Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  “ጥቃት ደረሰባት የተባለችው ሉሲ በኢትዮጵያ በህጋዊ ጋዜጠኛነት እትታወቅም”
News

“ጥቃት ደረሰባት የተባለችው ሉሲ በኢትዮጵያ በህጋዊ ጋዜጠኛነት እትታወቅም”

Ethioreview newsEthioreview news—February 11, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

በኢትዮጵያ የሎሳንጀለስ ታይምስ፣ አልጀዚራና የኖርዌይ ሚዲያ ወኪል ሆና እነደምትሰራ ገልጾ የድንበር የለሽ የጋዜጠኞች መብት ተከራካሪ ድርጅት Reporters Without Borders (RSF) የተሟገተላት ሉሲ ካሳ በኢትዮጵያ ህጉ በሚያዘው መሰረት ተመዝግባ የምትሰራና የምትታወቅ ጋዜጠኛ አይደለችም ተባለ። ስሟ ሉሲ በርሄ ካሳ ቢሆንም ተቋሙ የጠራት ሉሲ ካሳ ብሎ ሲሆን ከመንግስት ወገንም በተመሳሳይ ነው ስሟ የተጠቀሰው።

የውጭ ሚዲያዎች ወኪል በመሆን ትሰራ ነበር የተባለችው ሉሲ ካሳ በሕጋዊነት ተመዝግባ እንደማትንቀሳቀስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ያስታውቀው የድንበር የለሽ ጋዜጠኖች ቡድን ያወጣውን መግለጫ ተከትሎ ነው። ቡድኑ ህጋዊ እውቅና የለትም የተባለችውን ፍሪላንስ ጋዜጠኛ ባልታወቀ ግለሰብ ጥቃት ደረሰባት ብሎ ነበር። ቡድኑ እጅግ ማዘኑንን ገልጾ የተፈጸመውን ድርጊት አውግዞ ላሰራጨው ዜና “ሉሲ ካሳ በኢትዮጵያ የውጭ ሚዲያዎችን በህጋዊነት የሚወክል ፍቃድ እንደሌላት የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣንን አስታውቋል” ሲል ነው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ያመለከተው።

Reporters Without Borders (RSF) is shocked to learn that armed intruders physically attacked and threatened an Ethiopian freelance journalist in her Addis Ababa home with the clear aim intimidating her in connection with her reporting – ሙሉውን ሪፖርት እዚህ ላይ ያንብቡ

የድንበር የለሹ የጋዜጠኞች ቡድን ሉሲ ላይ ጥቃት መሰንዘሩ ብቻ ሳይሆን ቤቷ የሲቪል ልብስ በለበሱ ሰዎች በሃይል መበርበሩን፣ ኮምፒወተሯ ላይ ያሉ መረጃዎሽ መታየታሸውን በተለያዩ ጊዜያት ለውጭ ስማቸው ለተጠቀሱት ሚዲያዎች ሃሰት እንደምትዘግብና ጁንታውን የትግራይ ሃይል እንደምትደግፍ እየተገለጸ ማስፈራራት እንደተፈጸመባት አትቷል።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

መረጃ ማጣሪያው ግን በዋናናት የተነሳው የአግሪቱን የስራ ህግ በማጣቀስ ነው። በአገሪቱ ሕገ መንግስት የትኛውም ግለሰብ በደህንነትና ነጻነት የመንቀሳቀስ መብቱ የተጠበቀ መሆኑንም አስታሶ፣ድንበር የለሽ የጋዜጠኞ ቡድን Reporters Without Borders (RSF) ፍሪ ላንስ ጋዜጠኛ ሉሲ ካሳ በዘገባ ወቅት ከምትዘግበው ሁነት ጋር በተያያዘ ጥቃት ደርሶባታል በሚል እንዲሁም በኢትዮጵያ የሎሳንጀለስ ታይምስ፣ አልጀዚራና የኖርዌይ ሚዲያ ወኪል ናት ብሎ መረጃ ማውጣቱን ያጣጥላል።

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ የውጭ ሚዲያን በመወከል መንቀሳቀስ የሚፈልጉ ጋዜጠኞች በብሮድ ካስት ባለስልጣን በመመዝገብ፣ ህጋዊ መሆንና የሚዲያ ይለፍ መታወቂያ መያዝ እንደሚጠበቅባቸው አስታውቋል። ይሁን እንጂ ሉሲ ካሳ በብሮድ ካስት ባለስልጣን ህጋዊ ምዝገባ አድርገው ከሚንቀሳቀሱ የውጭ ሚዲያ ወኪሎች መካከል አይደለችም። በህጋዊነት ተመዝግባ የምትታወቅ ጋዜጠኛ አለመሆኗን ጠቅሶ ሪፖርቱ የሳተ መሆኑንን ያከለው የአስቸኳይ አዋጅ ማጣሪያ የማስተካከያ መግለጫ ልጅቷ ላይ ተፈጸመ ስለተባለው ወንጀል ያለው ነገር የለም።

ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን ሉሲ ካሳ አል ጀዚራን ጨምሮ ሌሎች የውጭ ሚዲያዎች በወኪልነት ትሰራ ነበር ብሎ ያወጣው መረጃም የተሳሳተ መሆኑንና ቡድኑ መረጃ ከማሰራጨቱ በፊት የመረጃውን እውነተኝነት ግራና ቀኝ አጣርቶ ማውጣት ይገባው እንደነበረም አስታውቋል።

በአገሪቱ ሕገ መንግስት ማንም ሰው በነጻነት ደኅንነቱ ተጠብቆ መንቀሳቀስ እንደሚችል መደንገጉን ገልጾ፤ ቡድኑ በተሳሰተ ሁኔታ ያሰራጨውን መረጃ በአስቸኳይ እንዲያርም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያው ሊያርም እንደሚገባው አሳስቧል።

photo Reporters with out boarder

    NEWS
    FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
    ከህዋሓት አመራሮች የጥፋት ተልዕኮ ተቀብሎ ጥቃት ለማድረስ ተንቀሳቅሷል የተባለ ተጠርጣሪ ላይ ክስ ሊመሰረት ነው
    ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በትግራይ ያጠናውን ይፋ አደረገ፤ አስገድዶ መድፈር ተፈጽሟል፣ ክልሉ ልዩ ትኩረት ያሻዋል
    Related posts
    • Related posts
    • More from author
    News

    ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

    April 26, 2026
    News

    “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

    April 26, 2026
    News

    ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

    April 13, 2026
    Load more
    Read also
    News

    ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

    April 26, 2026
    WORLD

    ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

    April 26, 2026
    News

    “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

    April 26, 2026
    WORLD

    አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

    April 26, 2026
    WORLD

    የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

    April 26, 2026
    WORLD

    የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

    April 26, 2026
    Load more
    Recent Posts
    • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
    • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
    • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
    • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
    • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
    • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
    • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
    • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
    • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
    • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
    • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
    • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
    • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
    • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
    • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
    Social networks
    FacebookLikes
    X TwitterFollowers
    PinterestFollowers
    InstagramFollowers
    YoutubeSubscribers
    VimeoSubscribers
      VOE
      The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

      MENU

      NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
      © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
      • CONTACT
      • law
      • INTERVIEW
      • ያበደው
      • ECONOMY
      • Home demo times
      • VOE VIDEO
      • ENGLISH PAGE
      • Home Demo default 2