Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  SOCIETY  “ፊቤላ ኢንዱስትሪ 12 ነጥብ 2 ሚሊየን ሊትር የሚጠጋ ዘይት ለገበያ አቅርቧል”
SOCIETY

“ፊቤላ ኢንዱስትሪ 12 ነጥብ 2 ሚሊየን ሊትር የሚጠጋ ዘይት ለገበያ አቅርቧል”

Ethioreview newsEthioreview news—April 12, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ፊቤላ ኢንዱስትሪ በመጀመሪያው ዙር የውጭ ምንዛሪ ተመድቦለት ባስገባው ጥሬ እቃ ተጠቅሞ 12 ነጥብ 2 ሚሊየን ሊትር የሚጠጋ ዘይት እና 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ተጓዳኝ ምርቶችን አምርቶ ለገበያ ማቅረቡን የፊቤላ ኢንዱስትሪ ባለቤትና የቢኬጂ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ በላይነህ ክንዴ አስታወቁ።

ስምንት ሚሊየን የሚጠጋውን በአከፋፋዮች አማካኝነት ለህዝብ ማድረሱንም አመልክተዋል።

አቶ በላይነህ ክንዴ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፣ ፋብሪካው ከተመረቀ ጊዜ ጀምሮ እስከአሁን ድረስ በመጀመሪያው ዙር የውጭ ምንዛሪ ተመድቦለት ባስገባው ጥሬ እቃ 12 ነጥብ 2 ሚሊየን ሊትር የሚጠጋ ዘይት እና 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ተጓዳኝ ምርቶች አምርቶ ለገበያ አቅርቧል። ስምንት ሚሊየን የሚጠጋውን ምርቱን በአከፋፋዮች አማካኝነት ለህዝብ ያደረሰ ሲሆን፤ የተቀረውም በመጫን ላይ ይገኛል።

ከአከፋፋዮች ቁጥር ማነስ ጋር በተያያዘ ምርቶችን ለተጠቃሚው የማዳረስ ችግር ተከስቶ እንደነበር ያመለከቱት አቶ በላይነህ ፣ ችግሩን ከግምት ውስጥ በማስገባት መንግሥት በሃገር አቀፍ ደረጃ 33 አከፋፋዮች ወደዚህ ሥራ ማስገባቱንና፣ ከእነዚህም ውስጥ ሰባቱ ለድርጅታቸው የተመደቡ በመሆኑ የስርጭት ችግሩ ሙሉ ለሙሉ ይቀረፋል የሚል ተስፋ እንዳላቸው ገልጸዋል።

More stories

ወገኛ ምርኮዎች !!

August 27, 2021

በዓለም ባንክና በኢትዮጵያ መንግሥት የሚተገበር የ550 ሚሊዮን ዶላር ፕሮጀክት ዛሬ በይፋ ይጀመራል

January 29, 2022

በድንገተኛ የሞተር ብልሽት የፖላንድ አውሮፕላን አዲስ አበባ አረፈ

September 18, 2021

ኤርትራዊያን ስደተኞች “አሸባሪው ወራሪሃይል ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ፈጽሞብናል” ሲሉ የዓለም ሕብረተሰብ ተማጸኑ

February 23, 2022

ድርጅታቸው በመጀመሪያው ዙር በተፈቀደለት ውጭ ምንዛሪ 14 ሚሊየን ሊትር ድፍድፍ ዘይት ከውጪ አስገብቶ እንደነበር ያስታወሱት አቶ በላይነህ፣ በሁለተኛው ዙር ደግሞ 20 ሚሊየን ሊትር ድፍድፍ ዘይትና ሌሎች የማሸጊያ እቃዎች ከማሌዥያ አዞ ጅቡቲ ደርሶ በመጓጓዝ ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።

እስከአሁን የፋብሪካው የዘይት ምርቶች በአዲስ አበባ፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብ ክልል፣ በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉምዝ እና በጋምቤላ ክልሎች እየተሰራጩ መሆኑን የጠቆሙት አቶ በላይነህ፣ ለአካባቢዎቹ የተመደቡ አከፋፋዮች ምርት እየወሰዱ መሆናቸውን አመልክተዋል።

ስርጭቱን በተመለከተ ከመንግሥት ጋር በቅርበት እየሠሩ መሆኑን የጠቆሙት አቶ በላይነህ፤ ለዚህም መንግሥት ሊመሰገን ይገባል ብለዋል። መንግሥት ለዘይት ቅድሚያ በመስጠት ካለችው የውጭ ምንዛሪ ለዚህ ሥራ መመደቡ ትልቅ ድጋፍ ነው የሚሉት አቶ በላይነህ፤ እኛም የተሰጠንን የተሻለ ዕድል በአግባቡ በመጠቀም ምርታችንን ለህዝቡ እያቀረብን እንገኛለን ብለዋል።

ምርትን በኃላፊነት ማሰራጨት በራሱ ከባድ ሥራ ነው ያሉት አቶ በላይነህ ፣ይህንን ሥራ መስመር ለማስያዝ ጥቂት መንገራገጭ ሊኖር እንደሚችልና በሚቀጥሉት 15 እና ሃያ ቀናት ውስጥ እነዚህ ሁሉ አከፋፋዮች ወደ ሥራ ሲገቡ ኅብረተሰቡ በበቂ ሁኔታ ምርቱን ሊያገኝ እንደሚችል ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።

ፊቤላ እስካሁን ድረስ አንድ ሊትር ከ39.05 እስከ 42 ብር ለአከፋፋዮች እያቀረበ እንደሚገኝ ያስታወቁት አቶ በላይነህ፤ ይህ ዋጋ በዓለም ላይ አንድ ሊትር ዘይት ከሚሸጥበት ዋጋ በእጅጉ ያነሰ እንደሆነ ጠቁመዋል። በማሌዥያም ሆነ በሌሎች አገራት የአንድ ሊትር ዘይት ዋጋ ከአንድ ዶላር በላይ እንደሆነም ገልጸዋል።

በአሁኑ ወቅት የዓለም አቀፍ የድፍድፍ ዋጋ ከፍ በማለቱ እና የዶላር ዋጋ በመናሩ፤ በነበረው ዋጋ ለማቅረብ አስቸጋሪ ነው ያሉት አቶ በላይነህ፤ ከዚህ አኳያ የዋጋ ማስተካከያ ለማድረግ አዲስ የትመና ዋጋ እየተሠራለት ነው ብለዋል።

ከጥራት ጋር ተያይዞም የፊቤላ ዘይት ቀደም ሲል ከውጭ ሃገር ታሽጎ ከሚመጣው ዘይት በተሻለ የፋት አሲድን በመቀነስ ለተጠቃሚዎች ምቹ እንዲሆን ተደርጎ እየቀረበ መሆኑን አመልክተዋል።

ፋብሪካቸው ድፍድፍ ዘይት አምጥቶ በማጣራት ለኅብረተሰቡ በማቅረብ በአንድ በኩል ጥራት ያለው ዘይት ለኅብረተሰቡ እንዲደርስ ማድረግ መቻሉን ያመለከቱት አቶ በላይነህ፣ በዚህም በዓመት እስከ አንድ መቶ ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ማዳን እንደሚችል ጠቁመዋል።

ኢንዱስትሪአቸው የዘይት ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት እንዲችል የጥሬ ዕቃውን በራሳቸው አቅም በሀገር ውስጥ ለማምረት የጀመሩትን ሥራ አጠናክረው መቀጠላቸውን ያስታወቁት አቶ በላይነህ ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፈው ዓመት በወሰዱት አስር ሺህ ሄክታር መሬት ላይ አኩሪ አተርና ሰሊጥ ማምረት መጀመራቸውን አመልክተዋል።

ፋብሪካው በቀን አንድ ሚሊየን ሊትር ዘይት የማምረት አቅም እንዳለው ያመለከቱት አቶ በላይነህ ፣ የኤሌክትሪክ ኃይል በየሰዓቱ የሚቆራረጥ በመሆኑ ባለው አቅም ልክ ማምረት እንዳልቻለ አመልክተዋል።

በአሁኑ ሰዓት ፋብሪካው 24 ሰዓት እንዲሠራ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ያመለከቱት አቶ በላይነህ፤ ከመብራት ጋር በተያያዘ ከፍተኛ ችግር እያጋጠማቸው እንደሆነ ጠቁመዋል። ለአብነትም ሰሞኑን ፋብሪካው ለአራት ቀናት ሥራ አቁሞ እንደነበር አስታውቀዋል።

እንደ አቶ በላይነህ ገለጻ፤ የተሰጣቸው ኤሌክትሪክ መስመር አሮጌ በመሆኑ በየጊዜው ይበላሻል። በዚህ የተነሳ ፋብሪካው በተደጋጋሚ ማምረት ለማቆም ይገደዳል፤ ችግሩ ከዚህም በላይ ለማሽኖቹ ደህንነት ስጋት እየሆነ ይገኛል።

ችግሩን ለመቅረፍና መሠረታዊ ለውጥ ለማምጣት 6 ሺ 500 ኪሎ ዋት የሚያመነጩ ትላልቅ ጄኔሬተሮች ገዝተው ማስገባታቸውን ያመለከቱት አቶ በላይነህ ፣ ዕርምጃው ከኤሌክትሪክ መቆራረጥ ጋር በተያያዘ በፋብሪካው ማሽኖች ላይ የሚደርሰውን ጉዳት መቀነስን ታሳቢ ያደረገ መሆኑን አስታውቀዋል። አማራጭ ስለጠፋ እንጂ በጀነሬተር በሚገኝ ኃይል ማምረት አዋጭ እንዳልሆነም ገልጸዋል። በኅብረተሰቡ ላይ የዋጋ ጭማሪ ሊያስከትል እንደሚችልም ጠቁመዋል።

“ጄነሬተሮቹን ወደ ሥራ ለማስገባት መስመሮች እየተዘረጉ ነው። ከአምስት ቀን በኋላ ወደሥራ ይገባሉ። ይህ ደግሞ ፋብሪካው 24 ሰዓት ሳይቆም እንዲያመርት ያስችለዋል። ይህን ማድረግ ከቻልን በቀን አንድ ሚሊየን ሊትር ማምረት እንችላለን። ይህ ደግሞ ለህዝባችን በበቂ ሁኔታ ምርት እንድናቀርብ ያስችለናል” ብለዋል።.
በወርቁ ማሩ – (ኢ ፕ ድ)

SOCIETY
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
የኦሮሚያ ክልል 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን በትኩረት እየሠራ መሆኑን አስታወቀ
Western JournaLIEsm and Ethiopia: How Susan Rice, Antony Blinken and the Corporate Media Spread Disinformation Against Ethiopia
Related posts
  • Related posts
  • More from author
SOCIETY

አስጨናቂዋን ሰዓት ወደ ደስታ የቀየረው የኢትዮጵያዊያን የሕክምና ባለሙያዎች ስኬት

August 23, 2025
News

በ2018 ጓደኞቼ ዩኒቨርስቲ ይገባሉ፤ በድህነት ከተማ ሄዶ መማር ይልቻለው ታዳጊ ለቅሶ!

August 22, 2025
SOCIETY

“በጠለምት ወረዳ በዝናብ እጥረት ሳቢያ እንስሳት እየሞቱ ነው፤ ሕዝብ እየተሰደደ ነው”

August 18, 2025
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • INTERVIEW
    • law
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • ያበደው
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2