኳ ጦርነት ተለይቷት አያውቅም። ጦርነት የታሪኳ አካል ሆኖ የኖረው ግን ሊገፏት የመጡትን ለመከላከል እንጂ የማንንም ድንበር ገፍታ በእብሪት ወረራ በማካሄድ አልነበረም። የራሷ ነጻነት ብቻ የተሟላ ሰላም እንደማያመጣ ስ...
የኢትዮጵያ እና የሶማሊላንድ የባሕር በር ስምምነት በሦስተኛ አካላት ተጽእኖ ሊቀየር እንደማይችል የሶማሊላንድ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዶክተር ኢሳ ካይድ መሐሙድ ገለጹ። ግብጽና አረብ ሊግ የሚያወጡት መግለጫ እን...
1.መቅድም ይህ የአድዋ 119ኛ አመት መታሰቢያ እኛና አድዋ በተሰኘ ርእሰ ጉዳይ ላይ ያተኩራል። ድርሰቱ ስድስት ንኡሳን ክፍሎች አሉት። ሁላችንም በጦርነቱ በድሉም ወቅት ስላልነበርን የተጻፈ አንብበን ከምናውቀው አመሳክረን ነው ጽሁ...
“ሁሉም በተመሳሳይ የብልሽት ደረጃ ላይ ናቸው። ውድቀቱ የአንድ ወይም የሁለት አይደለም። ድርጅታዊ፣ ስትራቴጂያዊ እና የአመራር ነው። የተሻለ ሆኖ የሚታይ ግለሰብ ወይም መሪ የለም..." በመቀለ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ እና ስ...
የትግራይ መርዶ እጅግ ለማመን የሚከብድ መረጃ፣ ለመስማት የሚያም ምስክርነት፣ ለማየት የሚያም ምስል የተደገፈ ምስክርነት እየቀረበበት ነው። ሃዘኑ መላው ትግራይን እንደ ወረሽኝ መቷል። "ካሁን በሁዋላ ጥይት መስማት አንፈልግም" ያሉ...
የውሃ ሃብት ባለሙያ ነኝ፤ የግድቡ ጉዳይ ቀጥታ ከሙያዬ ጋር ባይገናኝም እንደዜጋ ሁኔታውን በቅርብ እከታተላለሁ፤ ፖለቲካንም እንዲሁ። የዋዜማን ሰዎች ዋዜማ ሳትሆኑ ነው የማውቃችሁ፤ ካገር ከመውጣታችሁ በፊት ማለቴ ነው። የማውቃችሁም...
“በአስቸኳይ ሽፋን እንድትሰጡን” በሚል ርዕስ ለኢፌዴሪ አየር ሃይል እንደተጻፈ የሚገልጽ ደብዳቤ ባለፉት ሁለት ቀናት በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ሲሰራጭ ተመልክተናል። በርከት ያሉ ሰዎችም የደብዳቤውን ትክክለኛነት በተመለከተ አስተያየ...
“እኔ እንዲያውም በልቅነት ነው ራሴን የማየው” በማለት ወግአጥባቂ እንዳልሆነ እና ለመብቶች እንደሚቆም የተናገረው ያሬድ ከተናገረው ቀልቤን የሳበው “እኔ ዳፍንታም ነኝ (ነበርኩ)” ያለው ነው። በዘመነ ኢህአፓ ዳፍንታም ስለነበረ ሁ...
በተለይ ከአገር ውጭ ሆነው በዘረኝነትና በሃይማኖት ሽፋን ህዝብ እንዲጫረሰ እየሰሩ ነው በተባሉ ክፍሎች ላይ በዓለም ዓቀፍ ደረጃና በኢትዮጵያ ህግ መሰረት ክስ እንደሚመሰረት ተሰማ። ከአንዳንድ አገራት ጋር የመዋቅር ንግግርና የጋራ ...
ኢመደበኛ አደረጃጀቶች ምንም ጊዜ የማይቀየር፣ ሊስተባበል የማይችልና ልዩ የሆነ መለያ አላቸው። ይህም ለክህደትና ለመሸጥ፣ በኢትዮጵያውያን አገላለጽ ለባንዳነት የተጋለጡ ወይም መደምደሚያቸው ባንዳነት ነው። ሌሎቹን እንተዋቸውና በአገ...

