Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  የአሜሪካ መንግስት የጣለው የቪዛ ክልከላ የዓለም አቀፍን ህግ የጣሰ መሆኑን ምሁራን ገለጹ
News

የአሜሪካ መንግስት የጣለው የቪዛ ክልከላ የዓለም አቀፍን ህግ የጣሰ መሆኑን ምሁራን ገለጹ

Ethioreview newsEthioreview news—May 26, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

የአሜሪካ መንግስት ከአሸባሪው ጁንታ ጎን በመቆም የጣለው የቪዛ ክልከላ የዓለም አቀፍ ህግን የጣሰ መሆኑን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተያየታቸውን ለኢዜአ የሰጡ ምሁራን ገለጹ፡፡

በዩኒቨርሲቲው የዓለም አቀፍ ህግ መምህር ዘሪሁን ቦዳ እንዳሉት፤ አንድን ማዕቀብ ሊያስጥል የሚችሉ የዓለም አቀፍ ህግ ዕውቅና የሰጣቸው ጉዳዮች ቢኖሩም ያለበቂ ምክንያት የጆባይደን መንግስት በኢትዮጵያ መንግስት ያስተላለፈው የቪዛ እገዳ ተገቢነት የለውም፡፡

የኢትዮጵያ መንግስት በዓለም አቀፍ ሰላም ማስከበር ዙሪያ እየሰራ ባለበት በአሁኑ ወቅት የተላለፈው ውሳኔ የዓለም አቀፍ ህግን የጣሰ ነው ብለዋል፡፡

ኢትዮጵያ በዓለም ሰላምና ፀጥታ በጎ ሚና ከማበርከቷ ውጭ ደንቃራ ሆና አታውቅም ያሉት ምሁሩ የሀገሪቱ ዳር ድንበር በሚጠብቁ የሰሜን እዝ መከላከያ ሠራዊት ላይ አሰቃቂ ጥቃት በፈጸመው አሸባሪው ጁንታ ላይ የወሰደችው የህግ ማስከበር እርምጃው ከህግ አንፃር ተቀባይነት ያለው መሆኑን ገልጸዋል፡፡

More stories

“ዛሬ እኛ ነን ነገ ደግሞ እናንተ ትሆናላችሁ” ቀዳማዊ ኀይለ ሥላሤ

May 5, 2023

ሰላም፣እርጋታና የዜጎች ደህንነት ለኢትዮጵያውያን ፍትሃዊ እድገት ወሳኝ ናቸው – በአሜሪካ የህዝብ ዲፕሎማሲ አማካሪ ምክር ቤት

May 17, 2021

ትግራይ በራሷ ልጅ አንደበት ምስክርነት

June 28, 2021

“ኑ ! የወልቃይት ምድር ነጻ ወጥቷል” በስደት የሽሽት ኑሮ ላይ የነበሩ አማሮች ወደ ወልቃይት ጠገዴን ሰቲት ሁመራ ተመለሱ

June 17, 2021

ከጁንታው ህወሃት ጋር ሰላምና እርቅ ለመፈጸም በተለያዩ ታዋቂ ሰዎች፣በሀገር ሽማግሌዎችና ሃይማኖት አባቶች በመታገዝ የኢትዮጵያ መንግስት ተደጋጋሚ ጥረት ቢያደርግም አሸባሪው ቡድን አሻፈረኝ በማለቱ ሊሳካ አለመቻሉን አውስተዋል፡፡

ለኢትዮጵያ ህዝብ ጠንቅ በሆኑ የውስጥ ቡድኖች ላይ ህግ ለማስከበር የትኛውንም አገርና መንግስት ማስፈቀድ አይጠበቅም ብለዋል፡፡

ኢትዮጵያ ሉዐላዊ ሀገር እንደመሆንዋ መንግስት የሀገሪቱን ህግ የማውጣት፣ ፖሊሲ የመቅረጽና ሰላም የማስከበር መብት እንዳለው ጠቅሰው በጂንታው ህወሃት ላይ የተወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃም ከውስጥ ሉዐላዊነቷ ማስከበር የመነጨ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

አሸባሪው የህወሃት ጁንታ በኢትዮጵያ የሰሜን እዝ ሠራዊት ላይ፣ በማይካድራ እና ሌሎች የሀገሪቱ አካባቢ ህዝቦች ላይ ዘግናኝ ድርጊት ሲፈጽም እንዲሁም ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር ጥሳ ወረራ ስታካሂድ ምንም ያላለው የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ ሊያስገባ የሚችል ህጋዊ መሠረት የሌለው ነው ብለዋል፡፡

አሜሪካ ያለበቂ ጥናት በኢትየጵያ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ላይ ማዕቀብ መጣሏ ተገቢነት እንደሌለው የገለጹት ደግሞ የዩኒቨርሲቲው የህግ መምህር ዳግም ወንድሙ ናቸው፡፡

ማዕቀብ የሚጣለው በዘፈቀደ ሳይሆን የዓለም አቀፍ ህግ ተጥሶ ሲገኝ እንደሆነ ጠቅሰው አሜሪካ በጉዳዩ በቂ ጥናት ሳታደርግ ፈጥና ወደ እርምጃ መግባቷ ተገቢነት የለውም ብለዋል፡፡

ከቀድሞ የአሜሪካ መንግስት ጀምሮ በኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ ጥልቅ ማስረጃ ሳይኖራቸው ግብፅንና ሱዳንን ለማስደሰት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ እየገባች መሆንዋ የዴሞክራሲን መሰረት ከጣለች ሀገር የማይጠበቅ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል፡፡

በተጨማሪም ጁንታው ህወሃትና ከህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ አንዳንድ የዓለም አቀፍ የዜና አውታሮችም ችግሮችን የተረዱበት መንገድ ከእውነታው የራቀ ነው ብለዋል፡፡

የትግራይን ክልል እንደሉዐላዊ ሀገር አድርገው ማሰባቸው ተገቢ አለመሆኑን ጠቅሰው ትክክለኛ ችግሩን ያልተረዳች አሜሪካ ትክክለኛ መፍትሄ ልትሰጥም አትችልም ሲሉም ገልጸዋል፡፡

የሉዐላዊነት ጉዳይ ለድርድር የሚቀርብ አይደለም ያሉት ምሁሩ በሀገር ውስጥና ውጭ ያሉ የኢትዮጵያ ዜጎች ድምፃቸውን ልያሰሙ እንደሚገባቸው አመላክተዋል፡፡

በዩኒቨርሲቲው የታሪክና ቅርስ አስተዳደር ትምህርት ክፍል ሃላፊ መምህር ካሱ ጡሚሶ በበኩላቸው፤ በኢትዮጵያና አሜሪካ መካከል በፖለቲካ፣ንግድና ዲፕሎማሲ ግንኙነት ረገድ ረዥም ጊዜ ታሪክ እንዳለው አስረድተዋል፡፡

ኢትዮጵያ ትልቅ ሀገር እንደመሆንዋ በዓለም ፖለቲካ ላይም ያላት ተጽዕኖ ከፍተኛ መሆኑን የጠቀሱት መምህር ካሱ በተባበሩት መንግስታት ድርጅትና በአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ ሚና እንዳላት ጠቅሰዋል፡፡

አሜሪካ በራሷ የውስጥ ጉዳዮች ሌሎች ሀገራት ጣልቃ እንዲገቡ እንደማትፈልግ ሁሉ በኢትዮጵያም የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ እንድትገባ ማንም አይፈቅድም ብለዋል፡፡

ዴሞክራሲን በመገንባት በዓለም ግንባር ቀደም የሆነችው አሜሪካ በሀገሯ እየተፈጸመ ያለው ሰብአዊ መብት ረገጣ ማስቆም ያቃጣት በኢትዮጵያ ጉዳይ ጣልቃ ለመግባት ማሳብ ተገቢነት እንደሌላ ተናግረዋል፡፡

ኢትዮጵያ በአሜሪካ ድጋፍ ብቻ የምትኖር ሀገር ባለመሆንዋ ከአሜሪካ ለምታገኘው ጥቅም ስትል ሉአላዊቷንና ብሔራዊ ጥቅሟን ለማንም አሳልፋ እንደማትሰጥ መገንዘበ እንደሚገባ አመልክተዋል፡፡

ENA

POLITICS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
ታሪክን የሁዋሊት – በእውቀቱ ስዩም
አሜሪካ የጣለችው ማዕቀብ-ህግ የማይሆን፣ አስገዳጅነትን የማያካትት ” ቀ.ው” ነው
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2